1 Samuel 30:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ኣብ ዚቅላግ ምስ በጽሐ፡ ገለ ኻብቲ ምርኮ ናብ ሽማግለታት ይሁዳ፡ ናብ ፈተውቱ ልኢኹ፡ እንሆ፡ ካብ ምርኮ ጸላእቲ እግዚኣብሄር ህያብ ኣሎኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ወደ ሴቄላቅ በመጣ ጊዜ ለይሁዳ ሽማግሌዎችና ለወዳጆቹ፥ “እነሆ፥ ከእግዚአብሔር ጠላቶች ምርኮ በረከትን ተቀበሉ” ብሎ ከምርኮው ላከላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ወደ ጺቅላግ በመጣ ጊዜ ለዘመዶቹ ለይሁዳ ሽማግሌዎች። እነሆ ከእግዚአብሔር ጠላቶች ምርኮ በረከትን ተቀበሉ ብሎ ከምርኮው ሰደደላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ወደ ጺቅላግ በመጣ ጊዜ፥ ወዳጆቹ ለሆኑት ለይሁዳ ሽማግሌዎች፥ “ከጌታ ጠላቶች የተማረከ ስጦታ እነሆ ይሄው፤” በማለት ከምርኮው ላይ ከፍሎ ላከላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ጽቅላጋ ካታማ ጋኬዳ ዎደ፥ ባረ ዳቦ ይሁዳ ጭማቱዋ፥ “መና ጎዳ ሞርከቱዋፐ ኦሞደቴዳዋፐ ታን ህንተንቶ እምያዋ ሄይተ” ያጊደ ኦሞዱዋፐ አማሬዳዋ የዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite S'ik'ilaaga katamaa gakkeedda wode, bare dabbo Yihudaa c'imatuwaa, «Med'inaa Godaa morkkatuwaappe omoodetteeddawaappe taani hinttenttoo immiyaawaa heytte» yaagiide omooduwaappe amareedawaa yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Xigilaage yida wode izas siiqo lagge gidida Yuhuda cimatas, «Inttes GODAA morkketappe nu di7i ekkidayssa hayssa inttes imota be7ite» giidi di7i ehoyssafe isttas shaakki yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ጺጊላጌ ዪዳ ዎዴ ኢዛስ ሲቆ ላጌ ጊዲዳ ዩሁዳ ጪማታስ፥ «ኢንቴስ ጎዳ ሞርኬታፔ ኑ ዲኢ ኤኪዳይሳ ሃይሳ ኢንቴስ ኢሞታ ቤኢቴ» ጊዲ ዲኢ ኤሆይሳፌ ኢስታስ ሻኪ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ፅቅላጋ ጋክዳ ዎደ ባ ላገ ግድዳ ይሁዳ ጭማታኮ፥ “ጎዳ ሞርከታፐ ድኤትዳባፐ ታኒ ህንተዉ እመይሳ ኤክተ” ያግድ ጉራ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Xiqilaaga gakida wode ba lagge gidida Yihuda cimatako, “Godaa morketape di7etidabaape taani hintew immeysa ekite” yaagidi guuthara yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ወደ ጺቅላግ በመጣ ጊዜ፣ ወዳጆቹ ለሆኑት ለይሁዳ ሽማግሌዎች፣ “ ከእግዚአብሔር ጠላቶች የተገኘ ስጦታ እነሆ፤” በማለት ከምርኮው ላይ ከፍሎ ላከላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ወደ ጺቅላግ በተመለሰ ጊዜ ከምርኮው ከፊሉን ወዳጆቹ ለሆኑት ለይሁዳ ሽማግሌዎች ላከላቸው፤ ከላከላቸውም ምርኮ ጋር “ይህ ከእግዚአብሔር ጠላቶች ተወስዶ የተላከላችሁ ስጦታ ነው” የሚል መልእክት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ናብ ፂቅላግ ምስ መፀ ኸዓ፥ ነቶም ፈተውቱ ዓበይቲ ይሁዳ “ካብ ምርኮ እቶም ፀላእቲ እግዚኣብሄር እንሆ ገፀ በረኸት” ኢሉ ኻብቲ ምርኮ ሰደደሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ናብ ጺቅላግ ምስ መጸ ኸኣ፡ ነቶም ፈተውቱ ዓበይቲ ይሁዳ፡ ካብ ምርኮ እቶም ጸላእቲ እግዚኣብሄር እንሆልኩም ገጽ በረኸት፡ ኢሉ ኻብቲ ምርኮ ሰደደሎም። |