1 Samuel 30:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ኣዝዩ ተጨነቐ። ነፍሲ ብዘሎ ህዝቢ ነፍሲ ወከፎም ስለ ደቁን ኣዋልዱን ስለ ዝሓዘነት፡ እቲ ህዝቢ ብዳርባ እምኒ ክቕትልዎ ተዛረበ። ዳዊት ግና ብእግዚኣብሄር ኣምላኹ ተተባባዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ወንዶችና ስለ ሴቶች ልጆቻቸውም የሕዝቡ ሁሉ ልብ አዝኖ ነበርና ሕዝቡ ሊወግሩት ስለ ተናገሩ ዳዊት እጅግ ተጨነቀ፤ ዳዊት ግን በአምላኩ በእግዚአብሔር ራሱን አጽናና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ወንዶችና ስለ ሴቶች ልጆቻቸው የሕዝቡ ሁሉ ልብ ተቈጥቶ ነበርና ሕዝቡ ሊወግሩት ስለ ተናገሩ ዳዊት እጅግ ተጨነቀ፤ ዳዊት ግን በአምላኩ በእግዚአብሔር ልቡን አበረታ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎቹ ስለ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸው ነፍሳቸው ተማርራ ሊወግሩት ስለ ተመካከሩ ዳዊት በጣም ተጨነቀ፤ ነገር ግን ዳዊት በአምላኩ በጌታ በረታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ዳዊታ ሹቻን ጫዳናዉ ሃሳዬዳ ድራዉ፥ ዳዊተ ሎይ ቱጋቴዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ አ አሳይ ኡባይ ባረ አቱማዋ ናናይነ ማጫ ናናቱዋ ድራዉ፥ ሎይ ይሎቴዳ፤ ሽን ዳዊተ መና ጎዳን ባረ ጾሳን ምነቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay Daawita shuchchaan c'addanaw haasayeedda diraw, Daawite loytsi tuggateedda; ayaw gooppe, Aa Asay ubbay bare attumawaa naanaynne mac'c'a naanatuwaa diraw, loytsi yiloteedda; shin Daawite Med'inaa Godaan bare S'oossan minetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izara diza asay bantta attuma nayta gishshassinne bantta macca nayta gishshas yiillotidi iza shuchchan caddanaas zorettida; histtiin Dawiti keehi ceecides; gido attiin Dawiti GODAA ba Xoossaan minettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ባንታ ኣቱማ ናይታ ጊሻሲኔ ባንታ ማጫ ናይታ ጊሻስ ዪሎቲዲ ኢዛ ሹቻን ጫዳናስ ዞሬቲዳ፤ ሂስቲን ዳዊቲ ኬሂ ጬጪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ጎዳ ባ ጾሳን ሚኔቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አሳይ ባንታ አደ ናይትነ ማጫ ናይት ድኤትዳ ግሾ ይሎትድ ዳዊታ ሹቻን ጫዳናዉ ኦደትን፥ ዳዊቲ ዳሮ ኡንኤትስ። ግዶሽን፥ ዳዊቲ ጎዳን ባ ፆሳን ምነትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya asay banta adde naytinne macca nayti di7etida gisho yilotidi Dawita shuchan caddanaw odetin, Dawiti daro un7etis. Gidoshin, Dawiti Godan ba Xoossan minetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹ ስለ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸው ነፍሳቸው ተመራ ሊወግሩት ስለ ተመካከሩ ዳዊት በጣም ተጨነቀ፤ ነገር ግን ዳዊት በአምላኩ በእግዚአብሔር በረታ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎቹ ሁሉ በሴቶችና ወንዶች ልጆቻቸው መማረክ ምክንያት ተማርረው ስለ ነበረ በድንጋይ ሊወግሩት በመነጋገራቸው ዳዊት በታላቅ አደጋ ላይ ነበር። እርሱ ግን በአምላኩ በእግዚአብሔር ልቡን አጽናና፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሲ ወከፍ ብዛዕባ ኣወዳቱን ኣዋልዱን መሪርዎ ስለ ዝነበረ፥ ኵሉ እቲ ህዝቢ ንዳዊት ብእምኒ ቐጥቂጦም ክቐትልዎ ይደልዩ ነበሩ እሞ፥ የመና ጨነቖ። ዳዊት ግና ብእግዚኣብሄር ኣምላኹ ልቡ ኣፅንዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ኲሉ እቲ ህዝቢ፡ ነፍሲ ወከፍ ብዛዕባ ኣወዳቱን ኣዋልዱን ስለ እተመረረ፡ ንዳዊት ብዳርባ እምኒ ኪቐትልዎ ይብሉ ነበሩ እሞ፡ ኣዝዩ ጨነቖ። ዳዊት ግና ብእግዚኣብሄር ኣምላኹ ጸንዔ። |