1 Samuel 30:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኵሎም እኩያት ሰብኡትን ሰብኡትን ብሊያል፡ ካብቶም ምስ ዳዊት ዝኸዱ፡ ከምዚ ኢሎም መለሱ፦ ምሳና ስለ ዘይከዱ፡ ንነፍሲ ወከፍ ካብ ሰበይቱን ሰበይቱን እንተ ዘይኰይኑ፡ ካብቲ ዝረኸብናዮ ምርኮ ኣይንህቦምን ኢና። ቈልዑ፡ መሪሕዎምን ኪኸዱን ኢዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዳ​ዊ​ትም ጋር ከሄዱ ሰዎች ክፉ​ዎ​ቹና ዐመ​ፀ​ኞቹ ሁሉ፥ “እነ​ዚህ ከእኛ ጋር አል​መ​ጡ​ምና እየ​ራ​ሳ​ቸው ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንና ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ይዘው ይሂዱ እንጂ ካስ​ጣ​ል​ነው ምርኮ ምንም አን​ሰ​ጣ​ቸ​ውም” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዳዊትም ጋር ከሄዱ ሰዎች ክፉዎቹና ምናምንቴዎቹ ሁሉ። እነዚህ ከእኛ ጋር አልመጡምና እየራሳቸው ሚስቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ይዘው ይሂዱ እንጂ ካስጣልነው ምርኮ ምንም አንሰጣቸውም አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዳዊት ተከታዮች ክፉዎቹና ምግባረ ቢሶቹ ግን፥ “አብረውን ስላልዘመቱ ካመጣነው ምርኮ አናካፍላቸውም፤ እያንዳንዱ ሚስቱንና ልጆቹን ብቻ ይዞ መሄድ ይችላል” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዳዊታና ቤዳዋንቱ ግዶፐ እት እት ፓና ኢታ አሳቱ፥ “ኡንቱንቱ ኑናና ብቤና ድራዉ፥ ኑን ዛሪደ አሄዳዋፐ አያነ ኡንቱንቱና ሻኮኮ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ናናነ ባረንቱ ማቻቱዋ አኪደ ቢኖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Daawitana beeddawanttu giddoppe itti itti patseena iita asatuu, «Unttunttu nuunanna bibeena diraw, nuuni zaariide aheedawaappe ayaanne unttunttunna shaakkokko; unttunttu barenttu naanaanne barenttu machatuwaa akkiide biino» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Dawite kaallizayta giddofe iita asatinne shufuro asati ubbay, «Istti nunara olaso bontta aggida gishshas nu di7i ehidayssafe isttas immoko; gido attiin istti issoy issoy ba machchetanne ba nayta ekki baanaas dandayeettes» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ዳዊቴ ካሊዛይታ ጊዶፌ ኢታ ኣሳቲኔ ሹፉሮ ኣሳቲ ኡባይ፥ «ኢስቲ ኑናራ ኦላሶ ቦንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኑ ዲኢ ኤሂዳይሳፌ ኢስታስ ኢሞኮ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ኢሶይ ኢሶይ ባ ማቼታኔ ባ ናይታ ኤኪ ባናስ ዳንዳዬቴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ዳዊታራ ብዳ አሳታ ግዶፈ ፓና ኢታ አሳት፥ “ኤንቲ ኑራ ቦና ግሾ ኑኒ ዛሪድ ኤህዳባፐ አይኮካ ኤንታዉ ሻኮኮ፤ ኤንቲ ባንታ ናይታነ ባንታ ማቸታ ኤክድ ቦና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Dawitara bida asata giddofe pathonna iita asati, “Enti nuura boonna gisho nuuni zaaridi ehidabaape aykoka entaw shaakoko; enti banta naytanne banta macheta ekidi boonna” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዳዊት ተከታዮች ክፉዎቹና ምናምንቴዎቹ ሁሉ ግን፣ “አብረውን ስላልዘመቱ ካመጣነው ምርኮ አናካፍላቸውም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ሚስቱንና ልጆቹን ይዞ መሄድ ይችላል” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ከዳዊት ጋር አብረው ከሄዱት መካከል የብልግና ጠባይ ያለባቸው አንዳንድ የማይረቡ ሰዎች “ከእኛ ጋር ወደ ጦርነቱ ስላልሄዱ ምርኮ ልናካፍላቸው አይገባም፤ ሚስቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ብቻ ተረክበው ወዲያ ይሂዱ” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኻብቶም ምስ ዳዊት ዝኸዱ፥ እቶም ክፉኣትን፥ መዕገርገርትን ዝኾኑ ሰባት፥ “እዚኣቶም ምሳና ስለ ዘይከዱ፥ ካብዝ ዘምለስናዮ ምርኮ ኣይንህቦምን ኢና። ነፍሲ ወከፎም ኣንስቶምን ደቆምን ጥራሕ ሒዞም ይኺዱ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኻብቶም ምስ ዳዊት ዝኸዱ ሰባት፡ እቶም ክፋኣት ዘበሉ፡ ናይ ብልያል ሰባት፡ ምሳና ስለ ዘይከዱ፡ ካብዚ ዘምለስናዮ ምርኮስ ኣይንህቦምን ኢና። ነፍሲ ወከፍ ሰበይቱን ደቁን ይሐዝ እሞ መገዶም ይኺዱ፡ ኢሎም መለሱ።