1 Samuel 3:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ ኵሉ ነገሮ፡ ሓንቲ እኳ ኣይሓብኣሉን። ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር እዩ። ንሱ ዝረኣዮ ይግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ነገሩን ሁሉ ነገረው፤ አንዳችም አልሸሸገውም። ዔሊም፥ “እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ደስ ያሰኘውን ያድርግ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም ነገሩን ሁሉ ነገረው፥ አንዳችም አልሸሸገውም። ዔሊም። እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ደስ ያሰኘውን ያድርግ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ሳሙኤል ምንም ነገር ሳይደብቅ ሁሉንም ነገረው። ዔሊም፥ “እርሱ ጌታ ነው፤ ደስ ያሰኘውን ያድርግ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ሳመል አይነ ቆሰናን ኡባባ ኤልያዉ ኦዴዳ። ኤል፥ “እ መና ጎዳይ፤ እ ባረና ሎኦዋ ኦ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Sammeeli ayinne k'osennan ubbabaa Eeliyaw odeedda. Eeli, «I Med'inaa Goday; I barena lo"owaa ootso» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Sameeli issi miishshika qottontta ubbaaka izas yootides; Eeleykka izas, «Izi GODAA gidida gishshas bana lo7ida mala ooththo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሳሜሊ ኢሲ ሚሺካ ቆቶንታ ኡባካ ኢዛስ ዮቲዴስ፤ ኤሌይካ ኢዛስ፥ «ኢዚ ጎዳ ጊዲዳ ጊሻስ ባና ሎኢዳ ማላ ኦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል አይኮካ ቆሶና ኡባ ኤልስ ኦድስ። ኤል፥ “እ ጎዳ፤ ባና ሎእዳባ ኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli aykoka qosonna ubbaa Eelis odis. Eeli, “I Godaa; bana lo77idaba ootho” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሳሙኤል ምንም ነገር ሳይደብቅ ሁሉንም ነገረው። ዔሊም፣ “እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ መልካም መስሎ የታየውን ያድርግ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ሳሙኤል ሁሉንም ነገር ለዔሊ አስረዳው፤ ሰውሮ ያስቀረው ምንም ነገር አልነበረም፤ ዔሊም “እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህም መልካም መስሎ የታየውን ነገር ያድርግ” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሳሙኤል እንተይሓብአ ኵሉ ነገሮ። ኤሊ ድማ “ንሱ እግዚኣብሄር እዩ፤ ፅቡቕ ኮይኑ ዝተርኣዮ ይግበር” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሳሙኤል፡ ካብኡ ገለ ኸይሐብኤ፡ ኲሉ እቲ ዘረባ ነገሮ። ኤሊ ድማ፡ ንሱ እግዚኣብሄር እዩ፡ ጽቡቕ ኰይኑ እተራዮ ይግበር፡ በለ። |