1 Samuel 28:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳኦል ድማ ተመሲሉ ካልእ ክዳውንቲ ተኸዲኑ፡ ክልተ ሰብኡት ምስኡ ከደ፡ ብለይቲ ድማ ናብታ ሰበይቲ መጹ። ንላዕሊ፡ መን ክሰምየልኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳኦ​ልም መል​ኩን ለውጦ፥ ሌላ ልብ​ስም ለብሶ ሄደ፤ ሁለ​ትም ሰዎች ከእ​ርሱ ጋር ነበሩ፤ በሌ​ሊ​ትም ወደ ሴቲቱ መጡ። ሳኦ​ልም፥ “እባ​ክሽ በመ​ና​ፍ​ስት አም​ዋ​ር​ቺ​ልኝ፤ የም​ል​ሽ​ንም አስ​ነ​ሽ​ልኝ” አላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳኦልም መልኩን ለውጦ ሌላ ልብስም ለብሶ ሄደ፥ ሁለትም ሰዎች ከእርሱ ጋር ነበሩ፥ በሌሊትም ወደ ሴቲቱ መጡ። እርሱም። እባክሽ፥ በመናፍስት አምዋርቺልኝ፥ የምልሽንም አስነሽልኝ አላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ሳኦል ሌላ ልብስ በመልበስ መልኩን ለውጦ ከሁለት ሰዎች ጋር በሌሊት ወደ ሴቲቱ ሄደ። እርሱም፥ “እባክሽ፥ መናፍስትን ጠይቂልኝ፤ የምነግርሽንም ሰው አስነሺልኝ” አላት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳኦል ባረና ኤርሰና ማላ ሀራ ማዩዋ ማዪደ፥ ላኡ አሳቱዋ አኪደ፥ ቃማ ሄ ሻሬቻትኮ ቤዳ፤ ምሽራቶ፥ “ሀያና ታዉ እት ሞይትልያ ጼሳርኪ፤ ታን ሱን ኦድያ አሳ ታዉ ደንርኪ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saa'ooli barena erissenna mala hara mayuwaa mayyiide, laa"u asatuwaa akkiide, k'amma he shareechchattikko beedda; mishiratto, «Hayyanaa taw itti moyttiliyaa s'eesarkkii; taani suntsaa odiyaa asaa taw dentsaarikkii» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Sa7ooli ba may7o laammi hara may7o may7idi, ba medhakka laammidi nam7u asatara issife omars maccassayko bides; izikka izo, «Taas moytilleta oychcharkkii; ta nees yootizaade denththarkkii» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሳኦሊ ባ ማይኦ ላሚ ሃራ ማይኦ ማይኢዲ፥ ባ ሜካ ላሚዲ ናምኡ ኣሳታራ ኢሲፌ ኦማርስ ማጫሳይኮ ቢዴስ፤ ኢዚካ ኢዞ፥ «ታስ ሞይቲሌታ ኦይቻርኪ፤ ታ ኔስ ዮቲዛዴ ዴንርኪ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያግን ሳኦል ባና ኤርሶና መላ ሀራ ማኦ ማእድ፥ ናምኡ አሳታ ኤክድ፥ ቃማ ሄ ማሬኮ ብድ፥ ማጫስዉ፥ “ሀያና፥ ታዉ እስ ሞይትለ ፄጋርክ፤ ታኒ ሱን ኦድያ አሳ ታዉ ደንርክ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaagin Saa7oli bana erisonna mela hara ma7o ma7idi, nam7u asata ekidi, qamma he mareeko bidi, maccasiw, “Hayyana, taw issi moytille xeegarki; taani suntha odiya asa taw dentharki” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሳኦል ሌላ ልብስ በመልበስ መልኩን ለውጦ ከሁለት ሰዎች ጋር በሌሊት ወደ ሴቲቱ ሄደ። እርሱም፣ “እባክሽ፣ መናፍስትን ጠይቂልኝ፤ የምነግርሽንም ሰው አስነሺልኝ” አላት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦልም ልብሱን ለውጦ ማንነቱ እንዳይታወቅ በማድረግ በሌሊት ሁለት ሰዎች አስከትሎ ሴትዮዋን ለማየት ሄደ፤ እዚያም እንደ ደረሰ “መናፍስትን ጠይቀሽ ወደ ፊት ስለሚሆነው ነገር አስረጂኝ፤ ስሙንም የምጠራልሽን ሰው አስነሽልኝ” አላት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳኦል ድማ መልክዑ ለዊጡ፥ ካልእ ክዳን ተኸዲኑ፥ ምስኡ ኽልተ ሰባት ተማሊኡ፥ ብለይቲ ናብታ ሰበይቲ መፀ። “በይዛኺ ምስ መናፍስቲ ተራኺብኪ ነቲ ኣነ ስሙ ዝፅውዐልኪ ሰብ ኣተስእለይ” በላ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳኦል ድማ ትርኢቱ ለዊጡ ኻልእ ኽዳን ተኸዲኑ፡ ንሱ ኽልተ ሰባትውን ምስኡ ዀይኖም ብለይቲ ናብታ ሰበይቲ መጹ፡ በጃኺ ብመንፈስ ጥንቈላ ጌርኪ ጠንቊልለይ፡ ነቲ ኣነ ዝብለኪ ኸኣ ኣተንስእለይ፡ በላ።