1 Samuel 28:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንኣጊስ በሎ፦ ባርያኻ እንታይ ኪገብር ከም ዚኽእል ብርግጽ ክትፈልጥ ኢኻ። ሽዑ ኣጊስ ንዳዊት ከምዚ በሎ፦ ስለዚ ንዘለኣለም ኣብ ርእሰይ ሓላዊ ኰይነ ክሸመካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም አንኩስን፥ “አሁን አገልጋይህ የሚያደርገውን ንገረው” አለው። አንኩስም ዳዊትን፥ “እንግዲህ በዘመኑ ሁሉ ራሴን ጠባቂ አደርግሃለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም አንኩስን። አሁን ባሪያህ የሚያደርገውን ታያለህ አለው። አንኩስም ዳዊትን። እንግዲህ በዘመኑ ሁሉ ራሴን ጠባቂ አደርግሃለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም፥ “አገልጋይህ ምን እንደሚያደርግ ያንጊዜ አንተው ራስህ ታያለህ” አለው። አኪሽም፥ “መልካም፤ በዘመኔ ሁሉ የራሴ የክብር ዘብ አደርግሃለሁ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ፥ “ሄዋ ግዶፐ፥ ታን ነ ቆማይ ኦናባ ኔን በአና” ያጌዳ። አኪሽ፥ “ዳሮ ሎአ፤ ታን ኔና ታ ደኤዳ ላይ ኡባን ታና ናግያዋ ከሳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite, «Hewaa gidooppe, taani ne k'oomay ootsanabaa neeni be'ana» yaageedda. Akiishi, «Daro lo"a; taani neena ta de'eedda laytsaa ubbaan taana naagiyaawaa kessana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka, «Tani ne oosanchchay ay ooththanaakko neni ne hu7era be7andasa» gides. Ankuseykka, «Ero lo7okko! Ta diza layth ubbaan ta nena taas bonchcho zabe histtana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ፥ «ታኒ ኔ ኦሳንቻይ ኣይ ኦናኮ ኔኒ ኔ ሁኤራ ቤኣንዳሳ» ጊዴስ። ኣንኩሴይካ፥ «ኤሮ ሎኦኮ! ታ ዲዛ ላይ ኡባን ታ ኔና ታስ ቦንቾ ዛቤ ሂስታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “ሄሳ ግድኮ፥ ታ ነ አይለይ ኦናባ ነ በአና” ያግስ። አንኩስ፥ “ዳሮ ሎኦ፤ ታኒ ነና ታ ደኦ ላይ ኡባን ታና ናገይሳ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Hessa gidiko, ta ne aylley oothanaba ne be7ana” yaagis. Ankusi, “Daro lo77o; taani nena ta de7o laytha ubban tana naageysa oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “አገልጋይህ ምን እንደሚያደርግ ያን ጊዜ አንተው ራስህ ታያለህ” አለው። አንኩስም፣ “መልካም፤ በዘመኔ ሁሉ የራሴ የክብር ዘብ አደርግሃለሁ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም “እኔ አገልጋይህ ነኝ፤ የማደርገውንም አንተ ራስህ ማየት ትችላለህ” ሲል መለሰለት። አኪሽም “መልካም ነው! እኔ አንተን ለዘለቄታ የራሴ የክብር ዘብ አደርግሃለሁ!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ “ኣነ ሓሽከርካ ሕዚ ዝገብሮ ኽትርኢ ኢኻ” በሎ። ኣንኩስ ከዓ ንዳዊት “እምበኣር ኵልሻዕ ንባዕለይ ሓላዊየይ ክገብረካ እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ንኣኪሽ፡ እምበኣር እቲ ጊልያኻ ዚገብሮ ንስኻ ኽትርኢ ኢኻ፡ በሎ። ኣኪሽ ከኣ ንዳዊት፡ እምበኣር ኲሉ ጊዜ ሐላው ነፍሰይ ክገብረካ እየ፡ በሎ። |