1 Samuel 28:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በተን መዓልትታት እቲኣ፡ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ኪዋግኡ ሰራዊቶም ኣኪቦም ይዋግኡ። ሽዑ ኣጊስ ንዳዊት ከምዚ በሎ፦ ንስኻን ሰብኻን ምሳይ ናብ ውግእ ከም እትወጽእ ኣጸቢቕካ ፍለጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በዚያ ወራት ከእስራኤል ጋር ይዋጉ ዘንድ ፍልስጥኤማውያን ጭፍሮቻቸውን ለሰልፍ ሰበሰቡ፤ አንኩስም ዳዊትን፥ “አንተና ሰዎችህ ከእኔ ጋር ወደ ሰልፍ እንድትወጡ በርግጥ ዕወቅ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ በዚያ ወራት ከእስራኤል ጋር ይዋጉ ዘንድ ፍልስጥኤማውያን ጭፍሮቻቸውን ለሰልፍ ሰበሰቡ፤ አንኩስም ዳዊትን። አንተና ሰዎችህ ከእኔ ጋር ወደ ሰልፍ እንድትወጡ በእርግጥ እወቅ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ዘመን ፍልስጥኤማውያን፥ እስራኤልን ለመውጋት ሠራዊታቸውን ሰበሰቡ። አኪሽም ዳዊትን፥ “አንተና ሰዎችህ አብራችሁኝ ለጦርነት መውጣት እንዳለባችሁ ትረዳኛለህ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ፕልስጼማ አሳቱ እስራኤላቱዋ ኦላናዉ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ ሺሼድኖ። አኪሽ ዳዊታ፥ “ኔንነ ነ አሳቱ ታናና ኦላ ባናዋ ቱሙ ኤራ ኡታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Piliss's'eema asatuu Israa'eelatuwaa olanaw barenttu olanchchatuwaa shiishsheeddino. Akiishi Daawita, «Neeninne ne asatuu taananna olaa baanawaa tumu era utta» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Filisxeeme asay Isra7eele asaa olanaas ba olanchchata shiishshides. Ankuseykka Dawite, «Neninne ne asay tanara issife olas kezanayssa erite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦላናስ ባ ኦላንቻታ ሺሺዴስ። ኣንኩሴይካ ዳዊቴ፥ «ኔኒኔ ኔ ኣሳይ ታናራ ኢሲፌ ኦላስ ኬዛናይሳ ኤሪቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ፍልስፄመ አሳት እስራኤለታ ኦላናዉ ባንታ ኦላንቾታ ሺሽዶሶና። አንኩስ ዳዊታኮ፥ “ነነ ነ አሳት ታራ ኦላስ ባናይሳ ቱማ ኤራ ኡታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Filisxeeme asati Isra7eeleta olanaw banta olanchota shiishidosona. Ankusi Dawitako, “Nenne ne asati taara olas baanaysa tuma era utta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ዘመን ፍልስጥኤማውያን፣ እስራኤልን ለመውጋት ሰራዊታቸውን ሰበሰቡ። አንኩስም ዳዊትን፣ “አንተና ሰዎችህ አብራችሁኝ ለጦርነት መውጣት እንዳለባችሁ ዕወቁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከጥቂት ጊዜ በኋላ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ለመውጋት የጦር ሠራዊታቸውን ሰበሰቡ፤ አኪሽም ዳዊትን “አንተና ተከታዮችህ ከእኔ ጐን ተሰልፋችሁ መዋጋት እንደሚገባችሁ በእርግጥ ዕወቅ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ጊዜ እቱይ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ክዋግኡ ሰራዊቶም ኣኽተቱ። ኣንኩስውን ንዳዊት “ንስኻን ሰብካን ምሳይ ተሰሊፍኩም ከም እትዋግኡ ብርግፅ ፍለጥ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ በቲ ጊዜ እቲ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ኪዋግኡ ሰራዊቶም ኣኽተቱ። ኣኪሽውን ንዳዊት፡ ንስኻን ሰብካን ምሳይ ናብ ውግእ ከም እትወጹ ብርግጽ ፍለጥ፡ በሎ። |