1 Samuel 30:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ጕዳይ እዚ መን ኪሰምዓኩም እዩ፧ ግደኡ ኣብ ውግእ ከም ዚወርድ፡ እቲ ኣብ ምርኮ ዚጸንሕ ግደኡውን ከምኡ ኪኸውን እዩ፡ ብሓደ ኺመቓቐሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ​ንስ ነገር ማን ይሰ​ማ​ች​ኋል? እና​ንተ ከእ​ነ​ርሱ አት​በ​ል​ጡ​ምና ወደ ጦር​ነት በሄ​ዱት ድርሻ ልክ ጓዝ የጠ​በቁ ሰዎች ድርሻ እን​ዲሁ ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህንስ ነገ ማን ይሰማችኋል? ነገር ግን የተዋጉትና ዕቃውን የጠበቁት እድል ፈንታ እኩል ይሆናል፥ አንድነት ይካፈላሉ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምትሉትን ማን ይቀበላችኋል? ከጓዝ ጋር የቀረው ሰው ድርሻ ለጦርነት ከወጣው ሰው ድርሻ ጋር አይበላለጥም፤ ሁሉም እኩል ይካፈላሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቱ ግያዋ ኦንነ ማየና። ኦለታናዉ ቤዳዋንቱነ ኑባ ናጊደ ሀዋን ጋምኤዳዋንቱ እት ላገ ሻካና፤ ኡባዌካ እት ማላ ግዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenttu giyaawaa ooninne mayyenna. Olettanaw beeddawanttunne nubaa naagiidde hawaan gam"eeddawanttu itti laggetsaa shaakkana; ubbaawekka itti mala gidana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte gizayssa oonee ekkanay? Ola miishshaa naagizayta gishaynne olaas bidayta gakkiza gishay dummatenna; ubbayka issi gina gishettana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጊዛይሳ ኦኔ ኤካናይ? ኦላ ሚሻ ናጊዛይታ ጊሻይኔ ኦላስ ቢዳይታ ጋኪዛ ጊሻይ ዱማቴና፤ ኡባይካ ኢሲ ጊና ጊሼታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ግያባ ኦንካ ኤከና። ኦለታናዉ ብዳይሳታነ ኑባ ናግሸ ሀይሳን ጋምእዳይሳታ ግሾይ እስኖ፤ ኡባይ ግና ሻከታና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte giyaba oonika ekenna. Oletanaw bidaysatanne nubaa naagishe haysan gam7idaysata gishoy issino; ubbay gina shaaketana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምትሉትን ማን ይቀበላችኋል? ከጓዝ ጋር የቀረው ሰው ድርሻ ለጦርነት ከወጣው ሰው ድርሻ ጋር አይበላለጥም፤ ሁሉም እኩል ይካፈላሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ በምትሉት ነገር ማንም አይስማማበትም! ወደ ኋላ ቀርቶ ጓዝ ሲጠብቅ የቈየውም ሆነ ወደ ጦርነት የዘመተው ሁሉም የተገኘውን ምርኮ እኩል መካፈል አለበት” ሲል መለሰላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በዝ ነገር እዙይ ደኣ መን ክሰምዐኩም እዩ? ግደ እቶም ኣብ ውግእ ዝወዓሉን፥ ግደ እቶም ኣቑሑ ዝሓለዉን ሓደ እዩ እሞ፥ ኵሎም ማዕረ እዮም ዝማቐሉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 በዚ ነገር እዚ ደኣ መን ኪሰምዓኩም ከም ግደ እቶም ናብ ውግእ ዝወረዱ፡ ግደ እቶም ኣብ ኣቓሑ ዝጸንሑ ኸኣ፡ ከምኡ እዩ እሞ፡ ማዕረ ገይሮም ይማቐሉ፡ በለ።