1 Samuel 28:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ ሞይቱ፡ ብዘሎ እስራኤል ከኣ ሓዘኖ፡ ኣብ ራማ፡ እወ፡ ኣብ ከተማኡ ድማ ቀበርዎ። ሳኦል ድማ ነቶም መናፍስቲ ምዉታትን ነቶም ጠንቆልትን ካብታ ሃገር ሰጐጎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤል ግን ሞቶ ነበር፤ እስራኤልም ሁሉ አልቅሰውለት ነበር፤ በከተማውም በአርማቴም ቀብረውት ነበር። ሳኦልም መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር አጥፍቶ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤል ግን ሞቶ ነበር፥ እስራኤልም ሁሉ አልቅሰውለት ነበር፥ በከተማውም በአርማቴም ቀብረውት ነበር። ሳኦልም መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር አጥፍቶ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ ሳሙኤል ሞቶ ነበር፤ እስራኤላውያንም ሁሉ በገዛ ከተማው በራማ አልቅሰው ቀበሩት። ሳኦልም ሙታን ሳቢዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን ከምድሪቱ አባሯቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋፐ ካሰ ባጋን ሳመል ሀይቂና፥ እስራኤልያ አሳቱ ኡባቱ አዉ ዬኪደ፥ አ ካታማን ራማን አ ሞጌድኖ። ሳኦል ሞይትልያ ጼስያዋንታነ ሻሬቻቱዋ እስራኤልያ ቢታፐ የደርሲደ ከስ ድጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaappe kase baggan Sammeeli hayk'k'ina, Israa'eeliyaa asatuu ubbatuu aw yeekkiide, Aa kataman Raaman Aa moogeeddino. Saa'ooli moyttiliyaa s'eesiyaawanttanne shareechchatuwaa Israa'eeliyaa biittappe yederssiide kessi diggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Sameeli hayqqi gam7ides; Isra7eele asay ubbay iza katamaan Eraaman yeekkidi moogides; Sa7ooli marotanne moytille haasayssizayta kase dereppe gooddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሳሜሊ ሃይቂ ጋምኢዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኢዛ ካታማን ኤራማን ዬኪዲ ሞጊዴስ፤ ሳኦሊ ማሮታኔ ሞይቲሌ ሃሳይሲዛይታ ካሴ ዴሬፔ ጎዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳፈ ካሰ ሳሜል ሀይቅን፥ እስራኤለ አሳ ኡባይ እያዉ ዬክድ፥ እያ ካታማን ራማን እያ ሞግዶሶና። ሳኦል ሞይትለ ፄገይሳታነ ማሮታ እስራኤለ ቢታፈ የደድ ከስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysafe kase Sameeli hayqin, Isra7eele asa ubbay iyaw yeekidi, iya kataman Raman iya moogidosona. Saa7oli moytille xeegeysatanne marota Isra7eele biittafe yedethidi kessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ሳሙኤል ሞቶ ነበር፤ እስራኤላውያንም ሁሉ በገዛ ከተማው በአርማቴም አልቅሰው ቀበሩት። ሳኦል ሙታን ሳቢዎችንና መናፍስት ጠሪዎችን ከምድሪቱ አባርሯቸው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ ሳሙኤል ከሞተ ቈየት ብሎአል፤ እስራኤላውያንም ሁሉ ለእርሱ በማዘን አልቅሰው በሚኖርባት በራማ ቀብረውታል፤ ቀደም ሲል ሳኦል ጠንቋዮችንና ሙታን ጠሪዎችን ከእስራኤል ምድር እንዲባረሩ አስገድዶአቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ጊዜቱይ ሳሙኤል ሞይቱ ነበረ፤ ኵሎም ደቂ እስራኤል ከዓ ኣልቂሶምሉ፥ ኣብታ ኸተማኡ ኣብ ኣርማቴም ቀቢሮምዎ ነበሩ። ሳኦል ድማ ንጠንቈልትን ፀዋዕቲ መናፍስትን ካብታ ምድሪ ኣጥፊእዎም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ ሞይቱ ነበረ፡ ብዘለው እስራኤል ከኣ ኣልቂሶምሉስ፡ ኣብታ ኸተማኡ ኣብ ራማ ቐቢሮምዎ ነበሩ። ሳኦል ድማ መንፈስ ጥንቈላ ንዘለዎምን ንመውደቕቲ ዛዕጐልን ሃገር ሰጒጒዎም ነበረ። |