1 Samuel 30:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ኣውረዶ ድማ፡ እንሆ፡ ብሰንኪ እቲ ኻብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ምድሪ ይሁዳን ዝወሰድዎ ዓብዪ ምርኮ፡ ኣብ ብዘላ ምድሪ ፋሕ ኢሎም፡ ይበልዑን ይሰትዩን ይስዕስዑን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እዚያም ባደረሰው ጊዜ፥ እነሆ፥ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ከብዙ ምርኮ ሁሉ የተነሣ በልተው፥ ጠጥተው፥ የበዓልም ቀን አድርገው፥ በምድር ሁሉ ላይ ተበትነው አገኛቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ታችም እንዲወርድ ባደረገው ጊዜ፥ እነሆ፥ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ከብዙ ምርኮ ሁሉ የተነሣ በልተው ጠጥተውም የበዓልም ቀን አድርገው በምድር ሁሉ ላይ ተበትነው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትን ወደ ታች መርቶ ባደረሰው ጊዜም፥ እነሆ ወራሪዎቹ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ታላቅ ምርኮ የተነሣ በየቦታው ተበታትነው ይበሉ፥ ይጠጡና ይዘፍኑ፥ ይጨፍሩም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ብታኒ ዳዊታ ኡንቱንቱኮ ካለደ ጋዳ። ኡንቱንቱ ፕልስጼመ ቢታፐነ ይሁዳ ጋድያፐ ኦሞዴዳባይ ሎይ ዳሮ ግዴዳ ድራዉ፥ ናሸቲደ ሚድነ ኡሺደ ቢታ ኡባን ላለት ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, bitanii Daawita unttunttukko kaaletsiide gatseedda. Unttunttu Piliss's'eeme biittaappenne Yihudaa gadiyaappe omoodeeddabay loytsi daro gideedda diraw, nashettiidde miiddinne ushiidde biittaa ubbaan laaletti utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye izi Dawite kaaleththi efi gaththishin worajjidayti Filisxeemeppenne Yuhudappe di7i ekkida daro miishshafe dendidayssan dumma dummason mishe, uyishe, yexxishenne guppishe deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ዳዊቴ ካሌ ኤፊ ጋሺን ዎራጂዳይቲ ፊሊስጼሜፔኔ ዩሁዳፔ ዲኢ ኤኪዳ ዳሮ ሚሻፌ ዴንዲዳይሳን ዱማ ዱማሶን ሚሼ፥ ኡዪሼ፥ ዬጺሼኔ ጉፒሼ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ካለድ ኤንታኮ ጋስ። ኤንቲ ፍልስፄመፐነ ይሁዳፐ ዳሮ ድኦ ድእዳ ግሾ ኡፋይትድ ምሸነ ኡይሸ ላለትድ ኡትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawita kaalethidi entako gathis. Enti Filisxeemepenne Yihudape daro di7o di77ida gisho ufaytidi mishenne uyishe laaletidi uttidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትን ወደ ታች መርቶ ባደረሰው ጊዜም፣ ወራሪዎቹ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ታላቅ ምርኮ የተነሣ በየቦታው ተበታትነው ይበሉ፣ ይጠጡና ይዘፍኑ፣ ይጨፍሩም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ዳዊትን ወራሪዎቹ ወዳሉበት እየመራ አደረሰው። ወራሪዎቹም በየቦታው ተበታትነው በመብላትና በመጠጣት ተድላ ደስታ በማድረግ ላይ ነበሩ፤ ከፍልስጥኤምና ከይሁዳ ያገኙት ምርኮ እጅግ ብዙ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ መሪሑ ምስ ወሰዶ ኸዓ እንሆ፥ በቲ ኻብ ሃገር ፍልስጥኤማውያንን ካብ ሃገር ይሁዳን ዝዘመትዎ ብዙሕ ምርኮ ኣብ ኵላ እታ ምድሪ ፋሕ ኢሎም ይበልዑን ይሰትዩን የብዕሉን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ምስ ኣውረዶ ኸኣ፡ እንሆ፡ በቲ ኻብ ሃገር ፍልስጥኤማውያንን ካብ ሃገር ይሁዳን ዝወሰድዎ ብዙሕ ምርኮ ኣብ ኲላ እታ ምድሪ ፋሕ ኢሎም ይበልዑን ይሰትዩን የብዕሉን ነበሩ። |