1 Samuel 28:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ሰበይቲ ድማ፡ እንሆ፡ ሳኦል እንታይ ከም ዝገበረ፡ ንመንፈስ ምዉታትን ንጠንቆልትን ካብታ ሃገር ከመይ ከም ዘጥፍኦም ትፈልጥ ኢኻ፡ በለቶ። ስለዚ ንህይወተይ ክትመውት መጻወድያ ኣንቢርካ ዲኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴቲ​ቱም፥ “እነሆ፥ መና​ፍ​ስት ጠሪ​ዎ​ች​ንና ጠን​ቋ​ዮ​ችን ከም​ድር እን​ዳ​ጠፋ ሳኦል ያደ​ረ​ገ​ውን ታው​ቃ​ለህ፤ ስለ​ምን እኔን ለማ​ስ​ገ​ደል ለነ​ፍሴ ወጥ​መድ ታደ​ር​ጋ​ለህ?” አለ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴቲቱም። እነሆ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር እንዳጠፋ ሳኦል ያደረገውን ታውቃለህ፤ ስለ ምን እኔን ለማስገደል ወጥመድ ለነፍሴ ታደርጋለህ? አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴትዮዋ ግን፥ “እነሆ፤ ሳኦል ሙታን ሳቢዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን ከምድሪቱ እንዴት እንዳጠፋና ያደረገባቸውን ታውቃለህ፤ ታዲያ፥ ታስገድለኝ ዘንድ በሕይወቴ ላይ ወጥመድ የዘረጋኸው ለምንድን ነው?” አለችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ምሽራታ፥ “ሞይትልያ ጼስያዋንታነ ሻሬቻቱዋ እስራኤልያ ቢታፐ ሳኦል ዎት የደርስ ከሴደንቶ፥ ቱማ ኔን ኤራሳ። ታና ዎሳናዉ ኔን ታዉ አያዉ ጲርያ የጋይ?” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye mishiratta, «Moytilliyaa s'eesiyaawanttanne shareechchatuwaa Israa'eeliyaa biittappe Saa'ooli wooti yederssi kesseeddentto, tuma neeni eraasa. Taana wod'isanaw neeni taw ayaw p'iriyaa yeggay?» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maccassaya gidikko, «Hekko Sa7ooli marotanne moytille denththi haasayssizayta biittafe izi wostti dhayssidaakko izi istta bolla ooththidayssa ne eraasa; histtiin ne tana wodhisanaassinne ta shemppos woximade woththanaas ays koyay?» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማጫሳያ ጊዲኮ፥ «ሄኮ ሳኦሊ ማሮታኔ ሞይቲሌ ዴን ሃሳይሲዛይታ ቢታፌ ኢዚ ዎስቲ ይሲዳኮ ኢዚ ኢስታ ቦላ ኦዳይሳ ኔ ኤራሳ፤ ሂስቲን ኔ ታና ዎሳናሲኔ ታ ሼምፖስ ዎጺማዴ ዎናስ ኣይስ ኮያይ?» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያግን ማጫስያ፥ “ሞይትለ ፄገይሳታነ ማሮታ እስራኤለ ቢታፈ ሳኦል ዋት የደ ከስዳኮ፥ ቱማ ኔኒ ኤራሳ። ታና ዎሳናዉ ኔኒ ታዉ አይስ ፅሄ የጋይ?” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaagin maccasiya, “Moytille xeegeysatanne marota Isra7eele biittafe Saa7oli waati yedethi kessidaako, tuma neeni eraasa. Tana wodhisanaw neeni taw ayis xihe yeggay?” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴትየዋ ግን፣ “እነሆ፤ ሳኦል ሙታን ሳቢዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን ከምድሪቱ እንዴት እንዳጠፋና ያደረገባቸውን ታውቃለህ፤ ታዲያ፣ ታስገድለኝ ዘንድ በሕይወቴ ላይ ወጥመድ የዘረጋኸው ለምንድን ነው?” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴትዮዋም “ንጉሥ ሳኦል ያደረገውን ነገር ሁሉ ታውቃለህ፤ እርሱ እኮ ጠንቋዮችንና ሙታን ጠሪዎችን ከእስራኤል ምድር አጥፍቶአቸዋል፤ ታዲያ አንተ እኔን አጥምደህ ልታስገድለኝ የምትፈልገው ስለምንድን ነው?” ስትል መለሰችለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ሰበይቲ ድማ “ሳኦል ዝገበሮ፥ ነቶም ጠንቈልትን ነቶም መናፍስቲ ዝፅውዑን ካብዛ ምድሪ ኸም ዘጥፍኦም፥ ንስኻ ትፈልጥ ኢኻ፤ ስለ ምንታይከ ኽተቕትለኒ ኢልካ ንነፍሰይ መፃወድያ ትገብረለይ?” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ሰበይቲ ድማ፡ እንሆ፡ እቲ ሳኦል ዝገበሮ፡ ነቶም መንፈስ ጥንቈላ ዘለዎምን ንመውደቕቲ ዛዕጐልን ካብዛ ሃገር ከም ዘጽበቶም፡ ንስኻ ትፈልጥ ኣሎኻ፡ ስለምንታይከ ኸተቕትለኒ ኢልካ መጻወድያ ትገብረለይ በለቶ።