1 Samuel 30:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ፡ ናብዚ ህዝቢ እዚ ከተውርደኒ ትኽእልዶ፧ ንሱ ድማ ከምዚ በሎ፦ ከም ዘይትቐትለኒን ኣብ ኢድ ጐይታይ ከም ዘይትህበኒን ብኣምላኽ ምሓለይ፡ ናብዚ ህዝቢ እዚ ድማ ከውርደካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ “ወደ እነዚያ ሠራዊት ልትመራኝ ትወድዳለህን?” አለው፥ እርሱም፥ “እንዳትገድለኝ፥ ለጌታዬም እጅ አሳልፈህ እንዳትሰጠኝ በአምላክ ማልልኝ፤ እኔም ወደ እነዚያ ሠራዊት እመራሃለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። ወደ እነዚያ ሠራዊት ዘንድ ልትመራኝ ትወድዳለህን? አለው፤ እርሱም። እንዳትገድለኝ፥ ለጌታዬም እጅ አሳልፈህ እንዳትሰጠኝ በአምላክ ማልልኝ እንጂ ወደ እነዚያ ሠራዊት እመራሃለሁ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፥ “ታዲያ ወራሪው ሠራዊት ወዳለበት መርተህ ትወስደኛለህን?” ሲል ጠየቀው። እርሱም፥ “እንደማትገድለኝ ወይም ለጌታዬ አሳልፈህ እንደማትሰጠኝ በእግዚአብሔር ማልልኝ እንጂ እነዚህ ወራሪዎች ወዳሉበት አደርስሃለሁ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ፥ “ኔን ታና ሄ ሺቄዳ ጭታኮ ካለና ዳንዳያይ?” ያጊደ ኦቼዳ። እ፥ “ኔን ታና ዎናዳንነ ታ ጎዳዉ አደ እመናዳን ታዉ ጾሳን ጫቃ፤ ያቶፐ፥ ታን ኔና ኡንቱንቱኮ ዱገ ካለና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite, «Neeni taana he shiik'eedda c'itaakko kaaletsana danddayay?» yaagiide oochcheedda. I, «Neeni taana wod'enaadaaninne ta godaw aatsaade immennaadan taw S'oossan c'aak'k'a; yaatooppe, taani neena unttunttukko duge kaaletsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka, «Ha7i ne tana he worajjida olanchchati dizaso kaaleththa gaththanee?» gi oychchides. Izikka Dawites zaaridi, «Ne tana wodhontta malanne ta godaas aaththa immontta mala taas Xoossan caaqqa; histtiko he worajjida olanchchati dizasota ta nena gaththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ፥ «ሃኢ ኔ ታና ሄ ዎራጂዳ ኦላንቻቲ ዲዛሶ ካሌ ጋኔ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኢዚካ ዳዊቴስ ዛሪዲ፥ «ኔ ታና ዎንታ ማላኔ ታ ጎዳስ ኣ ኢሞንታ ማላ ታስ ጾሳን ጫቃ፤ ሂስቲኮ ሄ ዎራጂዳ ኦላንቻቲ ዲዛሶታ ታ ኔና ጋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “ኔኒ ታና ሄ ኦልዳ ጩጋታኮ ካለናዉ ዳንዳአይ?” ያግድ ኦይችስ። እ ዛሪድ፥ “ኔኒ ታና ዎና መላነ ታ ጎዳስ አዳ እምከ ጋዳ ታዉ ፆሳን ጫቃ፤ ታኒ ነና ኤንታኮ ካለና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Neeni tana he olida cugatako kaalethanaw danda7ay?” yaagidi oychis. I zaaridi, “Neeni tana wodhonna melanne ta godaas aathada immike gada taw Xoossan caaqa; taani nena entako kaalethana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “ታዲያ ወራሪው ሰራዊት ወዳለበት መርተህ ታደርሰኛለህ?” ሲል ጠየቀው። እርሱም፣ “እንደማትገድለኝ ወይም ለጌታዬ አሳልፈህ እንደማትሰጠኝ በእግዚአብሔር ማልልኝ እንጂ እነዚህ ወራሪዎች ወዳሉበት አደርስሃለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም “እነዚያ ወራሪዎች ወዳሉበት ስፍራ ልትመራን ትችላለህን?” ሲል ጠየቀው። ወጣቱም “እንደማትገድለኝና ለጌታዬም አሳልፈህ እንደማትሰጠኝ ከማልክልኝ ላሳይህ እችላለሁ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ “ናብቶም ሰራዊት ክትመርሐኒዶ ትኽእል ኢኻ?” በሎ። ንሱ ኸዓ “ናብቶም ሰራዊት ክመርሐካስ፥ ከይትቐትለኒ፤ ናብ ኢድ ጐይታይውን ኣሕሊፍካ ኸይትህበኒ፤ ብኣምላኽ መሓለለይ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ፡ ናብቶም ዘመትቲ ጭፍራዶ ተውርደኒ በሎ። ንሱ ኸኣ፡ ናብቶም ዘመትቲ ጭፍራ ኸውርደካስ፡ ከይትቐትለኒ፡ ናብ ኢድ ጐይታይውን ኣሕሊፍካ ኸይትህበኒ፡ ብኣምላኽ ምሐለለይ፡ በለ። |