1 Samuel 29:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንኣኪሽ በሎ፦ ኣነ ግና እንታይ ገይረ፧ ክሳዕ ሎሚ ምሳኻ ክሳዕ ዝጸናሕኩ፡ ምስ ጸላእቲ ጐይታይ ንጉስ ከይደ ክዋጋእ ዘይክእል ምስ ባርያኻ እንታይ ረኺብካ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም አን​ኩ​ስን፥ “ምን አድ​ር​ጌ​አ​ለሁ? ሄጄስ ከጌ​ታዬ ከን​ጉሡ ጠላ​ቶች ጋር እን​ዳ​ል​ዋጋ፥ በፊ​ትህ ከተ​ቀ​መ​ጥሁ ጀምሬ እስከ ዛሬ ድረስ በእኔ በአ​ገ​ል​ጋ​ይህ ምን በደል አግ​ኝ​ተ​ህ​ብ​ኛል?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም አንኩስን። ምን አድርጌአለሁ? ሄጄስ ከጌታዬ ከንጉሡ ጠላቶች ጋር እንዳልዋጋ፥ በፊትህ ከተቀመጥሁ ጀምሬ እስከ ዛሬ ድረስ በእኔ በባሪያህ ምን አግኝተህብኛል? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም ለአኪሽ፥ “ለመሆኑ ምን አደረግሁ? እዚህ ከመጣሁበት ዕለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ፥ በአገልጋይህ ላይ ምን አገኘህበት? ታዲያ፥ ከንጉሡ ከጌታዬ ጠላቶች ጋር የማልዋጋው ስለ ምንድነው?” ብሎ ጠየቀው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ አኪሻ፥ “ታን አይ ኦድታ? ታን ኔናና ደኦደፐ ሀኖ ጋካናዉ፥ ታናን ባላ ደማበይከ ጋዳ፤ ያትና፥ ካትያ ታ ጎዳ ሞርከቱዋና ባደ አያዉ ኦለትክታ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Akiisha, «Taani ay ootsaadditaa? Taani neenana de'oodeppe hanno gakkanaw, taanan balaa demmabeykke gaadda; yaatina, kaatiyaa ta godaa morkkatuwaanna baade ayaw olettikkita?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitikka, «Ta godawu, ta ay iita ooththadinaa? Ta haa yida wodeppe doommiin hanno gakkanaas ne oosanchchaza bolla ay miish demmadii? Histtiin tani ta godaa kawoza morkketa ays olikkinaa?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲካ፥ «ታ ጎዳዉ፥ ታ ኣይ ኢታ ኦዲና? ታ ሃ ዪዳ ዎዴፔ ዶሚን ሃኖ ጋካናስ ኔ ኦሳንቻዛ ቦላ ኣይ ሚሽ ዴማዲ? ሂስቲን ታኒ ታ ጎዳ ካዎዛ ሞርኬታ ኣይስ ኦሊኪና?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “ታኒ አይ ኦድና? ታኒ ኔራ ደኦደፐ ሀች ጋካናዉ ነ ታፐ አይ ባላ ደማዲ? ያትን፥ ካዋ፥ ታ ጎዳ ሞርከታራ አይስ ኦለትክና?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Taani ay oothadina? Taani neera de7oodepe hachi gakanaw ne taape ay bala demmadii? Yaatin, kawa, ta godaa morketara ayis oletikinaa?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ “ለመሆኑ ምን አደረግሁ? እዚህ ከመጣሁበት ዕለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ፣ በአገልጋይህ ላይ ምን አገኘህበት? ታዲያ፣ ከንጉሡ ከጌታዬ ጠላቶች ጋር የማልዋጋው ስለ ምንድን ነው?” ብሎ ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም “ጌታዬ ምን በደል ሠራሁ? አንተን ማገልገል ከጀመርኩበት ጊዜ አንሥቶ በደል ካልተገኘብኝ ጌታዬና ንጉሤ የሆንከውን አንተን ተከትዬ በመዝመት ጠላቶችህን መውጋት የማልችለው ስለምንድን ነው?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ንኣንኩስ “እንታይ እሞ ገይረ እየ? ኸይደ ምስ ፀላእቲ ጐይታይ ንጉስ ዘየዋግእስ፥ ካብታ ኣብ ቅድሜኻ ዝኾንኩላ መዓልቲ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ሓሽከርካ እንታይ ረኺብካለይ ኢኻ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ንኣኪሽ፡ እንታይ እሞ ገይረ እየ ከይደ ምስ ጸላእቲ ጐይታይ ንጉስ ዘየዋግእሲ፡ ካብታ ኣብ ቅድሜኻ ዝዀንኩላ መዓልቲ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ጊልያኻ እንታይ ረኺብካለይ ኢኻ በሎ።