1 Samuel 30:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ካብ ምድረበዳ ክሳዕ ንጽባሒቱ ምሸት ሰዓሮም፣ ብዘይካ ኣብ ኣግማል ተወጢሖም ዝሃደሙ ኣርባዕተ ሚእቲ መንእሰያት፡ ካባታቶም ሓደ እኳ ኣየምለጠን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ሄዶ የአጥቢያ ኮከብ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ ዳግመኛም በማግሥቱ መታቸው፤ ከእነርሱም በግመል ተቀምጠው ከሸሹት አራት መቶ ጐልማሶች በቀር አንድም ያመለጠ የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ከማታ ጀምሮ እስከ ማግሥቱ ማታ ድረስ መታቸው፤ ከእነርሱም በግመል ተቀምጠው ከሸሹ ከአራት መቶ ጕልማሶች በቀር አንድ ያመለጠ የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት፥ ከዚያች እለት ምሽት ጀምሮ እስከ ማግሥቱ ምሽት ድረስ ወጋቸው፤ በግመል ተቀምጠው ከሸሹት አራት መቶ ወጣቶች በስተቀር፥ ከመካከላቸው ያመለጠ አንድም አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ኦማርሳፐ ቢደ ዎንተ ጋላሳ ኦማርሳይ ጋካናዉ፥ ዳዊተ ኡንቱንታ ሾጬዳ፤ ጋሉዋ ቶጊደ ባቃቴዳ ኦይዱ ጼቱ ያላጋቱዋፐ አትና፥ ሀራይ እት አሳይነ አቲደ ብቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi omarssaappe biide wonttetsa gallassaa omarssay gakkanaw, Daawite unttuntta shoc'eedda; gaaluwaa toggiide bak'ateedda oyddu s'eetu yalagatuwaappe attina, haray itti asaynne attiide bibeena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti he gallassa omarsafe doommidi wonteththa gallassa omars gakkanaas istta olides; gaamella toggidi baqatida 400 naateththatappe attiin isttafe kessi ekki attiday haray deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ሄ ጋላሳ ኦማርሳፌ ዶሚዲ ዎንቴ ጋላሳ ኦማርስ ጋካናስ ኢስታ ኦሊዴስ፤ ጋሜላ ቶጊዲ ባቃቲዳ 400 ናቴታፔ ኣቲን ኢስታፌ ኬሲ ኤኪ ኣቲዳይ ሃራይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ኦማርሳፈ ዶምድ ዎንተ ጋላስ ኦማርስ ጋካናዉ ዳዊቲ ኤንታ ሾጭስ። ግማለ ቶግድ ባቃትዳ ኦይዱ ፄቱ ፓንታፐ አትሽን፥ ሀር እስ አስካ አትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas omarsafe doomidi wontetha gallas omarsi gakanaw Dawiti enta shocis. Gimale toggidi baqatida oyddu xeetu panthatape attishin, hari issi asika attibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት፣ ከዚያች ዕለት ማታ ጀምሮ እስከ ማግሥቱ ምሽት ድረስ ወጋቸው፤ በግመል ተቀምጠው ከሸሹት አራት መቶ ወጣቶች በስተቀር፣ ከመካከላቸው ያመለጠ አንድም አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምሽት ጊዜ ዳዊት በእነርሱ ላይ አደጋ ጥሎ እስከ ማግስቱ ማታ ድረስ ተዋጋቸው፤ በግመል ላይ ተቀምጠው እየጋለቡ ከሸሹት አራት መቶ ወጣቶች በስተቀር ከነዚያ ወራሪዎች ያመለጠ አንድም አልነበረም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ፅልግልግ ክብል እንተሎ ጀሚሩ፥ ክሳዕ ንፅባሒቱ ምሸት ወግኦም። ብዘይ እቶም ኣርባዕተ ሚእቲ ኣግማል ተቐሚጦም ዝሃደሙ ኣጓብዝ፥ ካብኣቶም ሓደ ሰብ እኳ ኣየምለጠን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ጽልግልግ ኪብል ከሎ ጀሚሩ ኽሳዕ ንጽብሒቱ ምሸት ይቐትሎም ነበረ። ብጀካ ኣርባዕተ ሚእቲ ኣግማል ተወጢሖም ዝሀደሙ ኣጒባዝ፡ ካባታቶም ሓደ ሰብ እኳ ኣየምለጠን። |