1 Samuel 27:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ነታ ምድሪ ስዒሩ፡ ሰብኣይን ሰበይቲን ብህይወት ኣይገደፈን፡ ኣባጊዕን ከብትን ኣእዱግን ኣግማልን ክዳንን ወሲዱ ድማ ተመሊሱ ናብ ኣኪሽ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ሀገሪቱን መታ፤ ወንድም ሆነ፥ ሴትም ሆነ፥ ማንንም በሕይወት አልተወም፤ በጎችንና ላሞችን፥ አህያዎችንና ግመሎችን፥ ልብስንም ማረከ፤ ተመልሶም ወደ አንኩስ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ምድሪቱን መታ፤ ወንድ ሆነ ሴትም ሆነ ማንንም በሕይወት አልተወም፤ በጎችንና ላሞችን አህያዎችንና ግመሎችን ልብስንም ማረከ፥ ተመልሶም ወደ አንኩስ መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ምድሪቱን በመታበት ጊዜ፥ ወንድም ሆነ ሴት በሕይወት አላስቀረም፤ በጎችንና ላሞችን፥ አህዮችንና ግመሎችን እንዲሁም ልብሶችን ወሰደ፤ ወደ አኪሽም ይዞ ተመለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሄ ቢታ ኦልያ ዎደ አዉደነ ሄ ቢታን ደእያ ማጫዋ ግዲና፥ አቱማዋ ግዲና፥ ፓጻ አግቤና፤ ዶርሳነ ሚዛ፥ ሀርያነ ጋሉዋ፥ ማዩዋካ አኬዳ፤ ያቲደ አኪሻኮ ስሜ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite he biittaa oliyaa wode awudenne he biittan de'iyaa mac'c'awaa gidiina, attumawaa gidiina, pas'a aggibeenna; dorssaanne miizzaa, hariyaanne gaaluwaa, mayuwaakka akkeedda; yaatiide Akiishakko simmee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti biittayo olida wode attumas gidiin maccas biittaa bolla ashshibeenna. Gido attiin dorsata, miizata, haretanne gaamellata hessaththoka may7otakka ekki Ankusekko simmi bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ቢታዮ ኦሊዳ ዎዴ ኣቱማስ ጊዲን ማጫስ ቢታ ቦላ ኣሺቤና። ጊዶ ኣቲን ዶርሳታ፥ ሚዛታ፥ ሃሬታኔ ጋሜላታ ሄሳካ ማይኦታካ ኤኪ ኣንኩሴኮ ሲሚ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሄ ቢታ ኦልያ ዎደ ኡባን ሄ ቢታን ደእያ ማጫ ግድን፥ አደ ግድን፥ ፓፃ አግቤና። ዶርሰነ መሄ፥ ሀረነ ግማለ ማኦ ድኤስ፤ ያትድ አንኩሳኮ ስሜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti he biitta oliya wode ubban he biittan de7iya macca gidin, adde gidin, paxa aggibeenna. Dorsenne mehe, harenne gimale ma7o di77ees; yaatidi Ankusako simmees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ምድሪቱን በመታበት ጊዜ፣ ወንድም ሆነ ሴት በሕይወት አላስቀረም፤ ነገር ግን በጎችንና ላሞችን፣ አህዮችንና ግመሎችን እንዲሁም ልብሶችን ወሰደ፤ ወደ አንኩስም ተመለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወንዶችንም ሴቶችንም ሁሉ እየገደለ፥ በጎችን የቀንድ ከብቶችን፥ አህዮችን፥ ግመሎችንና ልብሱንም ሁሉ ይወስድ ነበር፤ ከዚያም በኋላ ዳዊት ወደ አኪሽ ተመለሰ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ነታ ሃገር ወረራ፤ ሰብኣይ ኮነ ሰበይቲ ንዝኾነ ብህይወት ኣይሓደገን፤ ኣባጊዕን ከፍትን ኣእዱግን ኣግማልን ክዳውንትን ማረኸ፤ ተመሊሱውን ናብ ኣንኩስ መፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ነታ ሃገር ኣጥፍኣ፡ ሰብኣይ ኰነ ሰበይቲ ዀነት ድማ ብህይወት ኣይሐደገን፡ ኣባጊዕን ኣሓን ኣእዱግን ኣግማልን ክዳውንትን ግና ወሰደ፡ መሊሱ ድማ ናብ ኣኪሽ መጸ። |