1 Samuel 28:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሳኦል ብኡብኡ ኣብ ብዘላ ምድሪ ወደቐ፡ ብቓላት ሳሙኤል ድማ ኣዝዩ ፈርሐ፡ ሓይሊ እውን ኣይነበሮን። ምሉእ መዓልቲ ወይስ ምሉእ ለይቲ እንጌራ ኣይበልዐን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም በዚያ ጊዜ በቁመቱ ሙሉ በምድር ላይ ወደቀ፤ ከሳሙኤልም ቃል የተነሣ እጅግ ፈራ። በዚያም ቀን ሁሉ፥ በዚያም ሌሊት ሁሉ እንጀራ አልበላምና ኀይል አልቀረለትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም በዚያን ጊዜ በቁመቱ ሙሉ በምድር ላይ ወደቀ፥ ከሳሙኤልም ቃል የተነሣ እጅግ ፈራ። በዚያም ቀን ሁሉ በዚያም ሌሊት ሁሉ እንጀራ አልበላምና ኃይል አልቀረለትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤል ከተናገረው ቃል የተነሣ፥ ሳኦል በፍርሀት ተውጦ ወዲያውኑ በቁመቱ ሙሉ መሬት ላይ ወደቀ፤ ቀኑንና ሌሊቱን ሁሉ እህል ስላልቀመሰ ጉልበቱ ዝሎ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ሳመላ ኦዱዋ ስሲደ ያዬዳ ድራዉ፥ ኤለካ ቢታን ዶልጩ ጊደ ኩንድ አጌዳ። ሳኦል ሄ ጋላሳ ኩመንነ ቃማ ኩመን ቁማ ምቤና ድራዉ፥ አ ዎልቃይ እጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli Sammeela oduwaa sisiide yayyeedda diraw, ellekka biittan dolc'c'u giide kunddi aggeeda. Saa'ooli he gallassaa kumentsaanne k'ammaa kumentsaa k'uma mibeenna diraw, Aa wolk'k'ay is's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli yootida qaalaappe dendidayssan Sa7ooli babon kumidi heerakka biitta bolla porccu gi kundides. Kumeththa gallassinne omars kath montta gishshas izas wolqqay ixxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊ ዮቲዳ ቃላፔ ዴንዲዳይሳን ሳኦሊ ባቦን ኩሚዲ ሄራካ ቢታ ቦላ ፖርጩ ጊ ኩንዲዴስ። ኩሜ ጋላሲኔ ኦማርስ ካ ሞንታ ጊሻስ ኢዛስ ዎልቃይ ኢጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል ሳሜላ ኦዳ ስእድ ያይዳ ግሾ ዳቡርድ፥ ባና ዶግድ ሳአን ኩንድስ። ሳኦል ቃማነ ጋላስ ካ ምቦና ግሾ እያዉ ዎልቅ እፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli Sameela odaa si7idi yayyida gisho daaburidi, bana dogidi sa7an kundis. Saa7oli qammanne gallas kathi miboonna gisho iyaw wolqi ixis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤል ከተናገረው ቃል የተነሣ፣ ሳኦል በፍርሀት ተውጦ ወዲያውኑ በቁመቱ ሙሉ መሬት ላይ ወደቀ፤ ቀኑንና ሌሊቱን ሁሉ እህል ስላልቀመሰ ጕልበቱ ዝሎ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም ሳሙኤል በተናገረው ቃል ደንግጦ በመዝለፍለፍ ወደቀ፤ በመሬት ላይም ተዘረረ፤ ቀኑንና ሌሊቱን ሁሉ እህል ስላልቀመሰ ድካም ተሰምቶት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሳኦል በቲ ዘረባ ሳሙኤል የመና ፈሪሑ፥ ብምሉእ ቁመቱ ፃሕ ኢሉ ናብ ምድሪ ወደቐ። ምልእቲ መዓልትን ምልእቲ ለይትን ከዓ እንጀራ ኣይበልዐን ነበረ እሞ፥ ምንም ሓይሊ ኣይነበሮን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሳኦል በቲ ዘረባ ሳሙኤል ኣዝዩ ፈሪሁ፡ ብኡብኡ ብምሉእ ቊመቱ ናብ ምድሪ ወደቐ። ምልእቲ መዓልቲን ምልእቲ ለይትን ከኣ ኣንጌራ ኣይበልዔን እሞ፡ ገለ ሓይሊ እኳ ኣይነበሮን። |