1 Samuel 29:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን፡ እዞም እብራውያን ኣብዚ እንታይ ይገብሩ ኣለዉ፧ ሽዑ ኣኪሽ ነቶም መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ከምዚ በሎም፦ ዳዊት ባርያ ሳኦል ንጉስ እስራኤልዶ ኣይኰነን፣ ኣብዚ ቅንያት እዚ ወይ ኣብዚ ዓመታት እዚ ምሳይ ዝነበረ፣ ካብ ዝወድቐኒ ኣትሒዙ ድማ በደል ኣይረኸብኩሉን እዛ መዓልቲ እዚኣ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፍልስጥኤማውያን አለቆች፥ “እነዚህ በኋላ የሚሄዱት እነማን ናቸው?” አሉ፤ አንኩስም የፍልስጥኤማውያንን አለቆች፥ “ይህ የእስራኤል ንጉሥ የሳኦል አገልጋይ ዳዊት ነው፤ እርሱ በእነዚህ ሁለት ዓመታት ከእኛ ጋር ነበረ፤ ወደ እኔም ከተጠጋበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ምንም አላገኘሁበትም” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፍልስጥኤማውያንም አለቆች። እነዚህ ዕብራውያን በዚህ ምን ያደርጋሉ? አሉ፤ አንኩስም የፍልስጥኤማውያንን አለቆች። ይህ የእስራኤል ንጉሥ የሳኦል ባሪያ ዳዊት አይደለምን? እርሱም በእነዚህ ቀኖች በእነዚህ ዓመታት ከእኔ ጋር ነበረ፥ ወደ እኔም ከተጠጋበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ምንም አላገኘሁበትም አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፍልስጥኤም ጦር አዛዦችም እነርሱን ባዩ ጊዜ “እነዚህ ዕብራውያን እዚህ ምን ይሠራሉ?” ሲሉ ጠየቁ፤ አኪሽም፥ “ይህ የእስራኤል ንጉሥ የሳኦል አገልጋይ የነበረው ዳዊት አይደለምን? ከእኔ ጋር መኖር ከጀመረ እነሆ ዓመት አለፈው፤ እኔን ከተጠጋበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ምንም በደል አላገኘሁበትም” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማቱዋ ካፓቱ በኢደ፥ “ሀ እብራዌቱ ሀዋን አይ ኦኖ?” ያጌድኖ። አኪሽ ፕልስጼማቱዋ ካፓቱዋ፥ “ሀዌ በን እስራኤልያ ካትያ ሳኦላ ቆማ ዳዊታ ግደኔ? እ ዳሮ ዎደፐ ታናና እትፐ ደኤ፤ እ ሳኦላ ካዲደ ከሶደፐ ሀኖ ጋካናዉ፥ ታን አን ባላ ደማበይከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eematuwaa kaappatuu be'iide, «Ha Ibraawetuu hawaan ay ootsiinoo?» yaageeddino. Akiishi Piliss's'eematuwaa kaappatuwaa, «Hawe beni Israa'eeliyaa Kaatiyaa Saa'oola k'oomaa Daawita gidennee? I daro wodeppe taananna ittippe de'ee; I Saa'oola kaddiide kesoodeppe hanno gakkanaw, taani an balaa demmabeykke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeta ayssizayti istta be7idi, «Hayti Ibraawe asati hayssan ay ooththizoo?» giidi Ankuse oychchida. Ankuseykka isttas, «Hayssi Isra7eele kawo Sa7oole oosanchcha Dawite gidennee? Izi tanara duus doommiin layththi aadhdhides; izi ta gars yi geloosofe hach gakkanaas ay moorokka iza bolla demmabeekke» gi zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜታ ኣይሲዛይቲ ኢስታ ቤኢዲ፥ «ሃይቲ ኢብራዌ ኣሳቲ ሃይሳን ኣይ ኦዞ?» ጊዲ ኣንኩሴ ኦይቺዳ። ኣንኩሴይካ ኢስታስ፥ «ሃይሲ ኢስራኤሌ ካዎ ሳኦሌ ኦሳንቻ ዳዊቴ ጊዴኔ? ኢዚ ታናራ ዱስ ዶሚን ላይ ኣዴስ፤ ኢዚ ታ ጋርስ ዪ ጌሎሶፌ ሃች ጋካናስ ኣይ ሞሮካ ኢዛ ቦላ ዴማቤኬ» ጊ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመ ሀላቃት ኤንታ በእድ፥ “ሀ እብራወት ሀይሳን አይ ኦና?” ያግዶሶና። አንኩስ፥ “ሀይስ እስራኤለ ካዋ ሳኦላ አይልያ ዳዊታ ግደኔ? እ ዳሮ ዎደ ታራ አስ፤ እ ሳኦላ ካድድ ከዮደፐ ሀች ጋካናዉ ታኒ እያፐ ባላ ደማብከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme halaqati enta be7idi, “Ha Ibraaweti haysan ay oothona?” yaagidosona. Ankusi, “Haysi Isra7eele kawa Saa7ola aylliya Dawita gidennee? I daro wode taara aathis; I Saa7ola kaddidi keyoodepe hachi gakanaw taani iyape bala demmabike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፍልስጥኤም አዛዦችም፣ “እነዚህ ዕብራውያን እዚህ ምን እያደረጉ ነው?” ብለው ጠየቁ። አንኩስም፣ “ይህ የእስራኤል ንጉሥ የሳኦል አገልጋይ የነበረው ዳዊት አይደለምን? ከእኔ ጋር መኖር ከጀመረ እነሆ ዓመት ዐለፈው፤ እኔን ከተጠጋበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ምንም በደል አላገኘሁበትም” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የፍልስጥኤም ጦር አዛዦችም እነርሱን ባዩ ጊዜ “እነዚህ ዕብራውያን እዚህ ምን ይሠራሉ?” ሲሉ ጠየቁ። አኪሽም “ይህማ የእስራኤል ንጉሥ ባለሟል የነበረው ዳዊት አይደለምን? እነሆ እርሱ ከእኔ ጋር ሲኖር ብዙ ጊዜው ነው፤ ሳኦልን ከድቶ ወደ እኔ ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ ሊያሳዝነኝ የሚችል ምንም ዐይነት በደል ሠርቶ አልተገኘም” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቶም ኣሕሉቕ ፍልስጥኤማውያን ንኣንኩስ “እዞም ዕብራውያን እዚኣቶም ኣብዙይ እንታይ ይገብሩ ኣለዉ?” በሉ። ኣንኩስ ድማ ንነገስታት ፍልስጥኤማውያን “እዙይ ሓሽከር ሳኦል ንጉስ እስራኤልዶ ኣይኮነን? ካብ ዓመት ዝበዝሕ ምሳይ ተቐሚጡ እዩ። ካብታ ናባይ ዝተፀግዐላ መዓልቲ ኽሳዕ ሎሚ ዝኾነ ኣበር ኣይረኸብኩሉን” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን፡ እዞም እብራውያን እዚኣቶም ኣብዚ እንታይ ይገብሩ ኣለው በሉ። ኣኪሽ ድማ ንሸማምቲ ፍልስጥኤማውያን፡ እዝስ እቲ በዘን መዓልትታት ወይ በዘን ዓመታት እዚኤን ምሳይ ዝነበረ ዳዊት፡ ጊልያ ሳኦል ንጉስ እስራኤልዶ ኣይኰነን ካብታ ናባይ እተጸግዓላ መዓልቲ ኽሳዕ ሎሚ ገለ እኳ ኣይረኸብኩሉን፡ በሎም። |