1 Samuel 28:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ሰበይቲ ድማ ናብ ሳኦል መጺኣ፡ ኣዝዩ ከም እተሰምበደ ረኣየት እሞ፡ እንሆ፡ ባርያኻ ድምጽኻ ሰሚዓቶ፡ ኣነ ድማ ህይወተይ ኣብ ኢደይ ኣሕሊፈ፡ ነቲ እተዛረብካኒ ዘረባኻ ድማ ሰሚዐዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴቲ​ቱም ወደ ሳኦል መጣች፤ እጅ​ግም ደን​ግጦ እንደ ነበር አይታ፥ “እነሆ፥ እኔ አገ​ል​ጋ​ይህ ቃል​ህን ሰማሁ፤ ነፍ​ሴ​ንም በእጄ ጣልሁ፤ የነ​ገ​ር​ኸ​ኝ​ንም ቃል ሰማሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴቲቱም ወደ ሳኦል መጣች፥ እጅግም ደንግጦ እንደ ነበረ አይታ። እነሆ፥ እኔ ባሪያህ ቃልህን ሰማሁ፥ ነፍሴንም በእጄ ጣልሁ፥ የነገርኸኝንም ቃል ሰማሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴቲቱም ወደ ሳኦል መጥታ ሲንቀጠቀጥ ስላየችው እንዲህ አለችው፦ “እኔ አገልጋይህ የአንተን ቃል ሰምቼ ሕይወቴን እስከ ማሳለፍ ደርሼ አለሁ፤ ያልከኝንም ነገር አዳመጥኩ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ምሽራታ ሳኦላኮ ያደ፥ እ ሎይ ኮኮርያዋ በኣደ፥ “ታን ነ ቆማታ ነዉ አዛዘታድ፤ ኔን ታና ኦቼዳዋ ታ ሸምፑዋ አጋደ ኦድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He mishiratta Saa'oolakko yaade, I loytsi kokkoriyaawaa be'aade, «Taani ne k'oomatta new azazettaaddi; neeni taana oochcheeddawaa ta shemppuwaa aggaade ootsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maccassaya Sa7oolekko yadus; izi keehi dagammidayssa beyada izas, «Hekko, tani ne oosanchchaya ne qaalaa siyadis; ta shemppo bayzada ne taas yootidayssa poladis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማጫሳያ ሳኦሌኮ ያዱስ፤ ኢዚ ኬሂ ዳጋሚዳይሳ ቤያዳ ኢዛስ፥ «ሄኮ፥ ታኒ ኔ ኦሳንቻያ ኔ ቃላ ሲያዲስ፤ ታ ሼምፖ ባይዛዳ ኔ ታስ ዮቲዳይሳ ፖላዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ማጫስያ ሳኦላኮ ያዳ፥ እ ዳሮ ኮኮረይሳ በአዳ፥ “ታኒ ነ አይልያ ነዉ ኪተታስ፤ ኔኒ ታና ኦይችዳባ ታ ሸምፑዋ ዶጋዳ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He maccasiya Saa7olako yada, I daro kokoreysa be7ada, “Taani ne aylliya new kiitetas; neeni tana oychidaba ta shempuwa dogada oothas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴትየዋ ወደ ሳኦል መጥታ እጅግ መደንገጡን ባየች ጊዜ እንዲህ አለችው፤ “እነሆ፤ አገልጋይህ ቃልህን ሰምቻለሁ፤ በነፍሴም ቈርጬ የነገርኸኝን ፈጽሜአለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴቲቱም ወደ ሳኦል መጥታ ሲንቀጠቀጥ ስላየችው እንዲህ አለችው፦ “እኔ አገልጋይህ የአንተን ቃል ሰምቼ ሕይወቴን እስከ ማሳለፍ ደርሼአለሁ፤ ያልከኝንም ነገር አዳመጥኩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ሰበይቲ ድማ ናብ ሳኦል መፂኣ፥ የመና ኸም ዝደንገፀ ሪኣ “እንሆ፥ ኣነ ገረድካ ቓልካ ሰሚዐ፥ ንህይወተይ ኣብ ኢደይ ዓሚዀ ኸምቲ ዝበልካኒ ገበርኩ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ሰበይቲ ድማ ናብ ሳኦል መጺኣ፡ ኣዝዩ ኸም ዝሰምበደ ርእያ፡ እንሆ፡ ገረድካ ቓልካ ሰሚዓ፡ ነፍሰይ ከኣ ኣብ ኢደይ ኣንቢረ እቲ ዝበልካኒ ዘረባ ተኣዘዝኩ።