1 Samuel 28:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነታ መንግስቲ ካብ ኢድካ ቀዲዱ ንብጻይካ ንዳዊት ስለ ዝሃቦ፡ እግዚኣብሄር ከምቲ ብኣይ እተዛረቦ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በቃሌ እንደ ተናገረ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለባልንጀራህ ለዳዊት ሰጥቶታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በቃሌ እንደ ተናገረ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በእኔ የተናገረውን አድርጓል፤ ጌታ መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታ ባጋና ካሰት ኦዴዳዋ ኦ ክቼዳ፤ መና ጎዳይ ካዉተ ኔፐ ቦንቂ አኪደ፥ ነ ሾሮ ዳዊታዉ እም ድጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday ta baggana kaseti odeeddawaa ootsi kichcheedda; Med'inaa Goday kawutetsaa neeppe bonk'k'i akkiide, ne shooro Daawitaw immi diggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY ta baggara nees yootidayssa polides; GODAY ne kawoteththaa ne kusheppe woththi ekkidi ne shooro Dawites immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታ ባጋራ ኔስ ዮቲዳይሳ ፖሊዴስ፤ ጎዳይ ኔ ካዎቴ ኔ ኩሼፔ ዎ ኤኪዲ ኔ ሾሮ ዳዊቴስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታ ባጋራ ካሰት ኦድዳባ ኦስ፤ ጎዳይ ካዎተ ኔፐ ኤክድ፥ ነ ሾሩዋ ዳዊታስ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ta baggara kaseti odidaba oothis; Goday kawotethaa neepe ekidi, ne shooruwa Dawitas immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በእኔ የተናገረውን አድርጓል፤ እግዚአብሔር መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በእኔ አማካይነት የነገረህን ሁሉ እየፈጸመ ነው፤ መንግሥቱንም ከአንተ እጅ ወስዶ ለጐረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄርስ ከምቲ ብኣይ ዝተዛረቦ እዩ ዝገበረ፤ ነታ መንግስቲ ኸዓ ኻብ ኢድካ ኣሕዲጉ ንብፃይካ ንዳዊት ሂብዋ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄርሲ ኸምቲ ብኣይ እተዛረቦ ገበረ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ነቲ መንግስቲ ኻብ ኢድካ መንጢሉ ንብጻይካ ንዳዊት ሂብዎ እዩ። |