1 Samuel 29:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ድማ ተቘጥዑሉ። እቶም መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ድማ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ናብታ ዝመዘዝካዮ ቦታኡ ምእንቲ ኺምለስ፡ ይምለስ፡ ኣብቲ ውግእ ተጻባኢና ከይኸውን ከኣ ምሳና ኪዋጋእ ኣይትፍቀደሉ፡ በልዎ። ዘይኮነ። ከመይሲ ምስ ጎይታኡ ብእንታይ ምተዓረቐ፧ ምስ ርእስታት እዞም ሰባት እዚኣቶም ኪኸውንዶ ኣይግባእን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን አለ​ቆች ግን በእ​ርሱ ላይ ተቈ​ጥ​ተው፥ “ይህን ሰው ወደ አመ​ጣ​ህ​በት ቦታ መል​ሰው፤ በሰ​ል​ፉም ውስጥ ጠላት እን​ዳ​ይ​ሆ​ነን ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይ​ው​ረድ፤ ከጌ​ታው ጋር በምን ይታ​ረ​ቃል? የእ​ነ​ዚ​ህን ሰዎች ራስ በመ​ቍ​ረጥ አይ​ደ​ለ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የፍልስጥኤማውያን አለቆች ግን ተቆጥተው። ይህ ሰው ባስቀመጥኸው ስፍራ ይቀመጥ ዘንድ ይመለስ፤ በሰልፉ ውስጥ ጠላት እንዳይሆነን ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይውረድ፤ ከጌታው ጋር በምን ይታረቃል? የእነዚህን ሰዎች ራስ በመቍረጥ አይደለምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የፍልስጥኤማውያን አዛዦች ግን በአኪሽ ላይ ተቆጥተው እንዲህ አሉ፤ “ይህን ሰው እንዲመለስ አድርግ፤ ወደ ሰጠኸው ቦታ ይመለስ ዘንድ ስደደው፤ በውጊያው ላይ ተመልሶ ጠላት እንዳይሆን ከእኛ ጋር አይወርድም። እዚህ ያሉትን የእኛን ሰዎች ራስ ቆርጦ ካልወሰደ በስተቀር፥ ከጌታው ጋር እንዴት ሊታረቅ ይችላል?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ፕልስጼማቱዋ ካፓቶ አኪሻ ሀንቀቲደ፥ “ሀ ብታንያ ኔን አዉ እሜዳ ካታማ ጉየ ዛራ፤ እ ኑናና ኦላ ቦፐ እ ኑና ዛሪደ ኦላና። እ ባረ ጎዳና ስገናዉ ኑ አሳቱዋ ቆያ ሙጭያዋፐ ሀራ ሎእያባይ አዬ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Piliss's'eematuwaa kaappatoo Akiisha hank'k'ettiide, «Ha bitaniyaa neeni aw immeedda katamaa guyye zaara; I nuunanna olaa booppe I nuuna zaariide olana. I bare godaana sigetsanaw nu asatuwaa k'ood'iyaa muuc'iyaawaappe hara lo"iyaabay ayee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Filisxeemeta ayssizayti Ankuse bolla hanqettidi, «Hayssa addeza kase ne immidaso gede guye zaara yedda; olettiza wode simmi nu bolla dendontta mala nunara issife olaso baanaas bessenna; izi nu asaappe wodhidi istta hu7e qanxxi ekki bontta aggiko ba godaara waani sigettanaas dandayzee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ፊሊስጼሜታ ኣይሲዛይቲ ኣንኩሴ ቦላ ሃንቄቲዲ፥ «ሃይሳ ኣዴዛ ካሴ ኔ ኢሚዳሶ ጌዴ ጉዬ ዛራ ዬዳ፤ ኦሌቲዛ ዎዴ ሲሚ ኑ ቦላ ዴንዶንታ ማላ ኑናራ ኢሲፌ ኦላሶ ባናስ ቤሴና፤ ኢዚ ኑ ኣሳፔ ዎዲ ኢስታ ሁኤ ቃንጺ ኤኪ ቦንታ ኣጊኮ ባ ጎዳራ ዋኒ ሲጌታናስ ዳንዳይዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ፍልስፄመ ሀላቃት አንኩሳ ቦላ ሀንቀትድ፥ “ሀ አድያ ኔኒ እያዉ እምዳ ካታማ ጉየ ዛራ። ኦላይ ጎብያ ዎደ እ ኑ ቦላ ስሚድ ደንዶና መላ እ ኑራ ኦላ ቦፖ። እ ባ ጎዳራ ስገታናዉ ኑ አሳታ ቆያ ቃንፆፈ አትሽን፥ ሀራ አይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Filisxeeme halaqati Ankusa bolla hanqetidi, “Ha addiya neeni iyaw immida katamaa guye zaara. Olay goobiya wode I nu bolla simmidi dendonna mela I nuura olaa boopo. I ba godaara sigetanaw nu asata qoodhiya qaanxofe attishin, haraa ay oothanee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የፍልስጥኤማውያን አዛዦች ግን በአንኩስ ላይ ተቈጥተው እንዲህ አሉ፤ “ይህን ሰው ወደዚያው ወደ ሰጠኸው ቦታ ይመለስ ዘንድ ስደደው፤ በውጊያው ጊዜ በእኛ ላይ ተመልሶ ጠላት እንዳይሆን፣ አብሮን ወደ ጦርነቱ መሄድ የለበትም፤ የእኛን ሰዎች ራስ ቈርጦ ካልወሰደ ከጌታው ጋር እንዴት ሊታረቅ ይችላል?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የፍልስጥኤም ጦር አዛዦች በአኪሽ ላይ ተቈጥተው እንዲህ አሉት፤ “ይህን ሰው ቀድሞ ወደ ሰጠኸው ከተማ መልሰው፤ ከእኛ ጋር አብሮ እንዲዘምት አታድርግ፤ ጦርነቱ በሚፋፋምበት ወቅት በእኛ ላይ ሊነሣ ይችላል፤ እርሱ ከጌታው ጋር ለመስማማት የእኛን ሰዎች ከመግደል ሌላ ምን አማራጭ ይኖረዋል?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣሕሉቕ ፍልስጥኤማውያን ግና ዀረዩሉ፤ ከምዙይ እውን በልዎ፦ “ነዝ ሰብኣይ እዙይ ናብታ ኽቕመጣ ዝፈቐድካሉ ቦታኡ ምለሶ። ኣብ ውግእ ተፃራሪ ምእንቲ ኸይኾነናስ ናብ ውግእ ኣይውረድ። ንሱ ምስ ጐይታኡ ምእንቲ ኽዕረቕ፥ ርእሲ ሓሻኽርና ብምቝራፅ እንተ ዘይኮይኑ ንጐይታኡ ብምንታይ ከሐጕሶ ይኽእል?
Amharic Tigrinya 2011 ኣቶም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ግና ኰረዩሉ እሞ እቶም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን በልዎ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ኣብታ ዝፈቐድካሉ ቦታኡ ኪቕመጥሲ፡ ናብኣ ምለሶ። እዚ ንጐይታኡ ደኣ ብምንታይ እዩ ዘሐጐሶ ብርእሲ እዞም ሰባት እዚኣቶምዶ ኣይኰነን እምበኣር ኣብ ውግእ ተጻራሪ ምእንቲ ኸይኰነናስ፡ ናብ ውግእ ምሳያ ኣይውረድ።