1 Samuel 30:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ኣውረዶ ድማ፡ እንሆ፡ ብሰንኪ እቲ ኻብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ምድሪ ይሁዳን ዝወሰድዎ ዓብዪ ምርኮ፡ ኣብ ብዘላ ምድሪ ፋሕ ኢሎም፡ ይበልዑን ይሰትዩን ይስዕስዑን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እዚ​ያም ባደ​ረ​ሰው ጊዜ፥ እነሆ፥ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንና ከይ​ሁዳ ምድር ከወ​ሰ​ዱት ከብዙ ምርኮ ሁሉ የተ​ነሣ በል​ተው፥ ጠጥ​ተው፥ የበ​ዓ​ልም ቀን አድ​ር​ገው፥ በም​ድር ሁሉ ላይ ተበ​ት​ነው አገ​ኛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ታችም እንዲወርድ ባደረገው ጊዜ፥ እነሆ፥ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ከብዙ ምርኮ ሁሉ የተነሣ በልተው ጠጥተውም የበዓልም ቀን አድርገው በምድር ሁሉ ላይ ተበትነው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትን ወደ ታች መርቶ ባደረሰው ጊዜም፥ እነሆ ወራሪዎቹ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ታላቅ ምርኮ የተነሣ በየቦታው ተበታትነው ይበሉ፥ ይጠጡና ይዘፍኑ፥ ይጨፍሩም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ብታኒ ዳዊታ ኡንቱንቱኮ ካለደ ጋዳ። ኡንቱንቱ ፕልስጼመ ቢታፐነ ይሁዳ ጋድያፐ ኦሞዴዳባይ ሎይ ዳሮ ግዴዳ ድራዉ፥ ናሸቲደ ሚድነ ኡሺደ ቢታ ኡባን ላለት ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, bitanii Daawita unttunttukko kaaletsiide gatseedda. Unttunttu Piliss's'eeme biittaappenne Yihudaa gadiyaappe omoodeeddabay loytsi daro gideedda diraw, nashettiidde miiddinne ushiidde biittaa ubbaan laaletti utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye izi Dawite kaaleththi efi gaththishin worajjidayti Filisxeemeppenne Yuhudappe di7i ekkida daro miishshafe dendidayssan dumma dummason mishe, uyishe, yexxishenne guppishe deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ዳዊቴ ካሌ ኤፊ ጋሺን ዎራጂዳይቲ ፊሊስጼሜፔኔ ዩሁዳፔ ዲኢ ኤኪዳ ዳሮ ሚሻፌ ዴንዲዳይሳን ዱማ ዱማሶን ሚሼ፥ ኡዪሼ፥ ዬጺሼኔ ጉፒሼ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ካለድ ኤንታኮ ጋስ። ኤንቲ ፍልስፄመፐነ ይሁዳፐ ዳሮ ድኦ ድእዳ ግሾ ኡፋይትድ ምሸነ ኡይሸ ላለትድ ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawita kaalethidi entako gathis. Enti Filisxeemepenne Yihudape daro di7o di77ida gisho ufaytidi mishenne uyishe laaletidi uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትን ወደ ታች መርቶ ባደረሰው ጊዜም፣ ወራሪዎቹ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ታላቅ ምርኮ የተነሣ በየቦታው ተበታትነው ይበሉ፣ ይጠጡና ይዘፍኑ፣ ይጨፍሩም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ዳዊትን ወራሪዎቹ ወዳሉበት እየመራ አደረሰው። ወራሪዎቹም በየቦታው ተበታትነው በመብላትና በመጠጣት ተድላ ደስታ በማድረግ ላይ ነበሩ፤ ከፍልስጥኤምና ከይሁዳ ያገኙት ምርኮ እጅግ ብዙ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ መሪሑ ምስ ወሰዶ ኸዓ እንሆ፥ በቲ ኻብ ሃገር ፍልስጥኤማውያንን ካብ ሃገር ይሁዳን ዝዘመትዎ ብዙሕ ምርኮ ኣብ ኵላ እታ ምድሪ ፋሕ ኢሎም ይበልዑን ይሰትዩን የብዕሉን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ምስ ኣውረዶ ኸኣ፡ እንሆ፡ በቲ ኻብ ሃገር ፍልስጥኤማውያንን ካብ ሃገር ይሁዳን ዝወሰድዎ ብዙሕ ምርኮ ኣብ ኲላ እታ ምድሪ ፋሕ ኢሎም ይበልዑን ይሰትዩን የብዕሉን ነበሩ።