1 Samuel 28:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በተን መዓልትታት እቲኣ፡ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ኪዋግኡ ሰራዊቶም ኣኪቦም ይዋግኡ። ሽዑ ኣጊስ ንዳዊት ከምዚ በሎ፦ ንስኻን ሰብኻን ምሳይ ናብ ውግእ ከም እትወጽእ ኣጸቢቕካ ፍለጥ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በዚያ ወራት ከእ​ስ​ራ​ኤል ጋር ይዋጉ ዘንድ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ጭፍ​ሮ​ቻ​ቸ​ውን ለሰ​ልፍ ሰበ​ሰቡ፤ አን​ኩ​ስም ዳዊ​ትን፥ “አን​ተና ሰዎ​ችህ ከእኔ ጋር ወደ ሰልፍ እን​ድ​ት​ወጡ በር​ግጥ ዕወቅ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ በዚያ ወራት ከእስራኤል ጋር ይዋጉ ዘንድ ፍልስጥኤማውያን ጭፍሮቻቸውን ለሰልፍ ሰበሰቡ፤ አንኩስም ዳዊትን። አንተና ሰዎችህ ከእኔ ጋር ወደ ሰልፍ እንድትወጡ በእርግጥ እወቅ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ዘመን ፍልስጥኤማውያን፥ እስራኤልን ለመውጋት ሠራዊታቸውን ሰበሰቡ። አኪሽም ዳዊትን፥ “አንተና ሰዎችህ አብራችሁኝ ለጦርነት መውጣት እንዳለባችሁ ትረዳኛለህ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ፕልስጼማ አሳቱ እስራኤላቱዋ ኦላናዉ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ ሺሼድኖ። አኪሽ ዳዊታ፥ “ኔንነ ነ አሳቱ ታናና ኦላ ባናዋ ቱሙ ኤራ ኡታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Piliss's'eema asatuu Israa'eelatuwaa olanaw barenttu olanchchatuwaa shiishsheeddino. Akiishi Daawita, «Neeninne ne asatuu taananna olaa baanawaa tumu era utta» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Filisxeeme asay Isra7eele asaa olanaas ba olanchchata shiishshides. Ankuseykka Dawite, «Neninne ne asay tanara issife olas kezanayssa erite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦላናስ ባ ኦላንቻታ ሺሺዴስ። ኣንኩሴይካ ዳዊቴ፥ «ኔኒኔ ኔ ኣሳይ ታናራ ኢሲፌ ኦላስ ኬዛናይሳ ኤሪቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ፍልስፄመ አሳት እስራኤለታ ኦላናዉ ባንታ ኦላንቾታ ሺሽዶሶና። አንኩስ ዳዊታኮ፥ “ነነ ነ አሳት ታራ ኦላስ ባናይሳ ቱማ ኤራ ኡታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Filisxeeme asati Isra7eeleta olanaw banta olanchota shiishidosona. Ankusi Dawitako, “Nenne ne asati taara olas baanaysa tuma era utta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ዘመን ፍልስጥኤማውያን፣ እስራኤልን ለመውጋት ሰራዊታቸውን ሰበሰቡ። አንኩስም ዳዊትን፣ “አንተና ሰዎችህ አብራችሁኝ ለጦርነት መውጣት እንዳለባችሁ ዕወቁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከጥቂት ጊዜ በኋላ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ለመውጋት የጦር ሠራዊታቸውን ሰበሰቡ፤ አኪሽም ዳዊትን “አንተና ተከታዮችህ ከእኔ ጐን ተሰልፋችሁ መዋጋት እንደሚገባችሁ በእርግጥ ዕወቅ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ጊዜ እቱይ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ክዋግኡ ሰራዊቶም ኣኽተቱ። ኣንኩስውን ንዳዊት “ንስኻን ሰብካን ምሳይ ተሰሊፍኩም ከም እትዋግኡ ብርግፅ ፍለጥ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ በቲ ጊዜ እቲ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ኪዋግኡ ሰራዊቶም ኣኽተቱ። ኣኪሽውን ንዳዊት፡ ንስኻን ሰብካን ምሳይ ናብ ውግእ ከም እትወጹ ብርግጽ ፍለጥ፡ በሎ።