1 Samuel 28:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንኣጊስ በሎ፦ ባርያኻ እንታይ ኪገብር ከም ዚኽእል ብርግጽ ክትፈልጥ ኢኻ። ሽዑ ኣጊስ ንዳዊት ከምዚ በሎ፦ ስለዚ ንዘለኣለም ኣብ ርእሰይ ሓላዊ ኰይነ ክሸመካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም አን​ኩ​ስን፥ “አሁን አገ​ል​ጋ​ይህ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን ንገ​ረው” አለው። አን​ኩ​ስም ዳዊ​ትን፥ “እን​ግ​ዲህ በዘ​መኑ ሁሉ ራሴን ጠባቂ አደ​ር​ግ​ሃ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም አንኩስን። አሁን ባሪያህ የሚያደርገውን ታያለህ አለው። አንኩስም ዳዊትን። እንግዲህ በዘመኑ ሁሉ ራሴን ጠባቂ አደርግሃለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም፥ “አገልጋይህ ምን እንደሚያደርግ ያንጊዜ አንተው ራስህ ታያለህ” አለው። አኪሽም፥ “መልካም፤ በዘመኔ ሁሉ የራሴ የክብር ዘብ አደርግሃለሁ” ሲል መለሰለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ፥ “ሄዋ ግዶፐ፥ ታን ነ ቆማይ ኦናባ ኔን በአና” ያጌዳ። አኪሽ፥ “ዳሮ ሎአ፤ ታን ኔና ታ ደኤዳ ላይ ኡባን ታና ናግያዋ ከሳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite, «Hewaa gidooppe, taani ne k'oomay ootsanabaa neeni be'ana» yaageedda. Akiishi, «Daro lo"a; taani neena ta de'eedda laytsaa ubbaan taana naagiyaawaa kessana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitikka, «Tani ne oosanchchay ay ooththanaakko neni ne hu7era be7andasa» gides. Ankuseykka, «Ero lo7okko! Ta diza layth ubbaan ta nena taas bonchcho zabe histtana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲካ፥ «ታኒ ኔ ኦሳንቻይ ኣይ ኦናኮ ኔኒ ኔ ሁኤራ ቤኣንዳሳ» ጊዴስ። ኣንኩሴይካ፥ «ኤሮ ሎኦኮ! ታ ዲዛ ላይ ኡባን ታ ኔና ታስ ቦንቾ ዛቤ ሂስታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “ሄሳ ግድኮ፥ ታ ነ አይለይ ኦናባ ነ በአና” ያግስ። አንኩስ፥ “ዳሮ ሎኦ፤ ታኒ ነና ታ ደኦ ላይ ኡባን ታና ናገይሳ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Hessa gidiko, ta ne aylley oothanaba ne be7ana” yaagis. Ankusi, “Daro lo77o; taani nena ta de7o laytha ubban tana naageysa oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ “አገልጋይህ ምን እንደሚያደርግ ያን ጊዜ አንተው ራስህ ታያለህ” አለው። አንኩስም፣ “መልካም፤ በዘመኔ ሁሉ የራሴ የክብር ዘብ አደርግሃለሁ” ሲል መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም “እኔ አገልጋይህ ነኝ፤ የማደርገውንም አንተ ራስህ ማየት ትችላለህ” ሲል መለሰለት። አኪሽም “መልካም ነው! እኔ አንተን ለዘለቄታ የራሴ የክብር ዘብ አደርግሃለሁ!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ “ኣነ ሓሽከርካ ሕዚ ዝገብሮ ኽትርኢ ኢኻ” በሎ። ኣንኩስ ከዓ ንዳዊት “እምበኣር ኵልሻዕ ንባዕለይ ሓላዊየይ ክገብረካ እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ንኣኪሽ፡ እምበኣር እቲ ጊልያኻ ዚገብሮ ንስኻ ኽትርኢ ኢኻ፡ በሎ። ኣኪሽ ከኣ ንዳዊት፡ እምበኣር ኲሉ ጊዜ ሐላው ነፍሰይ ክገብረካ እየ፡ በሎ።