1 Samuel 3:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳሙኤል ድማ ኵሉ ነገሮ፡ ሓንቲ እኳ ኣይሓብኣሉን። ንሱ ድማ፡ እግዚኣብሄር እዩ። ንሱ ዝረኣዮ ይግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም ነገ​ሩን ሁሉ ነገ​ረው፤ አን​ዳ​ችም አል​ሸ​ሸ​ገ​ውም። ዔሊም፥ “እርሱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው፤ ደስ ያሰ​ኘ​ውን ያድ​ርግ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም ነገሩን ሁሉ ነገረው፥ አንዳችም አልሸሸገውም። ዔሊም። እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ደስ ያሰኘውን ያድርግ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ሳሙኤል ምንም ነገር ሳይደብቅ ሁሉንም ነገረው። ዔሊም፥ “እርሱ ጌታ ነው፤ ደስ ያሰኘውን ያድርግ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ሳመል አይነ ቆሰናን ኡባባ ኤልያዉ ኦዴዳ። ኤል፥ “እ መና ጎዳይ፤ እ ባረና ሎኦዋ ኦ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Sammeeli ayinne k'osennan ubbabaa Eeliyaw odeedda. Eeli, «I Med'inaa Goday; I barena lo"owaa ootso» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Sameeli issi miishshika qottontta ubbaaka izas yootides; Eeleykka izas, «Izi GODAA gidida gishshas bana lo7ida mala ooththo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሳሜሊ ኢሲ ሚሺካ ቆቶንታ ኡባካ ኢዛስ ዮቲዴስ፤ ኤሌይካ ኢዛስ፥ «ኢዚ ጎዳ ጊዲዳ ጊሻስ ባና ሎኢዳ ማላ ኦ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል አይኮካ ቆሶና ኡባ ኤልስ ኦድስ። ኤል፥ “እ ጎዳ፤ ባና ሎእዳባ ኦ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli aykoka qosonna ubbaa Eelis odis. Eeli, “I Godaa; bana lo77idaba ootho” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሳሙኤል ምንም ነገር ሳይደብቅ ሁሉንም ነገረው። ዔሊም፣ “እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ መልካም መስሎ የታየውን ያድርግ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ሳሙኤል ሁሉንም ነገር ለዔሊ አስረዳው፤ ሰውሮ ያስቀረው ምንም ነገር አልነበረም፤ ዔሊም “እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህም መልካም መስሎ የታየውን ነገር ያድርግ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሳሙኤል እንተይሓብአ ኵሉ ነገሮ። ኤሊ ድማ “ንሱ እግዚኣብሄር እዩ፤ ፅቡቕ ኮይኑ ዝተርኣዮ ይግበር” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሳሙኤል፡ ካብኡ ገለ ኸይሐብኤ፡ ኲሉ እቲ ዘረባ ነገሮ። ኤሊ ድማ፡ ንሱ እግዚኣብሄር እዩ፡ ጽቡቕ ኰይኑ እተራዮ ይግበር፡ በለ።