1 Samuel 30:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ዳዊትን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን፡ ደጊም ኪበኽዩ ኽሳዕ ዚስእኑ፡ ድምጾም ኣልዒሎም በኸዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትና ከእርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ለማልቀስ ኀይል እስኪያጡ ድረስ አለቀሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊት ከእርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ለማልቀስ ኃይል እስኪያጡ ድረስ አለቀሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ ዳዊትና ሰዎቹ ማልቀስ እስከሚያቅታቸው ድረስ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ዳዊተነ አናና እትፐ ደእያ አሳይ ባረንቱ ዎልቃይ እጻና ጋካናዉ ዋሲደ ዬኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Daawitenne aananna ittippe de'iyaa Asay barenttu wolk'k'ay is's'ana gakkanaw waassiide yeekkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Dawitinne izara diza asati isttas qaalay shooriqana gakkanaas bantta qaalaa dhoqqu histti yeekkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳቲ ኢስታስ ቃላይ ሾሪቃና ጋካናስ ባንታ ቃላ ቁ ሂስቲ ዬኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲነ እያራ ደእያ አሳይ ባንታ ዎልቃይ እፃና ጋካናዉ ዋስድ ዬክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne iyara de7iya asay banta wolqay ixana gakanaw waassidi yeekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ዳዊትና ሰዎቹ ማልቀስ እስከሚያቅታቸው ድረስ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትና ተከታዮቹም ፈጽሞ እስኪደክሙ ድረስ ባለማቋረጥ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዳዊትን እቲ ምስኡ ዝነበረ ህዝብን ሓይሊ ኽሳዕ ዝስእኑ ዓው ኢሎም በኸዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዳዊትን እቲ ምስኡ ዝነበረ ህዝብን ንምብካይ ሓይሊ ኽሳዕ ዚስእኑ ዓው ኢሎም በኸዩ። |