1 Samuel 29:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንኣኪሽ በሎ፦ ኣነ ግና እንታይ ገይረ፧ ክሳዕ ሎሚ ምሳኻ ክሳዕ ዝጸናሕኩ፡ ምስ ጸላእቲ ጐይታይ ንጉስ ከይደ ክዋጋእ ዘይክእል ምስ ባርያኻ እንታይ ረኺብካ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም አንኩስን፥ “ምን አድርጌአለሁ? ሄጄስ ከጌታዬ ከንጉሡ ጠላቶች ጋር እንዳልዋጋ፥ በፊትህ ከተቀመጥሁ ጀምሬ እስከ ዛሬ ድረስ በእኔ በአገልጋይህ ምን በደል አግኝተህብኛል?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም አንኩስን። ምን አድርጌአለሁ? ሄጄስ ከጌታዬ ከንጉሡ ጠላቶች ጋር እንዳልዋጋ፥ በፊትህ ከተቀመጥሁ ጀምሬ እስከ ዛሬ ድረስ በእኔ በባሪያህ ምን አግኝተህብኛል? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ለአኪሽ፥ “ለመሆኑ ምን አደረግሁ? እዚህ ከመጣሁበት ዕለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ፥ በአገልጋይህ ላይ ምን አገኘህበት? ታዲያ፥ ከንጉሡ ከጌታዬ ጠላቶች ጋር የማልዋጋው ስለ ምንድነው?” ብሎ ጠየቀው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ አኪሻ፥ “ታን አይ ኦድታ? ታን ኔናና ደኦደፐ ሀኖ ጋካናዉ፥ ታናን ባላ ደማበይከ ጋዳ፤ ያትና፥ ካትያ ታ ጎዳ ሞርከቱዋና ባደ አያዉ ኦለትክታ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Akiisha, «Taani ay ootsaadditaa? Taani neenana de'oodeppe hanno gakkanaw, taanan balaa demmabeykke gaadda; yaatina, kaatiyaa ta godaa morkkatuwaanna baade ayaw olettikkita?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka, «Ta godawu, ta ay iita ooththadinaa? Ta haa yida wodeppe doommiin hanno gakkanaas ne oosanchchaza bolla ay miish demmadii? Histtiin tani ta godaa kawoza morkketa ays olikkinaa?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ፥ «ታ ጎዳዉ፥ ታ ኣይ ኢታ ኦዲና? ታ ሃ ዪዳ ዎዴፔ ዶሚን ሃኖ ጋካናስ ኔ ኦሳንቻዛ ቦላ ኣይ ሚሽ ዴማዲ? ሂስቲን ታኒ ታ ጎዳ ካዎዛ ሞርኬታ ኣይስ ኦሊኪና?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “ታኒ አይ ኦድና? ታኒ ኔራ ደኦደፐ ሀች ጋካናዉ ነ ታፐ አይ ባላ ደማዲ? ያትን፥ ካዋ፥ ታ ጎዳ ሞርከታራ አይስ ኦለትክና?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Taani ay oothadina? Taani neera de7oodepe hachi gakanaw ne taape ay bala demmadii? Yaatin, kawa, ta godaa morketara ayis oletikinaa?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “ለመሆኑ ምን አደረግሁ? እዚህ ከመጣሁበት ዕለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ፣ በአገልጋይህ ላይ ምን አገኘህበት? ታዲያ፣ ከንጉሡ ከጌታዬ ጠላቶች ጋር የማልዋጋው ስለ ምንድን ነው?” ብሎ ጠየቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም “ጌታዬ ምን በደል ሠራሁ? አንተን ማገልገል ከጀመርኩበት ጊዜ አንሥቶ በደል ካልተገኘብኝ ጌታዬና ንጉሤ የሆንከውን አንተን ተከትዬ በመዝመት ጠላቶችህን መውጋት የማልችለው ስለምንድን ነው?” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ንኣንኩስ “እንታይ እሞ ገይረ እየ? ኸይደ ምስ ፀላእቲ ጐይታይ ንጉስ ዘየዋግእስ፥ ካብታ ኣብ ቅድሜኻ ዝኾንኩላ መዓልቲ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ሓሽከርካ እንታይ ረኺብካለይ ኢኻ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ንኣኪሽ፡ እንታይ እሞ ገይረ እየ ከይደ ምስ ጸላእቲ ጐይታይ ንጉስ ዘየዋግእሲ፡ ካብታ ኣብ ቅድሜኻ ዝዀንኩላ መዓልቲ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ጊልያኻ እንታይ ረኺብካለይ ኢኻ በሎ። |