1 Samuel 27:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣኪሽ ድማ ንዳዊት ኣሚኑ፡ ንህዝቡ እስራኤል ፍንፉን ገበሮ። ስለዚ ንዘለኣለም ባርያይ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ኩ​ስም፥ “በሕ​ዝቡ በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ እጅግ የተ​ጠላ ሆኖ​አል፤ ስለ​ዚ​ህም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ባሪያ ይሆ​ነ​ኛል” ብሎ ዳዊ​ትን አመ​ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንኩስም። በሕዝቡ በእስራኤል ዘንድ እጅግ የተጠላ ሆኖአል፤ ስለዚህም ለዘላለም ባሪያ ይሆነኛል ብሎ ዳዊትን አመነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አኪሽም በልቡ፥ “እርሱ ራሱ የገዛ ሕዝቡ የሆኑት እስራኤላውያን እጅግ እንዲጠሉት ስላደረገ፥ ለዘለዓለም አገልጋዬ ይሆናል” ብሎ ስላሰበ ዳዊትን አመነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አኪሽ ዳዊታን አማነቲደ፥ “ዳዊተ ባረ አሳን፥ እስራኤላን ሎይ እጸቴዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እ ታዉ መናዉ ቆማ ግዳና” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akiishi Daawitan ammanettiide, «Daawite bare asan, Israa'eelan loytsi is's'etteedda; hewaa diraw, I taw med'inaw k'oomaa gidana» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ankusey ba wozinara, «Izi ba dere Isra7eele asay iza keehippe ixxana mala ooththida gishshas izi taas mernaas oosanchcha gidana» gi qoppida gishshas Dawite ammanides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣንኩሴይ ባ ዎዚናራ፥ «ኢዚ ባ ዴሬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢዛ ኬሂፔ ኢጻና ማላ ኦዳ ጊሻስ ኢዚ ታስ ሜርናስ ኦሳንቻ ጊዳና» ጊ ቆፒዳ ጊሻስ ዳዊቴ ኣማኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አንኩስ ዳዊታን አማነትድ፥ “ዳዊቲ ባ አሳን፥ እስራኤለን ዳሮ እፀትስ፤ ሄሳ ግሾ፥ እ ታዉ መርናዉ አይለ ግዳና” ያግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ankusi Dawitan ammanetidi, “Dawiti ba asan, Isra7eelen daro ixetis; hesaa gisho, I taw merinaw aylle gidana” yaagidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንኩስም በልቡ፣ “እርሱ ራሱ የገዛ ሕዝቡ የሆኑት እስራኤላውያን እጅግ እንዲጠሉት ስላደረገ፣ ለዘላለም አገልጋዬ ይሆናል” ብሎ ስላሰበ ዳዊትን አመነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አኪሽ ግን ዳዊትን ስለሚተማመንበት በልቡ “በወገኖቹ በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ የተጠላ ስለ ሆነ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ ያገለግለኛል” በማለት ያስብ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣንኩስ ንዳዊት “ብህዝቡ፥ ህዝቢ እስራኤል፥ የመና ተፀሊኡ እዩ እሞ ንሓዋሩ ኣገልጋሊየይ ክኾነኒ እዩ” ኢሉ ኣመኖ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣኪሽ ከኣ ንዳዊት፡ ኣብ ህዝቡ እስራኤል ኣዝዩ ተጸሊኡ እዩ እሞ ንሓዋሩ ጊልያይ ኪዀነኒ እዩ፡ ኢሉ ኣመኖ።