1 Samuel 28:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ሰበይቲ ድማ፡ እንሆ፡ ሳኦል እንታይ ከም ዝገበረ፡ ንመንፈስ ምዉታትን ንጠንቆልትን ካብታ ሃገር ከመይ ከም ዘጥፍኦም ትፈልጥ ኢኻ፡ በለቶ። ስለዚ ንህይወተይ ክትመውት መጻወድያ ኣንቢርካ ዲኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴቲቱም፥ “እነሆ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር እንዳጠፋ ሳኦል ያደረገውን ታውቃለህ፤ ስለምን እኔን ለማስገደል ለነፍሴ ወጥመድ ታደርጋለህ?” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴቲቱም። እነሆ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር እንዳጠፋ ሳኦል ያደረገውን ታውቃለህ፤ ስለ ምን እኔን ለማስገደል ወጥመድ ለነፍሴ ታደርጋለህ? አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴትዮዋ ግን፥ “እነሆ፤ ሳኦል ሙታን ሳቢዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን ከምድሪቱ እንዴት እንዳጠፋና ያደረገባቸውን ታውቃለህ፤ ታዲያ፥ ታስገድለኝ ዘንድ በሕይወቴ ላይ ወጥመድ የዘረጋኸው ለምንድን ነው?” አለችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ምሽራታ፥ “ሞይትልያ ጼስያዋንታነ ሻሬቻቱዋ እስራኤልያ ቢታፐ ሳኦል ዎት የደርስ ከሴደንቶ፥ ቱማ ኔን ኤራሳ። ታና ዎሳናዉ ኔን ታዉ አያዉ ጲርያ የጋይ?” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye mishiratta, «Moytilliyaa s'eesiyaawanttanne shareechchatuwaa Israa'eeliyaa biittappe Saa'ooli wooti yederssi kesseeddentto, tuma neeni eraasa. Taana wod'isanaw neeni taw ayaw p'iriyaa yeggay?» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maccassaya gidikko, «Hekko Sa7ooli marotanne moytille denththi haasayssizayta biittafe izi wostti dhayssidaakko izi istta bolla ooththidayssa ne eraasa; histtiin ne tana wodhisanaassinne ta shemppos woximade woththanaas ays koyay?» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማጫሳያ ጊዲኮ፥ «ሄኮ ሳኦሊ ማሮታኔ ሞይቲሌ ዴን ሃሳይሲዛይታ ቢታፌ ኢዚ ዎስቲ ይሲዳኮ ኢዚ ኢስታ ቦላ ኦዳይሳ ኔ ኤራሳ፤ ሂስቲን ኔ ታና ዎሳናሲኔ ታ ሼምፖስ ዎጺማዴ ዎናስ ኣይስ ኮያይ?» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያግን ማጫስያ፥ “ሞይትለ ፄገይሳታነ ማሮታ እስራኤለ ቢታፈ ሳኦል ዋት የደ ከስዳኮ፥ ቱማ ኔኒ ኤራሳ። ታና ዎሳናዉ ኔኒ ታዉ አይስ ፅሄ የጋይ?” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaagin maccasiya, “Moytille xeegeysatanne marota Isra7eele biittafe Saa7oli waati yedethi kessidaako, tuma neeni eraasa. Tana wodhisanaw neeni taw ayis xihe yeggay?” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴትየዋ ግን፣ “እነሆ፤ ሳኦል ሙታን ሳቢዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን ከምድሪቱ እንዴት እንዳጠፋና ያደረገባቸውን ታውቃለህ፤ ታዲያ፣ ታስገድለኝ ዘንድ በሕይወቴ ላይ ወጥመድ የዘረጋኸው ለምንድን ነው?” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴትዮዋም “ንጉሥ ሳኦል ያደረገውን ነገር ሁሉ ታውቃለህ፤ እርሱ እኮ ጠንቋዮችንና ሙታን ጠሪዎችን ከእስራኤል ምድር አጥፍቶአቸዋል፤ ታዲያ አንተ እኔን አጥምደህ ልታስገድለኝ የምትፈልገው ስለምንድን ነው?” ስትል መለሰችለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ሰበይቲ ድማ “ሳኦል ዝገበሮ፥ ነቶም ጠንቈልትን ነቶም መናፍስቲ ዝፅውዑን ካብዛ ምድሪ ኸም ዘጥፍኦም፥ ንስኻ ትፈልጥ ኢኻ፤ ስለ ምንታይከ ኽተቕትለኒ ኢልካ ንነፍሰይ መፃወድያ ትገብረለይ?” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ሰበይቲ ድማ፡ እንሆ፡ እቲ ሳኦል ዝገበሮ፡ ነቶም መንፈስ ጥንቈላ ዘለዎምን ንመውደቕቲ ዛዕጐልን ካብዛ ሃገር ከም ዘጽበቶም፡ ንስኻ ትፈልጥ ኣሎኻ፡ ስለምንታይከ ኸተቕትለኒ ኢልካ መጻወድያ ትገብረለይ በለቶ። |