1 Samuel 30:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ግና ንሱን ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኡትን ሰጐጎ፣ ክልተ ሚእቲ ተሪፎም፣ ንሩባ ቤሶር ክሳዕ ክሰግሩ ኣይከኣሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ከእርሱም ጋር ያሉት አራት መቶ ሰዎች አሳደዱ፤ ሁለቱ መቶ ሰዎች ግን የቦሦር ወንዝን መሻገር ደክመዋልና በኋላ ቀሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ከእርሱም ጋር ያሉት አራት መቶ ሰዎች አሳደዱ፤ ሁለቱ መቶ ሰዎች ግን የቦሦር ወንዝን መሻገር ደክመዋልና በኋላ ቀሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁለት መቶዎቹ እጅግ ዝለው ስለ ነበር ወንዙን መሻገር አልቻሉም። ነገር ግን ዳዊትና አራት መቶ ሰዎች መከታተላቸውን ቀጠሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ላኡ ጼቱ አሳቱ ሻፋ ፕናናዉ ሎይ ዳቡሬድኖ። ሽን ዳዊተነ ኦይዱ ጼቱ አሳቱ ፓና ካሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, laa"u s'eetu asatuu shaafaa pinnanaw loytsi daabureeddino. Shin Daawitenne oyddu s'eetu asatuu paanaa kaalleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u xeetu asati keehi daaburda gishshas shaafaa pinnana dandaybeettenna. Gido attiin Dawitinne izara attida 400 asay kaalli bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኡ ጼቱ ኣሳቲ ኬሂ ዳቡርዳ ጊሻስ ሻፋ ፒናና ዳንዳይቤቴና። ጊዶ ኣቲን ዳዊቲኔ ኢዛራ ኣቲዳ 400 ኣሳይ ካሊ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ፄቱ አሳይ ሻፋ ፕናናዉ ዳሮ ዳቡርዶሶና። ሽን ዳዊቲነ ኦይዱ ፄቱ አሳይ ካልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u xeetu asay shaafa pinnanaw daro daaburidosona. Shin Dawitinne oyddu xeetu asay kaallidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁለት መቶዎቹ እጅግ ዝለው ስለ ነበር ወንዙን መሻገር አልቻሉምና። ነገር ግን ዳዊትና አራት መቶ ሰዎች መከታተላቸውን ቀጠሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት ግን ከአራት መቶ ተከታዮቹ ጋር ማሳደዱን ቀጠለ፤ ሌሎቹ ሁለት መቶ ተከታዮቹ ግን ወንዙን ለመሻገር ስለ ደከሙ ወደ ኋላ ቀሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣቶም ደኺሞም ንሩባ በሶር ምስጋር ስኢኖም ንድሕሪት ዝተረፉ ኽልተ ሚእቲ ሰባት እዮም። ዳዊትን ኣርባዕተ ሚእቲ ሰባትን ግና ሰጊሮም ሰዓቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክልተ ሚእቲ ሰባት ንርባ በሶር ምስጋር ክሳዕ ዚስእኑ ደኺሞም ድሕሪት ተረፉ፡ ዳዊትን ኣርባዕተ ሚእቲ ሰባትን ግና ሰዐቡ። |