1 Samuel 27:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊትን ሰቡን ድማ ደይቦም ንገሹራውያንን ንገስራውያንን ንኣማሌቃውያንን ወረሩ። እቶም ኣህዛብ ጥንቲ ኣብታ ናብ ሹር ክትመጽእ ከለኻ፡ ክሳዕ ምድሪ ግብጺ ነበርቲ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትና ሰዎ​ቹም ወጥ​ተው በጌ​ሴ​ራ​ው​ያ​ንና በአ​ማ​ሌ​ቃ​ው​ያን ላይ አደጋ ጣሉ፤ እነ​ዚ​ህ​ንም ቅጽር ባላ​ቸው በጌ​ላ​ም​ሱ​ርና በአ​ኔ​ቆ​ን​ጦን እስከ ግብፅ ምድር ድረስ ተቀ​ም​ጠው አገ​ኙ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትና ሰዎቹም ወጥተው በጌሹራውያንና በጌርዛውያን በአማሌቃውያንም ላይ ዘመቱ፤ እነዚህም እስከ ሱር እስከ ግብጽ ምድር ድረስ ባለው አገር ድሮውኑ ተቀምጠው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ጊዜም ዳዊትና ሰዎቹ ወጥተው ጌሪሹራውያንን፥ ጌዛውያንንና አማሌቃውያንን ወረሩ። እነዚህ ሕዝቦች ከጥንት ጀምሮ፥ እስከ ሱርና እስከ ግብጽ ባለው ምድር ላይ ይኖሩ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተነ አ አሳቱ ፑደ ቢደ፥ ጋሹራቱዋ፥ ግርዘቱዋነ አማሌቃቱዋ ኦሊኖ። በኒደፐ ዶሚደ፥ ሄ አሳቱ ሹራፐ ቢደ ግብጼ ጋካናዉ ደእያ ቢታን ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawitenne Aa asatuu pude biide, Gashuuratuwaa, Girzzetuwaanne Amaaleek'atuwaa oliino. Beniideppe doommiide, he asatuu Shurappe biide Gibs'e gakkanaw de'iyaa biittan de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Dawitinne iza asati kezidi Geeshure, Gerizaawenne Amaaleeqe oli oykkida. Ha dereti benippe doommidi Shuurappe biidi Gibxe gakkanaas de7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ዳዊቲኔ ኢዛ ኣሳቲ ኬዚዲ ጌሹሬ፥ ጌሪዛዌኔ ኣማሌቄ ኦሊ ኦይኪዳ። ሃ ዴሬቲ ቤኒፔ ዶሚዲ ሹራፔ ቢዲ ጊብጼ ጋካናስ ዴኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲነ እያ አሳት ፑደ ከይድ፥ ጌሹረታ፥ ጋርዘታነ አማለቃታ ኦሎሶና። በንፐ ዶምድ፥ ሄ አሳት ሹራፐ ብድ ግብፀ ጋካናዉ ደእያ ቢታን ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne iya asati pude keyidi, Geeshureta, Garzetanne Amaaleqata oloosona. Benipe doomidi, he asati Shuurape bidi Gibxe gakanaw de7iya biittan de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ጊዜም ዳዊትና ሰዎቹ ወጥተው ጌሹራውያንን፣ ጌርዛውያንንና አማሌቃውያንን ወረሩ። እነዚህ ሕዝቦች ከጥንት ጀምሮ፣ እስከ ሱርና እስከ ግብፅ ባለው ምድር ላይ ይኖሩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ ውስጥ ዳዊትና ተከታዮቹ በጌሪሹራውያን፥ በጌዛውያንና በአማሌቃውያን ላይ ዘመቱ፤ እነዚህም አገሮች ከቴሌኦም ጀምሮ ወደ ሱርና ወደ ምድረ ግብጽ የሚወስዱ እነርሱ የሚኖሩባቸው አገሮች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊትን ሰባቱን ድማ ደዪቦም ንጌሹራውያንን ንጌርዛውያንን ንኣማሌቃውያንን ወረርዎም። ንሳቶም ካብ ጥንቲ ኣብታ ኻብታ ንሱር እትወስድ ክሳዕ ምድሪ ግብፂ ዘላ ሃገር ይቕመጡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊትን ሰቡን ድማ ደዪቦም ንጌሹራውያንን ንጌርዛውያንን ንኣማሌቃውያንን ወረርዎም። ንሳቶም ካብ ጥንቲ ኻብቲ ንሹር እተእቱ ኽሳዕ ምድሪ ግብጺ ዘላ ሃገር ተቐሚጦም ነበሩ።