1 Samuel 28:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ግና ኣበየ፡ ኣይበልዕን እየ። ኣገልገልቱ ግን ምስታ ሰበይቲ ሓቢሮም ኣገዲዶምዎ፤ ድምጾም ድማ ሰምዖ። ካብ ምድሪ ተንሲኡ ድማ ኣብ ዓራት ተቐመጠ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ ግን፥ “አልበላም” ብሎ እንቢ አለ፤ ነገር ግን ብላቴኖቹና ሴቲቱ አስገደዱት፤ ቃላቸውንም ሰማ፤ ከምድርም ተነሥቶ በአልጋ ላይ ተቀመጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ ግን። አልበላም ብሎ እንቢ አለ፤ ነገር ግን ባሪያዎቹና ሴቲቱ አስገደዱት፥ ቃላቸውንም ሰማ፤ ከምድርም ተነሥቶ በአልጋ ላይ ተቀመጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፥ “አልበላም” በማለት እምቢ አለ። ነገር ግን የራሱ ሰዎች ከሴትዮዋ ጋር ሆነው አጥበቀው ስለ ለመኑት ቃላቸውን ሰማ። ከመሬትም ተነሥቶ በአልጋ ላይ ተቀመጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ሳኦል፥ “ሚከ” ያጊደ እጼዳ። ሽን አ አሳቱ ሄ ምሽራትናካ ግዲደ ሾቤድኖ፤ ሳኦል ሾበቲደ ቢታፐ ደንዲደ፥ ግሱዋን ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Saa'ooli, «Miikke» yaagiide is's'eedda. Shin Aa asatuu he mishiratinakka gidiide shoobbeeddino; Saa'ooli shoobettiide biittappe denddiide, gisuwaan utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ooli, «Miikke» giidi ixxides. Gido attiin izara diza asati maccassayra gididi minththi woossiin istta qaala siyides; biitta bollafe dendidi hiixa bolla uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊ፥ «ሚኬ» ጊዲ ኢጺዴስ። ጊዶ ኣቲን ኢዛራ ዲዛ ኣሳቲ ማጫሳይራ ጊዲዲ ሚን ዎሲን ኢስታ ቃላ ሲዪዴስ፤ ቢታ ቦላፌ ዴንዲዲ ሂጻ ቦላ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል፥ “ሚከ” ያግስ። ሽን እያ አሳት ሄ ማጫሴራ ግድድ እያ ዎስዶሶና፤ ኤንታ ዎሳ ስእስ፤ ቢታፈ ደንድድ ሂፃን ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli, “Miike” yaagis. Shin iya asati he maccaseera gididi iya woossidosona; enta woosa si7is; biittafe dendidi hiixan uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “አልበላም” በማለት እንቢ አለ። ነገር ግን የራሱ ሰዎች ከሴትየዋ ጋር ሆነው አጥበቀው ስለ ለመኑት ቃላቸውን ሰማ፤ ከመሬትም ተነሥቶ በዐልጋ ላይ ተቀመጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦል “ምንም ነገር አልቀምስም” ብሎ እምቢ አለ፤ ይሁን እንጂ ባለሟሎቹም እንዲመገብ አበረታቱት፤ በመጨረሻም “እሺ” ብሎ ከወደቀበት መሬት በመነሣት አልጋ ላይ ተቀመጠ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ግና “ኣይበልዕን” ኢሉ ኣበየ። ሽዑ እቶም ሹመኛታቱ፥ ምስታ ሰበይቲ ኾይኖም ግዲ በልዎ። ቃሎም ሰሚዑ ኸዓ፥ ካብ ምድሪ ተሲኡ፥ ኣብ ዓራት ተቐመጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ግና፡ ኣይበልዕን፡ ኢሉ ኣበየ። ሽዑ እቶም ገላውኡ፡ ምስታ ሰበይቲ ዀይኖም ግዲ በልዎ። ቃሎም ሰሚዑ ኸኣ፡ ካብ ምድሪ ተንሲኡ፡ ኣብ ዓራት ተቐመጠ። |