1 Samuel 29:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊትን ሰቡን ንግሆ ናብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ኪምለሱ ንግሆ ተንሲኦም ነበሩ። ፍልስጥኤማውያን ድማ ናብ ጂዝሬል ደየቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትና ሰዎቹም ማልደው ይሄዱ ዘንድ፥ ወደ ፍልስጥኤማውያንም ሀገር ይመለሱ ዘንድ ተነሡ። ፍልስጥኤማውያንም ሊዋጉ ወደ ኢይዝራኤል ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትና ሰዎቹም ማልደው ይሄዱ ዘንድ፥ ወደ ፍልስጥኤማውያንም አገር ይመለሱ ዘንድ ተነሡ። ፍልስጥኤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ፍልስጥኤማውያን ምድር ለመመለስ በማለዳ ተነሡ፤ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተነ አ አሳቱ ፕልስጼማ ጋድያ ስማናዉ ዎንታ ጉራን ደንዴድኖ፤ ፕልስጼማ አሳቱካ ፑደ እዝራኤላ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawitenne Aa asatuu Piliss's'eema gadiyaa simmanaw wontta guuran denddeeddino; Piliss's'eema asatuukka pude Iziraa'eela beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Dawitinne izara diza asati guye Filisxeemeta dere simmanaas wonttara dendi bida; Filisxeemetikka pude Izra7eele kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳቲ ጉዬ ፊሊስጼሜታ ዴሬ ሲማናስ ዎንታራ ዴንዲ ቢዳ፤ ፊሊስጼሜቲካ ፑዴ ኢዝራኤሌ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ ዳዊቲነ እያ አሳት ፍልስፄመ ስማናዉ ዎንታ ጉራ ደንድዶሶና፤ ፍልስፄመት እዝራኤለ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Dawitinne iya asati Filisxeeme simmanaw wonta guura dendidosona; Filisxeemeti Izira7eele bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ፍልስጥኤማውያን ምድር ለመመለስ በማለዳ ተነሡ፤ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል ወጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዳዊትና ተከታዮቹ በማግስቱ ማለዳ ወደ ፍልስጥኤም ተመልሰው ለመሄድ ተነሡ፤ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል ዘመቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊትን ሰቡን ከዓ ናብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ክምለሱ፥ ኣንጊሆም ተስኡ። ፍልስጥኤማውያን ከዓ ናብ ኢይዝራኤል ደየቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ንሱን ሰቡን ናብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ኪምለሱ፡ ንግሆ ኺነቕሉ፡ ኣንጊሆም ተንስኡ። ፍልስጥኤማውያን ከኣ ናብ ይዝርኤል ደየቡ። |