1 Samuel 29:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መሳፍንቲ ፍልስጥኤማውያን ድማ ብኣማኢትን ብኣሽሓትን ይጐዓዙ ነበሩ፣ ዳዊትን ሰቡን ግና ምስ ኣኪሽ ብዓስቢ ተጓዕዙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፍልስጥኤማውያንም አለቆች በመቶ በመቶ፥ በሺህ በሺህ እየሆኑ ያልፉ ነበር፤ ዳዊትና ሰዎቹም ከአንኩስ ጋር በኋለኛው ጭፍራ በኩል ያልፉ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፍልስጥኤማውያንም አለቆች በመቶ በመቶ በሺህ በሺህ እየሆኑ ያልፉ ነበር፤ ዳዊትና ሰዎቹም ከአንኩስ ጋር በኋለኛው ጭፍራ በኩል ያልፉ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፍልስጥኤማውያን ገዢዎች በመቶና በሺህ ሆነው ሲዘምቱ፥ ዳዊትና ሰዎቹም ከአኪሽ ጋር ደጀን ሆነው ይከተሉ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማቱዋ ካፓቱ ባረንቱ ጼታቱዋ ጭታንነ ሻአቱዋ ጭታን ሳልፔድኖ፤ ዳዊተነ አ አሳይ አኪሻራ እትፐ ጉየ ባጋና ሳልፔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eematuwaa kaappatuu barenttu s'eetatuwaa c'itaaninne sha"atuwaa c'itan salppeeddino; Daawitenne Aa Asay Akiishaara ittippe guyye baggana salppeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme ayssizayti xeetunne shii as gididi dumma dumma qoodettidi olas kezida; Dawitinne izara dizayti qasse Ankusera issife guyera kaalli bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኣይሲዛይቲ ጼቱኔ ሺ ኣስ ጊዲዲ ዱማ ዱማ ቆዴቲዲ ኦላስ ኬዚዳ፤ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛይቲ ቃሴ ኣንኩሴራ ኢሲፌ ጉዬራ ካሊ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመ ሀላቃት ባንታ ኦላንቾታ ፄታንነ ሙኩሉ ጩጋን ሳልፕስዶሶና፤ ዳዊቲነ እያ አሳይ አንኩሳራ እስፈ ግድድ ጉየ ባጋራ ሳልፕዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme halaqati banta olanchota xeetaninne mukulu cugan salpisidosona; Dawitinne iya asay Ankusara issife gididi guye baggara salpidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፍልስጥኤማውያን ገዦች በመቶና በሺሕ ሆነው ሲዘምቱ፣ ዳዊትና ሰዎቹም ከአንኩስ ጋር ደጀን ሆነው ይከተሉ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምስቱም የፍልስጥኤም ነገሥታት በመቶና በሺህ ከተመደቡ ሰልፈኞቻቸው ጋር ዘመቱ፤ ዳዊትና ተከታዮቹም የአኪሽ ደጀን ጦር ሆነው ዘመቱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ነገስታት ፍልስጥኤማውያን ድማ በብሚእትን በብሽሕን ኮይኖም ይጕዓዙ ነበሩ፤ ዳዊትን ሰባቱን ከዓ ደጀን ኮይኖም ደድሕሪ ኣንኩስ ይጕዓዙ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሹማምቲ ፍልስጥኤማውያን ድማ በብሚእትን በብሽሕን ኰይኖም ተጓዕዙ፡ ዳዊትን ሰቡን ከኣ ምስ ኣኪሽ ደጀን ኰይኖም ይጐዐዙ ነበሩ። |