1 Samuel 30:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ፡ ናብዚ ህዝቢ እዚ ከተውርደኒ ትኽእልዶ፧ ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ ከም ዘይትቐትለኒን ኣብ ኢድ ጐይታይ ከም ዘይትህበኒን ብኣምላኽ ምሓለይ፡ ናብዚ ህዝቢ እዚ ድማ ከውርደካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም፥ “ወደ እነ​ዚያ ሠራ​ዊት ልት​መ​ራኝ ትወ​ድ​ዳ​ለ​ህን?” አለው፥ እር​ሱም፥ “እን​ዳ​ት​ገ​ድ​ለኝ፥ ለጌ​ታ​ዬም እጅ አሳ​ል​ፈህ እን​ዳ​ት​ሰ​ጠኝ በአ​ም​ላክ ማል​ልኝ፤ እኔም ወደ እነ​ዚያ ሠራ​ዊት እመ​ራ​ሃ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም። ወደ እነዚያ ሠራዊት ዘንድ ልትመራኝ ትወድዳለህን? አለው፤ እርሱም። እንዳትገድለኝ፥ ለጌታዬም እጅ አሳልፈህ እንዳትሰጠኝ በአምላክ ማልልኝ እንጂ ወደ እነዚያ ሠራዊት እመራሃለሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም፥ “ታዲያ ወራሪው ሠራዊት ወዳለበት መርተህ ትወስደኛለህን?” ሲል ጠየቀው። እርሱም፥ “እንደማትገድለኝ ወይም ለጌታዬ አሳልፈህ እንደማትሰጠኝ በእግዚአብሔር ማልልኝ እንጂ እነዚህ ወራሪዎች ወዳሉበት አደርስሃለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ፥ “ኔን ታና ሄ ሺቄዳ ጭታኮ ካለና ዳንዳያይ?” ያጊደ ኦቼዳ። እ፥ “ኔን ታና ዎናዳንነ ታ ጎዳዉ አደ እመናዳን ታዉ ጾሳን ጫቃ፤ ያቶፐ፥ ታን ኔና ኡንቱንቱኮ ዱገ ካለና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite, «Neeni taana he shiik'eedda c'itaakko kaaletsana danddayay?» yaagiide oochcheedda. I, «Neeni taana wod'enaadaaninne ta godaw aatsaade immennaadan taw S'oossan c'aak'k'a; yaatooppe, taani neena unttunttukko duge kaaletsana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitikka, «Ha7i ne tana he worajjida olanchchati dizaso kaaleththa gaththanee?» gi oychchides. Izikka Dawites zaaridi, «Ne tana wodhontta malanne ta godaas aaththa immontta mala taas Xoossan caaqqa; histtiko he worajjida olanchchati dizasota ta nena gaththana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲካ፥ «ሃኢ ኔ ታና ሄ ዎራጂዳ ኦላንቻቲ ዲዛሶ ካሌ ጋኔ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢዚካ ዳዊቴስ ዛሪዲ፥ «ኔ ታና ዎንታ ማላኔ ታ ጎዳስ ኣ ኢሞንታ ማላ ታስ ጾሳን ጫቃ፤ ሂስቲኮ ሄ ዎራጂዳ ኦላንቻቲ ዲዛሶታ ታ ኔና ጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “ኔኒ ታና ሄ ኦልዳ ጩጋታኮ ካለናዉ ዳንዳአይ?” ያግድ ኦይችስ። እ ዛሪድ፥ “ኔኒ ታና ዎና መላነ ታ ጎዳስ አዳ እምከ ጋዳ ታዉ ፆሳን ጫቃ፤ ታኒ ነና ኤንታኮ ካለና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Neeni tana he olida cugatako kaalethanaw danda7ay?” yaagidi oychis. I zaaridi, “Neeni tana wodhonna melanne ta godaas aathada immike gada taw Xoossan caaqa; taani nena entako kaalethana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ “ታዲያ ወራሪው ሰራዊት ወዳለበት መርተህ ታደርሰኛለህ?” ሲል ጠየቀው። እርሱም፣ “እንደማትገድለኝ ወይም ለጌታዬ አሳልፈህ እንደማትሰጠኝ በእግዚአብሔር ማልልኝ እንጂ እነዚህ ወራሪዎች ወዳሉበት አደርስሃለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም “እነዚያ ወራሪዎች ወዳሉበት ስፍራ ልትመራን ትችላለህን?” ሲል ጠየቀው። ወጣቱም “እንደማትገድለኝና ለጌታዬም አሳልፈህ እንደማትሰጠኝ ከማልክልኝ ላሳይህ እችላለሁ” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ “ናብቶም ሰራዊት ክትመርሐኒዶ ትኽእል ኢኻ?” በሎ። ንሱ ኸዓ “ናብቶም ሰራዊት ክመርሐካስ፥ ከይትቐትለኒ፤ ናብ ኢድ ጐይታይውን ኣሕሊፍካ ኸይትህበኒ፤ ብኣምላኽ መሓለለይ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ፡ ናብቶም ዘመትቲ ጭፍራዶ ተውርደኒ በሎ። ንሱ ኸኣ፡ ናብቶም ዘመትቲ ጭፍራ ኸውርደካስ፡ ከይትቐትለኒ፡ ናብ ኢድ ጐይታይውን ኣሕሊፍካ ኸይትህበኒ፡ ብኣምላኽ ምሐለለይ፡ በለ።