1 Samuel 28:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ሰበይቲ ድማ ናብ ሳኦል መጺኣ፡ ኣዝዩ ከም እተሰምበደ ረኣየት እሞ፡ እንሆ፡ ባርያኻ ድምጽኻ ሰሚዓቶ፡ ኣነ ድማ ህይወተይ ኣብ ኢደይ ኣሕሊፈ፡ ነቲ እተዛረብካኒ ዘረባኻ ድማ ሰሚዐዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴቲቱም ወደ ሳኦል መጣች፤ እጅግም ደንግጦ እንደ ነበር አይታ፥ “እነሆ፥ እኔ አገልጋይህ ቃልህን ሰማሁ፤ ነፍሴንም በእጄ ጣልሁ፤ የነገርኸኝንም ቃል ሰማሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሴቲቱም ወደ ሳኦል መጣች፥ እጅግም ደንግጦ እንደ ነበረ አይታ። እነሆ፥ እኔ ባሪያህ ቃልህን ሰማሁ፥ ነፍሴንም በእጄ ጣልሁ፥ የነገርኸኝንም ቃል ሰማሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴቲቱም ወደ ሳኦል መጥታ ሲንቀጠቀጥ ስላየችው እንዲህ አለችው፦ “እኔ አገልጋይህ የአንተን ቃል ሰምቼ ሕይወቴን እስከ ማሳለፍ ደርሼ አለሁ፤ ያልከኝንም ነገር አዳመጥኩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ምሽራታ ሳኦላኮ ያደ፥ እ ሎይ ኮኮርያዋ በኣደ፥ “ታን ነ ቆማታ ነዉ አዛዘታድ፤ ኔን ታና ኦቼዳዋ ታ ሸምፑዋ አጋደ ኦድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He mishiratta Saa'oolakko yaade, I loytsi kokkoriyaawaa be'aade, «Taani ne k'oomatta new azazettaaddi; neeni taana oochcheeddawaa ta shemppuwaa aggaade ootsaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maccassaya Sa7oolekko yadus; izi keehi dagammidayssa beyada izas, «Hekko, tani ne oosanchchaya ne qaalaa siyadis; ta shemppo bayzada ne taas yootidayssa poladis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማጫሳያ ሳኦሌኮ ያዱስ፤ ኢዚ ኬሂ ዳጋሚዳይሳ ቤያዳ ኢዛስ፥ «ሄኮ፥ ታኒ ኔ ኦሳንቻያ ኔ ቃላ ሲያዲስ፤ ታ ሼምፖ ባይዛዳ ኔ ታስ ዮቲዳይሳ ፖላዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ማጫስያ ሳኦላኮ ያዳ፥ እ ዳሮ ኮኮረይሳ በአዳ፥ “ታኒ ነ አይልያ ነዉ ኪተታስ፤ ኔኒ ታና ኦይችዳባ ታ ሸምፑዋ ዶጋዳ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He maccasiya Saa7olako yada, I daro kokoreysa be7ada, “Taani ne aylliya new kiitetas; neeni tana oychidaba ta shempuwa dogada oothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴትየዋ ወደ ሳኦል መጥታ እጅግ መደንገጡን ባየች ጊዜ እንዲህ አለችው፤ “እነሆ፤ አገልጋይህ ቃልህን ሰምቻለሁ፤ በነፍሴም ቈርጬ የነገርኸኝን ፈጽሜአለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴቲቱም ወደ ሳኦል መጥታ ሲንቀጠቀጥ ስላየችው እንዲህ አለችው፦ “እኔ አገልጋይህ የአንተን ቃል ሰምቼ ሕይወቴን እስከ ማሳለፍ ደርሼአለሁ፤ ያልከኝንም ነገር አዳመጥኩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ሰበይቲ ድማ ናብ ሳኦል መፂኣ፥ የመና ኸም ዝደንገፀ ሪኣ “እንሆ፥ ኣነ ገረድካ ቓልካ ሰሚዐ፥ ንህይወተይ ኣብ ኢደይ ዓሚዀ ኸምቲ ዝበልካኒ ገበርኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ሰበይቲ ድማ ናብ ሳኦል መጺኣ፡ ኣዝዩ ኸም ዝሰምበደ ርእያ፡ እንሆ፡ ገረድካ ቓልካ ሰሚዓ፡ ነፍሰይ ከኣ ኣብ ኢደይ ኣንቢረ እቲ ዝበልካኒ ዘረባ ተኣዘዝኩ። |