1 Samuel 29:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣኪሽ ንዳዊት መለሰሉ፦ ከም መልኣኽ ኣምላኽ ብዓይነይ ሕያዋይ ምዃንካ እፈልጥ እየ። ዋላ እኳ መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን፡ ምሳና ናብ ውግእ ኣይድይብን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ኩ​ስም መልሶ ዳዊ​ትን፥ “በዐ​ይኔ ፊት ጻድቅ እንደ ሆንህ አው​ቃ​ለሁ፤ ነገር ግን የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን አለ​ቆች፦ ‘ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይ​ወ​ጣም’ አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንኩስም መልሶ ዳዊትን። እንደ አምላክ መልእክተኛ በዓይኔ ፊት መልካም እንደ ሆንህ አውቃለሁ፤ ነገር ግን የፍልስጥኤማውያን አለቆች። ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይወጣም አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አኪሽም እንዲህ አለው፤ “በእኔ ዘንድ እንደ እግዚአብሔር መልአክ መልካም እንደሆንህ ዐውቃለሁ፤ የፍልስጥኤማውያን አዛዦች ግን፥ ‘አብሮን ለጦርነት መውጣት የለበትም’ ብለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አኪሽ ዳዊታ፥ “ጾሳ ኪታንቻዳን ኔን ታዉ አማነትያዋ ግድያዋ ታን ኤራይ፤ ግዶፐነ፥ ፕልስጼማቱዋ ካፓቱ፥ ‘እ ኑናና ኦላ ቦፖ’ ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akiishi Daawita, «S'oossaa kiitanchchaadan neeni taw ammanettiyaawaa gidiyaawaa taani eray; gidooppenne, Piliss's'eematuwaa kaappatuu, ‹I nuunanna olaa booppo› yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ankusey Dawites zaaridi, «Ta sinththan neni Xoossa kiitanchcha mala lo7o gididayssa ta erays; gido attiin Filisxeeme dereta ayssizayti, ‹Izi nunara olaso baanaas bessenna› gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣንኩሴይ ዳዊቴስ ዛሪዲ፥ «ታ ሲንን ኔኒ ጾሳ ኪታንቻ ማላ ሎኦ ጊዲዳይሳ ታ ኤራይስ፤ ጊዶ ኣቲን ፊሊስጼሜ ዴሬታ ኣይሲዛይቲ፥ ‹ኢዚ ኑናራ ኦላሶ ባናስ ቤሴና› ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አንኩስ፥ “ፆሳ ኪታንቾዳ ኔኒ ታዉ ሎኦ ግደይሳ ታኒ ኤራይስ። ሽን ፍልስፄመ ሀላቃት፥ ‘እ ኑራ ኦላ ቦፖ’ ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ankusi, “Xoossa kiitanchoda neeni taw lo77o gideysa taani erayis. Shin Filisxeeme halaqati, ‘I nuura ola boopo’ yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንኩስም እንዲህ አለው፤ “በእኔ ዘንድ እንደ እግዚአብሔር መልአክ መልካም እንደ ሆንህ ዐውቃለሁ፤ የፍልስጥኤማውያን አዛዦች ግን፣ ‘አብሮን ለጦርነት መውጣት የለበትም’ ብለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አኪሽም ዳዊትን መልሶ እንዲህ አለው፦ “አንተ በእኔ አስተያየት እንደ እግዚአብሔር መልአክ ምንም እንከን የሌለብህ መሆኑን ዐውቃለሁ፤ ነገር ግን የፍልስጥኤማውያን ገዢዎች ‘ከእኛ ጋር ወደ ጦርነት መዝመት አይችልም’ አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣንኩስ ድማ ንዳዊት “እዞም ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያን ‘ምሳና ኾይኑ ኣይዋጋእ’ ስለ ዝበሉ ደኣ እምበር ንስኻ ኣብ ቅድመይ ከም መልኣኽ እግዚኣብሄር ኣበር ዘይብልካ ኸም ዝኾንካ እፈልጥ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣኪሽ ድማ ንዳዊት፡ ንስኻ ኣብ ቅድመይ ከም መልኣኽ ኣምላኽ ጽቡቕ ከም ዝዀንካ እፈልጥ ኣሎኹ፡ እዞም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ደኣ፡ ናብ ውግእ ምሳና ኣይደይብ፡ ኢሎም።