1 Samuel 29:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣኪሽ ንዳዊት መለሰሉ፦ ከም መልኣኽ ኣምላኽ ብዓይነይ ሕያዋይ ምዃንካ እፈልጥ እየ። ዋላ እኳ መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን፡ ምሳና ናብ ውግእ ኣይድይብን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንኩስም መልሶ ዳዊትን፥ “በዐይኔ ፊት ጻድቅ እንደ ሆንህ አውቃለሁ፤ ነገር ግን የፍልስጥኤማውያን አለቆች፦ ‘ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይወጣም’ አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንኩስም መልሶ ዳዊትን። እንደ አምላክ መልእክተኛ በዓይኔ ፊት መልካም እንደ ሆንህ አውቃለሁ፤ ነገር ግን የፍልስጥኤማውያን አለቆች። ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይወጣም አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አኪሽም እንዲህ አለው፤ “በእኔ ዘንድ እንደ እግዚአብሔር መልአክ መልካም እንደሆንህ ዐውቃለሁ፤ የፍልስጥኤማውያን አዛዦች ግን፥ ‘አብሮን ለጦርነት መውጣት የለበትም’ ብለዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አኪሽ ዳዊታ፥ “ጾሳ ኪታንቻዳን ኔን ታዉ አማነትያዋ ግድያዋ ታን ኤራይ፤ ግዶፐነ፥ ፕልስጼማቱዋ ካፓቱ፥ ‘እ ኑናና ኦላ ቦፖ’ ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akiishi Daawita, «S'oossaa kiitanchchaadan neeni taw ammanettiyaawaa gidiyaawaa taani eray; gidooppenne, Piliss's'eematuwaa kaappatuu, ‹I nuunanna olaa booppo› yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ankusey Dawites zaaridi, «Ta sinththan neni Xoossa kiitanchcha mala lo7o gididayssa ta erays; gido attiin Filisxeeme dereta ayssizayti, ‹Izi nunara olaso baanaas bessenna› gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣንኩሴይ ዳዊቴስ ዛሪዲ፥ «ታ ሲንን ኔኒ ጾሳ ኪታንቻ ማላ ሎኦ ጊዲዳይሳ ታ ኤራይስ፤ ጊዶ ኣቲን ፊሊስጼሜ ዴሬታ ኣይሲዛይቲ፥ ‹ኢዚ ኑናራ ኦላሶ ባናስ ቤሴና› ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አንኩስ፥ “ፆሳ ኪታንቾዳ ኔኒ ታዉ ሎኦ ግደይሳ ታኒ ኤራይስ። ሽን ፍልስፄመ ሀላቃት፥ ‘እ ኑራ ኦላ ቦፖ’ ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ankusi, “Xoossa kiitanchoda neeni taw lo77o gideysa taani erayis. Shin Filisxeeme halaqati, ‘I nuura ola boopo’ yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንኩስም እንዲህ አለው፤ “በእኔ ዘንድ እንደ እግዚአብሔር መልአክ መልካም እንደ ሆንህ ዐውቃለሁ፤ የፍልስጥኤማውያን አዛዦች ግን፣ ‘አብሮን ለጦርነት መውጣት የለበትም’ ብለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አኪሽም ዳዊትን መልሶ እንዲህ አለው፦ “አንተ በእኔ አስተያየት እንደ እግዚአብሔር መልአክ ምንም እንከን የሌለብህ መሆኑን ዐውቃለሁ፤ ነገር ግን የፍልስጥኤማውያን ገዢዎች ‘ከእኛ ጋር ወደ ጦርነት መዝመት አይችልም’ አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣንኩስ ድማ ንዳዊት “እዞም ሹመኛታት ፍልስጥኤማውያን ‘ምሳና ኾይኑ ኣይዋጋእ’ ስለ ዝበሉ ደኣ እምበር ንስኻ ኣብ ቅድመይ ከም መልኣኽ እግዚኣብሄር ኣበር ዘይብልካ ኸም ዝኾንካ እፈልጥ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣኪሽ ድማ ንዳዊት፡ ንስኻ ኣብ ቅድመይ ከም መልኣኽ ኣምላኽ ጽቡቕ ከም ዝዀንካ እፈልጥ ኣሎኹ፡ እዞም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ደኣ፡ ናብ ውግእ ምሳና ኣይደይብ፡ ኢሎም። |