1 Samuel 30:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ኣብ ዚቅላግ ምስ በጽሐ፡ ገለ ኻብቲ ምርኮ ናብ ሽማግለታት ይሁዳ፡ ናብ ፈተውቱ ልኢኹ፡ እንሆ፡ ካብ ምርኮ ጸላእቲ እግዚኣብሄር ህያብ ኣሎኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ወደ ሴቄ​ላቅ በመጣ ጊዜ ለይ​ሁዳ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችና ለወ​ዳ​ጆቹ፥ “እነሆ፥ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጠላ​ቶች ምርኮ በረ​ከ​ትን ተቀ​በሉ” ብሎ ከም​ር​ኮው ላከ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ወደ ጺቅላግ በመጣ ጊዜ ለዘመዶቹ ለይሁዳ ሽማግሌዎች። እነሆ ከእግዚአብሔር ጠላቶች ምርኮ በረከትን ተቀበሉ ብሎ ከምርኮው ሰደደላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ወደ ጺቅላግ በመጣ ጊዜ፥ ወዳጆቹ ለሆኑት ለይሁዳ ሽማግሌዎች፥ “ከጌታ ጠላቶች የተማረከ ስጦታ እነሆ ይሄው፤” በማለት ከምርኮው ላይ ከፍሎ ላከላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ጽቅላጋ ካታማ ጋኬዳ ዎደ፥ ባረ ዳቦ ይሁዳ ጭማቱዋ፥ “መና ጎዳ ሞርከቱዋፐ ኦሞደቴዳዋፐ ታን ህንተንቶ እምያዋ ሄይተ” ያጊደ ኦሞዱዋፐ አማሬዳዋ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite S'ik'ilaaga katamaa gakkeedda wode, bare dabbo Yihudaa c'imatuwaa, «Med'inaa Godaa morkkatuwaappe omoodetteeddawaappe taani hinttenttoo immiyaawaa heytte» yaagiide omooduwaappe amareedawaa yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Xigilaage yida wode izas siiqo lagge gidida Yuhuda cimatas, «Inttes GODAA morkketappe nu di7i ekkidayssa hayssa inttes imota be7ite» giidi di7i ehoyssafe isttas shaakki yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ጺጊላጌ ዪዳ ዎዴ ኢዛስ ሲቆ ላጌ ጊዲዳ ዩሁዳ ጪማታስ፥ «ኢንቴስ ጎዳ ሞርኬታፔ ኑ ዲኢ ኤኪዳይሳ ሃይሳ ኢንቴስ ኢሞታ ቤኢቴ» ጊዲ ዲኢ ኤሆይሳፌ ኢስታስ ሻኪ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ፅቅላጋ ጋክዳ ዎደ ባ ላገ ግድዳ ይሁዳ ጭማታኮ፥ “ጎዳ ሞርከታፐ ድኤትዳባፐ ታኒ ህንተዉ እመይሳ ኤክተ” ያግድ ጉራ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Xiqilaaga gakida wode ba lagge gidida Yihuda cimatako, “Godaa morketape di7etidabaape taani hintew immeysa ekite” yaagidi guuthara yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ወደ ጺቅላግ በመጣ ጊዜ፣ ወዳጆቹ ለሆኑት ለይሁዳ ሽማግሌዎች፣ “ ከእግዚአብሔር ጠላቶች የተገኘ ስጦታ እነሆ፤” በማለት ከምርኮው ላይ ከፍሎ ላከላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም ወደ ጺቅላግ በተመለሰ ጊዜ ከምርኮው ከፊሉን ወዳጆቹ ለሆኑት ለይሁዳ ሽማግሌዎች ላከላቸው፤ ከላከላቸውም ምርኮ ጋር “ይህ ከእግዚአብሔር ጠላቶች ተወስዶ የተላከላችሁ ስጦታ ነው” የሚል መልእክት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ናብ ፂቅላግ ምስ መፀ ኸዓ፥ ነቶም ፈተውቱ ዓበይቲ ይሁዳ “ካብ ምርኮ እቶም ፀላእቲ እግዚኣብሄር እንሆ ገፀ በረኸት” ኢሉ ኻብቲ ምርኮ ሰደደሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ናብ ጺቅላግ ምስ መጸ ኸኣ፡ ነቶም ፈተውቱ ዓበይቲ ይሁዳ፡ ካብ ምርኮ እቶም ጸላእቲ እግዚኣብሄር እንሆልኩም ገጽ በረኸት፡ ኢሉ ኻብቲ ምርኮ ሰደደሎም።