1 Samuel 27:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ምስ ኣኪሽ ኣብ ጋት ይቕመጡ ነበሩ፣ ንሱን ሰቡን ነፍሲ ወከፎም ምስ ቤቶም፣ ዳዊት ምስ ክልተ ኣንስቱ ኣሂኖኣም ይዝርኤላዊትን ኣቢጋይል ካርሜላዊት ሰበይቲ ናባልን ይቕመጡ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትና ሰዎ​ቹም እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው ከነ​ቤ​ተ​ሰቡ ከአ​ን​ኩስ ጋር በጌት ተቀ​መጡ፤ ከዳ​ዊ​ትም ጋር ኢይ​ዝ​ራ​ኤ​ላ​ዊቱ አኪ​ና​ሆ​ምና የቀ​ር​ሜ​ሎ​ሳ​ዊው የና​ባል ሚስት አቤ​ግያ ሁለቱ ሚስ​ቶቹ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትና ሰዎቹም እያንዳንዳቸው ከነ ቤተ ሰቡ ከአንኩስ ጋር በጌት ውስጥ ተቀመጡ፤ ከዳዊትም ጋር ኢይዝራኤላዊቱ አኪናሆምና የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት አቢግያ ሁለቱ ሚስቶቹ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትና ሰዎቹ በጋት በአኪሽ ዘንድ ተቀመጡ፤ እያንዳንዱ ሰው ከቤተሰቡ ጋር ነበረ፤ ዳዊትም ከሁለቱ ሚስቶቹ ጋር፥ ከኢይዝራኤላዊቷ ከአሒኖዓም እና የናባል ሚስት ከነበረችው ከቀርሜሎሳዊቷ አቢጌል ጋር ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተነ አ አሳይ አኪሻራ ጋተን ኡቴድኖ። አሳይ ኡባይ ባረ ሶ አሳ አሳ አኪደ ቤዳ፤ ዳዊተካ ባረ ማቻቱዋ፥ እዝራኤልያ አህኖኣሞነ ናባላ አምአታ፥ ቃርመሎስያ አብጋሎ አኪደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawitenne Aa Asay Akiishaara Gaaten utteeddino. Asay ubbay bare soo asaa asaa akkiide beedda; Daawitekka bare machatuwaa, Iziraa'eeliyaa Ahino'aamonne Naabaala am"atta, K'armmeloosiyaa Abigaalo akkiide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne izara diza asay Ankuse matan de7ida; issoy issoy baso asaara dees; Dawitikka ba machcheta nam7atara Izra7eele dere maccas Ahinahoomiranne kase Naabaale machcho Qarmeloose dere maccas Abigaalira dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ኣንኩሴ ማታን ዴኢዳ፤ ኢሶይ ኢሶይ ባሶ ኣሳራ ዴስ፤ ዳዊቲካ ባ ማቼታ ናምኣታራ ኢዝራኤሌ ዴሬ ማጫስ ኣሂናሆሚራኔ ካሴ ናባሌ ማቾ ቃርሜሎሴ ዴሬ ማጫስ ኣቢጋሊራ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲነ እያ አሳይ አንኩሳራ ጋተን ኡትዶሶና። አሳ ኡባይ ባ ሶ አሳ አሳ ኤክድ ብስ፤ ዳዊቲካ ባ ማቸታ፥ እዝራኤለ አክናሆሞነ ናባላ አምእዉ፥ ቃርመሎሳ ማጫስዉ፥ አብግያ ኤክድ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawitinne iya asay Ankusara Gaaten uttidosona. Asa ubbay ba soo asa asa ekidi bis; Dawitika ba macheta, Izira7eele Aknahoomonne Naabala am7iw, Qarmeloosa maccasiw, Abigiya ekidi bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትና ሰዎቹ በጌት በአንኩስ ዘንድ ተቀመጡ፤ እያንዳንዱ ሰው ከቤተ ሰቡ ጋር ነበረ፤ ዳዊትም ከሁለቱ ሚስቶቹ ጋር፣ ከኢይዝራኤላዊቷ ከአኪናሆምና የናባል ሚስት ከነበረችው ከቀርሜሎሳዊቷ አቢግያ ጋር ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትና ተከታዮቹም ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጋት ተቀመጡ፤ ከዳዊትም ጋር ሁለቱ ሚስቶቹ አብረው ነበሩ፤ እነርሱም የኢይዝራኤል ተወላጅ የሆነችው አሒኖዓምና የቀርሜሎሱ ተወላጅ ናባል አግብቶአት የነበረው አቢጌል ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊትን ሰቡን ሕድሕዶም መምስ ቤተ ሰቦም ኣብ ጌት ምስ ኣንኩስ ተቐመጡ። ዳዊትውን ምስ ክልቲአን ኣንስቱ፥ ኣሒኖዓም በዓልቲ ኢይዝራኤልን ኣቢግያ በዓልቲ ቀርሜሎስ ሰበይቲ ናባል ዝነበረትን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊትን ሰቡን ነፍሲ ወከፍ መምስ ቤተ ሰቡ፡ ዳዊትውን ምስ ክልቲኤን ኣንስቱ፡ ኣሒኖዓም ብዓልቲ ይዝርኤልን ኣቢጋይል፡ ብዓልቲ ቀርሜሎስ ሰበይቲ ናባልን፡ ምስ ኣኪሽ ኣብ ጋት ተቐመጡ።