1 Samuel 27:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ምስ ኣኪሽ ኣብ ጋት ይቕመጡ ነበሩ፣ ንሱን ሰቡን ነፍሲ ወከፎም ምስ ቤቶም፣ ዳዊት ምስ ክልተ ኣንስቱ ኣሂኖኣም ይዝርኤላዊትን ኣቢጋይል ካርሜላዊት ሰበይቲ ናባልን ይቕመጡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትና ሰዎቹም እያንዳንዳቸው ከነቤተሰቡ ከአንኩስ ጋር በጌት ተቀመጡ፤ ከዳዊትም ጋር ኢይዝራኤላዊቱ አኪናሆምና የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት አቤግያ ሁለቱ ሚስቶቹ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትና ሰዎቹም እያንዳንዳቸው ከነ ቤተ ሰቡ ከአንኩስ ጋር በጌት ውስጥ ተቀመጡ፤ ከዳዊትም ጋር ኢይዝራኤላዊቱ አኪናሆምና የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት አቢግያ ሁለቱ ሚስቶቹ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትና ሰዎቹ በጋት በአኪሽ ዘንድ ተቀመጡ፤ እያንዳንዱ ሰው ከቤተሰቡ ጋር ነበረ፤ ዳዊትም ከሁለቱ ሚስቶቹ ጋር፥ ከኢይዝራኤላዊቷ ከአሒኖዓም እና የናባል ሚስት ከነበረችው ከቀርሜሎሳዊቷ አቢጌል ጋር ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተነ አ አሳይ አኪሻራ ጋተን ኡቴድኖ። አሳይ ኡባይ ባረ ሶ አሳ አሳ አኪደ ቤዳ፤ ዳዊተካ ባረ ማቻቱዋ፥ እዝራኤልያ አህኖኣሞነ ናባላ አምአታ፥ ቃርመሎስያ አብጋሎ አኪደ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawitenne Aa Asay Akiishaara Gaaten utteeddino. Asay ubbay bare soo asaa asaa akkiide beedda; Daawitekka bare machatuwaa, Iziraa'eeliyaa Ahino'aamonne Naabaala am"atta, K'armmeloosiyaa Abigaalo akkiide beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne izara diza asay Ankuse matan de7ida; issoy issoy baso asaara dees; Dawitikka ba machcheta nam7atara Izra7eele dere maccas Ahinahoomiranne kase Naabaale machcho Qarmeloose dere maccas Abigaalira dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ኣንኩሴ ማታን ዴኢዳ፤ ኢሶይ ኢሶይ ባሶ ኣሳራ ዴስ፤ ዳዊቲካ ባ ማቼታ ናምኣታራ ኢዝራኤሌ ዴሬ ማጫስ ኣሂናሆሚራኔ ካሴ ናባሌ ማቾ ቃርሜሎሴ ዴሬ ማጫስ ኣቢጋሊራ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲነ እያ አሳይ አንኩሳራ ጋተን ኡትዶሶና። አሳ ኡባይ ባ ሶ አሳ አሳ ኤክድ ብስ፤ ዳዊቲካ ባ ማቸታ፥ እዝራኤለ አክናሆሞነ ናባላ አምእዉ፥ ቃርመሎሳ ማጫስዉ፥ አብግያ ኤክድ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawitinne iya asay Ankusara Gaaten uttidosona. Asa ubbay ba soo asa asa ekidi bis; Dawitika ba macheta, Izira7eele Aknahoomonne Naabala am7iw, Qarmeloosa maccasiw, Abigiya ekidi bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትና ሰዎቹ በጌት በአንኩስ ዘንድ ተቀመጡ፤ እያንዳንዱ ሰው ከቤተ ሰቡ ጋር ነበረ፤ ዳዊትም ከሁለቱ ሚስቶቹ ጋር፣ ከኢይዝራኤላዊቷ ከአኪናሆምና የናባል ሚስት ከነበረችው ከቀርሜሎሳዊቷ አቢግያ ጋር ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትና ተከታዮቹም ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጋት ተቀመጡ፤ ከዳዊትም ጋር ሁለቱ ሚስቶቹ አብረው ነበሩ፤ እነርሱም የኢይዝራኤል ተወላጅ የሆነችው አሒኖዓምና የቀርሜሎሱ ተወላጅ ናባል አግብቶአት የነበረው አቢጌል ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊትን ሰቡን ሕድሕዶም መምስ ቤተ ሰቦም ኣብ ጌት ምስ ኣንኩስ ተቐመጡ። ዳዊትውን ምስ ክልቲአን ኣንስቱ፥ ኣሒኖዓም በዓልቲ ኢይዝራኤልን ኣቢግያ በዓልቲ ቀርሜሎስ ሰበይቲ ናባል ዝነበረትን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊትን ሰቡን ነፍሲ ወከፍ መምስ ቤተ ሰቡ፡ ዳዊትውን ምስ ክልቲኤን ኣንስቱ፡ ኣሒኖዓም ብዓልቲ ይዝርኤልን ኣቢጋይል፡ ብዓልቲ ቀርሜሎስ ሰበይቲ ናባልን፡ ምስ ኣኪሽ ኣብ ጋት ተቐመጡ። |