1 Samuel 29:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣኪሽ ንዳዊት ጸዊዑ፡ ብሓቂ፡ እግዚኣብሄር ህያው፡ ቅንዕቲ ኴንካ ኢኻ፡ ምሳይ ኣብ ሰራዊት ምውጻእካን ምእታውካን ኣብ ኣዒንተይ ጽቡቕ እዩ። ካብታ ናባይ ዝመጻእካላ መዓልቲ ኣትሒዘ ክሳዕ ሎሚ ኣባኻ ክፉእ ኣይረኸብኩን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንኩስም ዳዊትን ጠርቶ፥ “ሕያው እግዚአብሔርን! አንተ በፊቴ ጻድቅና ደግ ነህ፤ ከእኔም ጋር በጭፍራው በኩል መውጣትህና መግባትህ በፊቴ መልካም ነው፤ ወደ እኔ ከመጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ አንዳች ክፋት አላገኘሁብህም፤ ነገር ግን በአለቆች ዘንድ አልተወደድህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንኩስም ዳዊትን ጠርቶ። ሕያው እግዚአብሔርን! አንተ ቅን ነህ፥ ከእኔም ጋር በጭፍራው በኩል መውጣትህና መግባትህ በፊቴ መልካም ነው፤ ወደ እኔም ከመጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ አንዳች ክፋት አላገኘሁብህም፤ ነገር ግን በአለቆች ዘንድ አልተወደድህም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም አኪሽ ዳዊትን ጠርቶ እንዲህ አለው፤ “አንተ ለእኔ ታማኝ ስለ መሆንህ በሕያው ጌታ እምላለሁ፤ ወደዚህም ጦርነት ዘምተህ ብትዋጋ ደስ ባለኝ ነበር፤ ወደ እኔ ከመጣህበት ጊዜ ጀምሮ እኔን ማሳዘን የሚችል በደል ሠርተህ አላገኘሁህም፤ ግን ሌሎቹ ገዢዎች የአንተን አብሮ መዝመት አልፈቀዱም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አኪሽ ዳዊታ ጼሲደ፥ “መና ጎዳይ ኤሮ! ኔን አማነትያ አሳ፤ ኔን ታናና ኦላዉ ባናዋ ታን ናሸታይ፤ ኔን ታኮ ዮደፐ ሀኖ ጋካናዉ፥ ታን ነ ቦላ ባላ ደማበይከ። ሽን ካፓቱ ኔን ኦላዉ ባናዋ ናሸትክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Akiishi Daawita s'eesiide, «Med'inaa Goday ero! Neeni ammanettiyaa asaa; neeni taananna olaw baanawaa taani nashettay; neeni taakko yoodeppe hanno gakkanaw, taani ne bolla balaa demmabeykke. Shin kaappatuu neeni olaw baanawaa nashetikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ankusey Dawite baakko xeygidi, «De7o GODAY be7iin neni taas ammanettida asa; neni taakko yida wodeppe doommiin hanno gakkanaas aykko moorokka ta ne bolla be7ontta gishshas neni tanara issife olaas kezidaakko tani ufayettana; gido attiin deraa ayssizayti nena koyibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣንኩሴይ ዳዊቴ ባኮ ጼይጊዲ፥ «ዴኦ ጎዳይ ቤኢን ኔኒ ታስ ኣማኔቲዳ ኣሳ፤ ኔኒ ታኮ ዪዳ ዎዴፔ ዶሚን ሃኖ ጋካናስ ኣይኮ ሞሮካ ታ ኔ ቦላ ቤኦንታ ጊሻስ ኔኒ ታናራ ኢሲፌ ኦላስ ኬዚዳኮ ታኒ ኡፋዬታና፤ ጊዶ ኣቲን ዴራ ኣይሲዛይቲ ኔና ኮዪቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ አንኩስ ዳዊታ ፄግድ፥ “ደኦ ጎዳይ ኤርያ መላ፥ ኔኒ አማንያ አስ፤ ኔኒ ታራ ኦላስ በይሳ ታ ዶሳይስ። ኔኒ ታኮ ዮሳፐ ሀች ጋካናዉ ታኒ ነ ቦላ ባላ ደማብከ። ሽን ሀላቃት ኔኒ ኦላስ በይሳ ዶሶኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ankusi Dawita xeegidi, “De7o Goday eriya mela, neeni ammanthiya asi; neeni taara olas beysa ta dosayis. Neeni taako yoosape hachi gakanaw taani ne bolla bala demmabike. Shin halaqati neeni olas beysa dosokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ አንኩስ ዳዊትን ጠርቶ እንዲህ አለው፤ “ሕያው እግዚአብሔርን! አንተ ታማኝ ነህ፤ ወደ እኔ እዚህ ከመጣህበት ቀን ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ምንም ጥፋት ያላገኘሁብህ ስለሆነ፣ አብረኸኝ ብትዘምት በበኩሌ ደስተኛ ነበርሁ፤ ነገር ግን ገዦቹ አልተቀበሉህም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም አኪሽ ዳዊትን ጠርቶ እንዲህ አለው፤ “አንተ ለእኔ ታማኝ ስለ መሆንህ በሕያው አምላክ ስም እምላለሁ፤ ወደዚህም ጦርነት ዘምተህ ብትዋጋ ደስ ባለኝ ነበር፤ ወደ እኔ ከመጣህበት ጊዜ ጀምሮ እኔን ማሳዘን የሚችል በደል ሠርተህ አላገኘሁህም፤ ነገር ግን ሌሎቹ ገዢዎች የአንተን አብሮ መዝመት አልፈቀዱም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣንኩስ ንዳዊት ፀዊዑ “ንስኻ ቕኑዕ ከም ዝኾንካ ብህያው እግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ። ካብታ ናባይ ዝመፃእኻላ መዓልቲ ኽሳዕ ሎሚ ዝኾነ ኽፉእ ኣይረኸብኩልካን እሞ፥ ኣብዝ ሰራዊት እዙይን ምሳይ ምውፃእኻን ምእታውካን ሰናይ እዩ። ነዞም ኣሕሉቕ ግና ደስ ኣየበሎምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣኪሽ ንዳዊት ጸዊዑ፡ ንስኻ ቕኑዕ ከም ዝዀንካ ህያው እግዚኣብሄር እዩ። ካብታ ናባይ ዝመጻእካላ መዓልቲ ኽሳዕ ሎሚ ገለ ኽፋእ ኣይረኸብኩልካን እሞ፡ ኣብዚ ሰራዊት ምሳይ ምእታውካን ምውጻእካን ባህ ይብለኒ ነይሩ፡ ነዞም ሹማምቲ ግና ባህ ኣይበልካዮምን። |