1 Samuel 28:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሳሙኤል፡ እግዚኣብሄር ካባኻ ርሒቑ ጸላኢኻ ዀይኑ፡ ስለምንታይ ትሓተኒ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሳሙ​ኤ​ልም አለ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከራ​ቀህ፥ ወደ ባል​ን​ጀ​ራ​ህም ከተ​መ​ለሰ ለምን ትጠ​ይ​ቀ​ኛ​ለህ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳሙኤልም አለ። እግዚአብሔር ከራቀህ ጠላትም ከሆነህ ለምን ትጠይቀኛለህ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳሙኤልም እንዲህ አለ፤ “ታዲያ ጌታ ከራቀህ፥ ጠላትም ከሆነህ ለምን እኔን ትጠይቀኛለህ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳመል፥ “መና ጎዳይ ሻከቲደ ነ ሞርክያ ግድክቾዋፐ አትና፥ ታና አያዉ ዞረታ በሳይ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sammeeli, «Med'inaa Goday shaakettiide ne morkkiyaa gidikichchowaappe attina, taana ayaw zoretaa bessay?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sameeli izas, «Histtiin GODAY neeppe haakkiko, nees izi morkke gidikko ne tana ays oychchay?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሜሊ ኢዛስ፥ «ሂስቲን ጎዳይ ኔፔ ሃኪኮ፥ ኔስ ኢዚ ሞርኬ ጊዲኮ ኔ ታና ኣይስ ኦይቻይ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሜል፥ “ጎዳይ ሻከትድ ነዉ ሞርከ ግድኮ ታና አይስ ዞረ ኦይቻይ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sameeli, “Goday shaaketidi new morke gidiko tana ayis zore oychay?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳሙኤልም እንዲህ አለ፤ “ታዲያ እግዚአብሔር ከራቀህ፣ ጠላትም ከሆነህ ለምን ትጠይቀኛለህ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳሙኤልም ሳኦልን እንዲህ አለው፤ “እግዚአብሔር ተለይቶህ ጠላትህ ከሆነ በኋላ እኔን ስለምን ታስጠራኛለህ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሙኤል ድማ “እግዚኣብሄር ካብ ረሓቐካ፥ ፀላኢኻውን ካብ ኮነ ደኣ፥ ስለ ምንታይ ኢኻ እትጥይቐኒ?
Amharic Tigrinya 2011 ሳሙኤል ድማ በለ፡ እግዚኣብሄር ካብ ረሓቐካ ጻላኢኻውን ካብ ኰነ ደኣ፡ ስለምንታይ ኢኻ እትጥይቐኒ