1 Samuel 28:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳኦል ድማ ተመሲሉ ካልእ ክዳውንቲ ተኸዲኑ፡ ክልተ ሰብኡት ምስኡ ከደ፡ ብለይቲ ድማ ናብታ ሰበይቲ መጹ። ንላዕሊ፡ መን ክሰምየልኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም መልኩን ለውጦ፥ ሌላ ልብስም ለብሶ ሄደ፤ ሁለትም ሰዎች ከእርሱ ጋር ነበሩ፤ በሌሊትም ወደ ሴቲቱ መጡ። ሳኦልም፥ “እባክሽ በመናፍስት አምዋርቺልኝ፤ የምልሽንም አስነሽልኝ” አላት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም መልኩን ለውጦ ሌላ ልብስም ለብሶ ሄደ፥ ሁለትም ሰዎች ከእርሱ ጋር ነበሩ፥ በሌሊትም ወደ ሴቲቱ መጡ። እርሱም። እባክሽ፥ በመናፍስት አምዋርቺልኝ፥ የምልሽንም አስነሽልኝ አላት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ሳኦል ሌላ ልብስ በመልበስ መልኩን ለውጦ ከሁለት ሰዎች ጋር በሌሊት ወደ ሴቲቱ ሄደ። እርሱም፥ “እባክሽ፥ መናፍስትን ጠይቂልኝ፤ የምነግርሽንም ሰው አስነሺልኝ” አላት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ባረና ኤርሰና ማላ ሀራ ማዩዋ ማዪደ፥ ላኡ አሳቱዋ አኪደ፥ ቃማ ሄ ሻሬቻትኮ ቤዳ፤ ምሽራቶ፥ “ሀያና ታዉ እት ሞይትልያ ጼሳርኪ፤ ታን ሱን ኦድያ አሳ ታዉ ደንርኪ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli barena erissenna mala hara mayuwaa mayyiide, laa"u asatuwaa akkiide, k'amma he shareechchattikko beedda; mishiratto, «Hayyanaa taw itti moyttiliyaa s'eesarkkii; taani suntsaa odiyaa asaa taw dentsaarikkii» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Sa7ooli ba may7o laammi hara may7o may7idi, ba medhakka laammidi nam7u asatara issife omars maccassayko bides; izikka izo, «Taas moytilleta oychcharkkii; ta nees yootizaade denththarkkii» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሳኦሊ ባ ማይኦ ላሚ ሃራ ማይኦ ማይኢዲ፥ ባ ሜካ ላሚዲ ናምኡ ኣሳታራ ኢሲፌ ኦማርስ ማጫሳይኮ ቢዴስ፤ ኢዚካ ኢዞ፥ «ታስ ሞይቲሌታ ኦይቻርኪ፤ ታ ኔስ ዮቲዛዴ ዴንርኪ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያግን ሳኦል ባና ኤርሶና መላ ሀራ ማኦ ማእድ፥ ናምኡ አሳታ ኤክድ፥ ቃማ ሄ ማሬኮ ብድ፥ ማጫስዉ፥ “ሀያና፥ ታዉ እስ ሞይትለ ፄጋርክ፤ ታኒ ሱን ኦድያ አሳ ታዉ ደንርክ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaagin Saa7oli bana erisonna mela hara ma7o ma7idi, nam7u asata ekidi, qamma he mareeko bidi, maccasiw, “Hayyana, taw issi moytille xeegarki; taani suntha odiya asa taw dentharki” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሳኦል ሌላ ልብስ በመልበስ መልኩን ለውጦ ከሁለት ሰዎች ጋር በሌሊት ወደ ሴቲቱ ሄደ። እርሱም፣ “እባክሽ፣ መናፍስትን ጠይቂልኝ፤ የምነግርሽንም ሰው አስነሺልኝ” አላት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም ልብሱን ለውጦ ማንነቱ እንዳይታወቅ በማድረግ በሌሊት ሁለት ሰዎች አስከትሎ ሴትዮዋን ለማየት ሄደ፤ እዚያም እንደ ደረሰ “መናፍስትን ጠይቀሽ ወደ ፊት ስለሚሆነው ነገር አስረጂኝ፤ ስሙንም የምጠራልሽን ሰው አስነሽልኝ” አላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ድማ መልክዑ ለዊጡ፥ ካልእ ክዳን ተኸዲኑ፥ ምስኡ ኽልተ ሰባት ተማሊኡ፥ ብለይቲ ናብታ ሰበይቲ መፀ። “በይዛኺ ምስ መናፍስቲ ተራኺብኪ ነቲ ኣነ ስሙ ዝፅውዐልኪ ሰብ ኣተስእለይ” በላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ድማ ትርኢቱ ለዊጡ ኻልእ ኽዳን ተኸዲኑ፡ ንሱ ኽልተ ሰባትውን ምስኡ ዀይኖም ብለይቲ ናብታ ሰበይቲ መጹ፡ በጃኺ ብመንፈስ ጥንቈላ ጌርኪ ጠንቊልለይ፡ ነቲ ኣነ ዝብለኪ ኸኣ ኣተንስእለይ፡ በላ። |