1 Samuel 30:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ካብ ምድረበዳ ክሳዕ ንጽባሒቱ ምሸት ሰዓሮም፣ ብዘይካ ኣብ ኣግማል ተወጢሖም ዝሃደሙ ኣርባዕተ ሚእቲ መንእሰያት፡ ካባታቶም ሓደ እኳ ኣየምለጠን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሄዶ የአ​ጥ​ቢያ ኮከብ ከሚ​ወ​ጣ​በት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ ዳግ​መ​ኛም በማ​ግ​ሥቱ መታ​ቸው፤ ከእ​ነ​ር​ሱም በግ​መል ተቀ​ም​ጠው ከሸ​ሹት አራት መቶ ጐል​ማ​ሶች በቀር አን​ድም ያመ​ለጠ የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ከማታ ጀምሮ እስከ ማግሥቱ ማታ ድረስ መታቸው፤ ከእነርሱም በግመል ተቀምጠው ከሸሹ ከአራት መቶ ጕልማሶች በቀር አንድ ያመለጠ የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት፥ ከዚያች እለት ምሽት ጀምሮ እስከ ማግሥቱ ምሽት ድረስ ወጋቸው፤ በግመል ተቀምጠው ከሸሹት አራት መቶ ወጣቶች በስተቀር፥ ከመካከላቸው ያመለጠ አንድም አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ኦማርሳፐ ቢደ ዎንተ ጋላሳ ኦማርሳይ ጋካናዉ፥ ዳዊተ ኡንቱንታ ሾጬዳ፤ ጋሉዋ ቶጊደ ባቃቴዳ ኦይዱ ጼቱ ያላጋቱዋፐ አትና፥ ሀራይ እት አሳይነ አቲደ ብቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi omarssaappe biide wonttetsa gallassaa omarssay gakkanaw, Daawite unttuntta shoc'eedda; gaaluwaa toggiide bak'ateedda oyddu s'eetu yalagatuwaappe attina, haray itti asaynne attiide bibeena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti he gallassa omarsafe doommidi wonteththa gallassa omars gakkanaas istta olides; gaamella toggidi baqatida 400 naateththatappe attiin isttafe kessi ekki attiday haray deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ሄ ጋላሳ ኦማርሳፌ ዶሚዲ ዎንቴ ጋላሳ ኦማርስ ጋካናስ ኢስታ ኦሊዴስ፤ ጋሜላ ቶጊዲ ባቃቲዳ 400 ናቴታፔ ኣቲን ኢስታፌ ኬሲ ኤኪ ኣቲዳይ ሃራይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ኦማርሳፈ ዶምድ ዎንተ ጋላስ ኦማርስ ጋካናዉ ዳዊቲ ኤንታ ሾጭስ። ግማለ ቶግድ ባቃትዳ ኦይዱ ፄቱ ፓንታፐ አትሽን፥ ሀር እስ አስካ አትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas omarsafe doomidi wontetha gallas omarsi gakanaw Dawiti enta shocis. Gimale toggidi baqatida oyddu xeetu panthatape attishin, hari issi asika attibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት፣ ከዚያች ዕለት ማታ ጀምሮ እስከ ማግሥቱ ምሽት ድረስ ወጋቸው፤ በግመል ተቀምጠው ከሸሹት አራት መቶ ወጣቶች በስተቀር፣ ከመካከላቸው ያመለጠ አንድም አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በምሽት ጊዜ ዳዊት በእነርሱ ላይ አደጋ ጥሎ እስከ ማግስቱ ማታ ድረስ ተዋጋቸው፤ በግመል ላይ ተቀምጠው እየጋለቡ ከሸሹት አራት መቶ ወጣቶች በስተቀር ከነዚያ ወራሪዎች ያመለጠ አንድም አልነበረም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ፅልግልግ ክብል እንተሎ ጀሚሩ፥ ክሳዕ ንፅባሒቱ ምሸት ወግኦም። ብዘይ እቶም ኣርባዕተ ሚእቲ ኣግማል ተቐሚጦም ዝሃደሙ ኣጓብዝ፥ ካብኣቶም ሓደ ሰብ እኳ ኣየምለጠን።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ጽልግልግ ኪብል ከሎ ጀሚሩ ኽሳዕ ንጽብሒቱ ምሸት ይቐትሎም ነበረ። ብጀካ ኣርባዕተ ሚእቲ ኣግማል ተወጢሖም ዝሀደሙ ኣጒባዝ፡ ካባታቶም ሓደ ሰብ እኳ ኣየምለጠን።