1 Samuel 3:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ እቲ እግዚኣብሄር ዝበለኩም ቃል እንታይ እዩ፧ በጃኻ ኣይትሓብኣኒ፤ እግዚኣብሄር ከምዚ ይገብረልካ፡ ካብ ኩሉ ዝነገረካ ገለ ነገር ካባይ እንተሓቢእካ ድማ ዝያዳ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “እግዚአብሔር የነገረህ ነገር ምንድን ነው? ከእኔ አትሸሽግ፤ ከነገረህና ከሰማኸው ነገር ሁሉ የሸሸግኸኝ እንደ ሆነ እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብህ፤ እንዲህም ይጨምርብህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እግዚአብሔር የነገረህ ነገር ምንድር ነው? ከእኔ አትሸሽግ፤ ከነገረህ ነገር ሁሉ የሸሸግኸኝ እንደ ሆነ እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብህ፥ እንዲህም ይጨምርብህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዔሊም፥ “እርሱ የነገረህ ነገር ምንድነው? አትደብቀኝ፤ ከነገረህ ውስጥ አንዲቱን እንኳ ብትደብቀኝ እግዚአብሔር እንደዚያው ያድርግብህ፤ ከዚያ የከፋም ያምጣብህ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤል ሀዋዳን ያጊደ ሳመላ ኦቼዳ፤ “ጾሳይ ነዉ ኦዴዳዌ አዬ? ታፐ አይነ ቆሶፓ፤ ኔን ጾሳይ ነዉ ኦዴዳዋፐ እትባነ ታፐ ቆሶፐ፥ ጾሳይ ሄዋዳን ነ ቦላ ኦ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eeli hawaadan yaagiide Sammeela oochcheedda; «S'oossay new odeeddawe ayee? Taappe ayinne k'osoppa; neeni S'oossay new odeeddawaappe ittibaanne taappe k'osooppe, S'oossay hewaadan ne bolla ootso» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeleykka, «GODAY nees ay yootidee? Taappe qottofa; izi nees yootidaarippe ne issiniyo qottiko GODAY ne bolla qixaate yeggo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሌይካ፥ «ጎዳይ ኔስ ኣይ ዮቲዴ? ታፔ ቆቶፋ፤ ኢዚ ኔስ ዮቲዳሪፔ ኔ ኢሲኒዮ ቆቲኮ ጎዳይ ኔ ቦላ ቂጻቴ ዬጎ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤል፥ “ጎዳይ ነዉ ኦድዳይ አይቤ? ታፐ አይኮካ ቆሶፓ፤ ኔኒ ፆሳይ ነዉ ኦድዳባፐ እስባካ ታፐ ቆስኮ፥ ፆሲ ነና ፕርዶ” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeli, “Goday new odiday aybee? Taape aykoka qosopa; neeni Xoossay new odidabaape issibaaka taape qosiko, Xoossi nena pirdo” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዔሊም፣ “ እግዚአብሔር የነገረህ ነገር ምንድን ነው? አትደብቀኝ፤ ከነገረህ ውስጥ አንዲቱን እንኳ ብትደብቀኝ እግዚአብሔር እንደዚያው ያድርግብህ፤ ከዚያ ለከፋም ይዳርግህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዔሊም “እግዚአብሔር የነገረህ ቃል ምንድን ነው? ከእኔ ምንም ነገር አትደብቅ፤ አንዳች ነገር ብትደብቅ እግዚአብሔር በአንተ ላይ ብርቱ ቅጣት ያምጣብህ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤሊ ድማ “እቲ እግዚኣብሄር ዝተዛረበካ ነገር እንታይ እዩ? በይዛኻ ኣይትሕብአኒ። ካብቲ ዅሉ ዝተዛረበካ ሓደ እኳ እንተ ሓቢእኻለይ፥ ኣምላኽ ብብርቱዕ ይቕፃዕኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤሊ ድማ፡ እቲ እተዛረበካ ነገር እንታይ እዩ በጃኻ፡ ካባይ ኣይትሰውሮ። ካብቲ እተዛረበካ ዂሉ ነገር ገለ ዘረባ እንተ ሐባእካለይ፡ ኣምላኽ ከምዚ ይግበርካ፡ ከምኡውን ይድገምካ፡ በለ። |