1 Samuel 30:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ኣዝዩ ተጨነቐ። ነፍሲ ብዘሎ ህዝቢ ነፍሲ ወከፎም ስለ ደቁን ኣዋልዱን ስለ ዝሓዘነት፡ እቲ ህዝቢ ብዳርባ እምኒ ክቕትልዎ ተዛረበ። ዳዊት ግና ብእግዚኣብሄር ኣምላኹ ተተባባዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ወን​ዶ​ችና ስለ ሴቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ውም የሕ​ዝቡ ሁሉ ልብ አዝኖ ነበ​ርና ሕዝቡ ሊወ​ግ​ሩት ስለ ተና​ገሩ ዳዊት እጅግ ተጨ​ነቀ፤ ዳዊት ግን በአ​ም​ላኩ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ራሱን አጽ​ናና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ወንዶችና ስለ ሴቶች ልጆቻቸው የሕዝቡ ሁሉ ልብ ተቈጥቶ ነበርና ሕዝቡ ሊወግሩት ስለ ተናገሩ ዳዊት እጅግ ተጨነቀ፤ ዳዊት ግን በአምላኩ በእግዚአብሔር ልቡን አበረታ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዎቹ ስለ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸው ነፍሳቸው ተማርራ ሊወግሩት ስለ ተመካከሩ ዳዊት በጣም ተጨነቀ፤ ነገር ግን ዳዊት በአምላኩ በጌታ በረታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ዳዊታ ሹቻን ጫዳናዉ ሃሳዬዳ ድራዉ፥ ዳዊተ ሎይ ቱጋቴዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ አ አሳይ ኡባይ ባረ አቱማዋ ናናይነ ማጫ ናናቱዋ ድራዉ፥ ሎይ ይሎቴዳ፤ ሽን ዳዊተ መና ጎዳን ባረ ጾሳን ምነቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay Daawita shuchchaan c'addanaw haasayeedda diraw, Daawite loytsi tuggateedda; ayaw gooppe, Aa Asay ubbay bare attumawaa naanaynne mac'c'a naanatuwaa diraw, loytsi yiloteedda; shin Daawite Med'inaa Godaan bare S'oossan minetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izara diza asay bantta attuma nayta gishshassinne bantta macca nayta gishshas yiillotidi iza shuchchan caddanaas zorettida; histtiin Dawiti keehi ceecides; gido attiin Dawiti GODAA ba Xoossaan minettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ባንታ ኣቱማ ናይታ ጊሻሲኔ ባንታ ማጫ ናይታ ጊሻስ ዪሎቲዲ ኢዛ ሹቻን ጫዳናስ ዞሬቲዳ፤ ሂስቲን ዳዊቲ ኬሂ ጬጪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ጎዳ ባ ጾሳን ሚኔቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ አሳይ ባንታ አደ ናይትነ ማጫ ናይት ድኤትዳ ግሾ ይሎትድ ዳዊታ ሹቻን ጫዳናዉ ኦደትን፥ ዳዊቲ ዳሮ ኡንኤትስ። ግዶሽን፥ ዳዊቲ ጎዳን ባ ፆሳን ምነትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya asay banta adde naytinne macca nayti di7etida gisho yilotidi Dawita shuchan caddanaw odetin, Dawiti daro un7etis. Gidoshin, Dawiti Godan ba Xoossan minetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎቹ ስለ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸው ነፍሳቸው ተመራ ሊወግሩት ስለ ተመካከሩ ዳዊት በጣም ተጨነቀ፤ ነገር ግን ዳዊት በአምላኩ በእግዚአብሔር በረታ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎቹ ሁሉ በሴቶችና ወንዶች ልጆቻቸው መማረክ ምክንያት ተማርረው ስለ ነበረ በድንጋይ ሊወግሩት በመነጋገራቸው ዳዊት በታላቅ አደጋ ላይ ነበር። እርሱ ግን በአምላኩ በእግዚአብሔር ልቡን አጽናና፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ወከፍ ብዛዕባ ኣወዳቱን ኣዋልዱን መሪርዎ ስለ ዝነበረ፥ ኵሉ እቲ ህዝቢ ንዳዊት ብእምኒ ቐጥቂጦም ክቐትልዎ ይደልዩ ነበሩ እሞ፥ የመና ጨነቖ። ዳዊት ግና ብእግዚኣብሄር ኣምላኹ ልቡ ኣፅንዐ።
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሲ ኲሉ እቲ ህዝቢ፡ ነፍሲ ወከፍ ብዛዕባ ኣወዳቱን ኣዋልዱን ስለ እተመረረ፡ ንዳዊት ብዳርባ እምኒ ኪቐትልዎ ይብሉ ነበሩ እሞ፡ ኣዝዩ ጨነቖ። ዳዊት ግና ብእግዚኣብሄር ኣምላኹ ጸንዔ።