1 Samuel 28:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳሙኤል ድማ ንሳኦል፡ ስለምንታይ ከተዕብየኒ ኣሸጊርካኒ፧ ሳኦል ድማ፡ ኣዝየ ተጨኒቐ ኣለኹ፡ ኢሉ መለሰ። ፍልስጥኤማውያን ይዋግኡኒ እዮም እሞ፡ ኣምላኽ ካባይ ርሒቑ ድሕሪ ደጊም ብነብያት ወይ ብሕልሚ ኣይምልሰለይን እዩ እሞ፤ ስለዚ እቲ ክገብሮ ዘለኒ ምእንቲ ከተፍልጠኒ ኢለ ጸዊዐኩም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳሙኤልም ሳኦልን፥ “ለምን አወክኸኝ? ለምንስ አስነሣኸኝ?” አለው። ሳኦልም መልሶ፥ “ፍልስጥኤማውያን ይወጉኛልና እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቆአል፤ በነቢያት ወይም በሕልም አላሚዎች አልመለሰልኝም፤ ስለዚህም የማደርገውን ታስታውቀኝ ዘንድ ጠራሁህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳሙኤልም ሳኦልን። ለምን አወክኸኝ? ለምንስ አስነሣኸኝ? አለው። ሳኦልም መልሶ። ፍልስጥኤማውያን ይወጉኛልና እጅግ ተጨንቄአለሁ፥ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቆአል፤ በነቢያት ወይም በሕልም አልመለሰልኝም፤ ስለዚህም የማደርገውን ታስታውቀኝ ዘንድ ጠራሁህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳሙኤልም ሳኦልን፥ “አስነሥተህ የምታውከኝ ለምንድነው?” አለው፤ ሳኦልም፥ “እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ፍልስጥኤማውያን እየወጉኝ ነው፤ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቋል፤ በነቢያትም ሆነ በሕልም አልመለሰልኝም፤ ስለዚህ ምን ማድረግ እንደሚገባኝ እንድትነግረኝ ጠራሁህ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳመል ሳኦላ፥ “ታና ዱፉዋፐ ደንደ አያዉ ሻባራይ?” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ ሳኦል፥ “ታን ዳሮፐ ኡንኤታድ፤ አያዉ ጎፐ፥ ፕልስጼማ አሳቱ ታና ኦሊኖ፤ ጾሳይካ ታፐ ሻከቴዳ፤ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ባጋና ግዲና ዎይ አኩሙዋን ግድና፥ እ ታን ኦችያዋ ኦደና። ሄዋ ድራዉ፥ ታን ኦናባ ኔን ታዉ ኦዳናዳን ኔና ጼሳድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sammeeli Saa'oola, «Taana duufuwaappe dentsaade ayaw shabbaray?» yaageedda. Hewaappe guyye Saa'ooli, «Taani daroppe un"ettaad; ayaw gooppe, Piliss's'eema asatuu taana oliino; S'oossaykka taappe shaaketeedda; timbbitiyaa odiyaawanttu baggana gidiina woy akumuwaan gidina, I taani oochchiyaawaa odenna. Hewaa diraw, taani ootsanabaa neeni taw odanaadan neena s'eesaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sameelikka Sa7ooles, «Tana duufoppe denththada ays shempo diggay?» gides. Sa7ooli, «Tani keeha ceecadis; Filisxeemeti tana olishe deettes; Xoossi taappe haakkides; nabeta baggara gidiin woykko agumon taas zaaribeenna. Hessa gishshas ta ay ooththana bessizaakko ne taas yootana mala nena xeygadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሜሊካ ሳኦሌስ፥ «ታና ዱፎፔ ዴንዳ ኣይስ ሼምፖ ዲጋይ?» ጊዴስ። ሳኦሊ፥ «ታኒ ኬሃ ጬጫዲስ፤ ፊሊስጼሜቲ ታና ኦሊሼ ዴቴስ፤ ጾሲ ታፔ ሃኪዴስ፤ ናቤታ ባጋራ ጊዲን ዎይኮ ኣጉሞን ታስ ዛሪቤና። ሄሳ ጊሻስ ታ ኣይ ኦና ቤሲዛኮ ኔ ታስ ዮታና ማላ ኔና ጼይጋዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሜል ሳኦላኮ፥ “ታና ደንዳ አይስ ዋይሳይ?” ያግስ። ሳኦል፥ “ታኒ ዳሮ ኡንኤታስ፤ ፍልስፄመ አሳት ታና ኦሎሶና፤ ፆሳይ ታፐ ሻከትስ፤ ናበታ ባጋራ ዎይኮ አሙሆን እ ታኒ ኦይችያባ ኦደና። ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ኦናባ ነ ታዉ ኦዳና መላ ነና ፄጋስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sameeli Saa7olako, “Tana denthada ayis waaysay?” yaagis. Saa7oli, “Taani daro un7etas; Filisxeeme asati tana oloosona; Xoossay taape shaaketis; nabeta baggara woyko amuhon I taani oychiyaba odenna. Hessa gisho, taani oothanaba ne taw odana mela nena xeegas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳሙኤልም ሳኦልን፣ “አስነሥተህ የምታውከኝ ለምንድን ነው?” አለው። ሳኦልም፣ “እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ፍልስጥኤማውያን እየወጉኝ ነው፤ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቋል፤ በነቢያትም ሆነ በሕልም አልመለሰልኝም፤ ስለዚህ ምን ማድረግ እንደሚገባኝ እንድትነግረኝ ጠራሁህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳሙኤልም ሳኦልን “ዕረፍት የምትነሣኝ ስለምንድን ነው? ስለምንስ ከመቃብር እንድነሣ አስጠራኸኝ?” አለው። ሳኦልም “እነሆ፥ እኔ በታላቅ ችግር ላይ ነኝ! ፍልስጥኤማውያን ከእኔ ጋር ጦርነት በማድረግ ላይ ናቸው፤ እግዚአብሔርም እኔን ትቶኛል፤ በነቢይም ሆነ በሕልም መልስ ሊሰጠኝ አልፈለገም፤ ስለዚህም ምን ማድረግ እንደሚገባኝ ትነግረኝ ዘንድ እንድትነሣ አስጠራሁህ” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳሙኤል ድማ ንሳኦል “ስለ ምንታይ ኢኻ ዘተሳእኻኒ? ስለ ምንታይከ እትህውኸኒ?” በሎ። ሳኦል ከዓ “ንኣይ የመና ጨኒቑኒ ኣሎ፤ ፍልስጥኤማውያን ይዋግኡኒ ኣለዉ፤ እግዚኣብሄርውን ርሒቑኒ፥ ብነቢያት ኮነ ብሕልሚ ኣይመለሰለይን፤ ስለዙይ እቲ ዝገብሮ ኽትነግረኒ ኢለ እየ ዝፀዋዕኹኻ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳሙኤል ድማ ንሳኦል፡ ስለምንታይ ኢኻ ኸተተንስኣኒ ዘዕገርገርካኒ በሎ። ሳኦል ከኣ፡ ኣነ ኣዝዩ ጸቢቡኒ ኣሎ፡ ፍልስጥኤማውያን ይዋግኡኒ ኣለው፡ እግዚኣብሄር ድማ ረሐቐኒ፡ ብነብያት ኰነ፡ ብሕልምታት ኰነ ኣይመለሰለይን፡ ስለዚ ኸኣ እቲ ዝገብሮ ኽትነግረኒ ኢለ ጸዋዕኩኻ፡ በሎ። |