1 Samuel 27:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣኪሽ ድማ ንዳዊት ኣሚኑ፡ ንህዝቡ እስራኤል ፍንፉን ገበሮ። ስለዚ ንዘለኣለም ባርያይ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንኩስም፥ “በሕዝቡ በእስራኤል ዘንድ እጅግ የተጠላ ሆኖአል፤ ስለዚህም ለዘለዓለም ባሪያ ይሆነኛል” ብሎ ዳዊትን አመነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንኩስም። በሕዝቡ በእስራኤል ዘንድ እጅግ የተጠላ ሆኖአል፤ ስለዚህም ለዘላለም ባሪያ ይሆነኛል ብሎ ዳዊትን አመነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አኪሽም በልቡ፥ “እርሱ ራሱ የገዛ ሕዝቡ የሆኑት እስራኤላውያን እጅግ እንዲጠሉት ስላደረገ፥ ለዘለዓለም አገልጋዬ ይሆናል” ብሎ ስላሰበ ዳዊትን አመነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አኪሽ ዳዊታን አማነቲደ፥ “ዳዊተ ባረ አሳን፥ እስራኤላን ሎይ እጸቴዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እ ታዉ መናዉ ቆማ ግዳና” ያጊደ ቆፔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akiishi Daawitan ammanettiide, «Daawite bare asan, Israa'eelan loytsi is's'etteedda; hewaa diraw, I taw med'inaw k'oomaa gidana» yaagiide k'oppeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ankusey ba wozinara, «Izi ba dere Isra7eele asay iza keehippe ixxana mala ooththida gishshas izi taas mernaas oosanchcha gidana» gi qoppida gishshas Dawite ammanides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣንኩሴይ ባ ዎዚናራ፥ «ኢዚ ባ ዴሬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢዛ ኬሂፔ ኢጻና ማላ ኦዳ ጊሻስ ኢዚ ታስ ሜርናስ ኦሳንቻ ጊዳና» ጊ ቆፒዳ ጊሻስ ዳዊቴ ኣማኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አንኩስ ዳዊታን አማነትድ፥ “ዳዊቲ ባ አሳን፥ እስራኤለን ዳሮ እፀትስ፤ ሄሳ ግሾ፥ እ ታዉ መርናዉ አይለ ግዳና” ያግድ ቆፕስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ankusi Dawitan ammanetidi, “Dawiti ba asan, Isra7eelen daro ixetis; hesaa gisho, I taw merinaw aylle gidana” yaagidi qopis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንኩስም በልቡ፣ “እርሱ ራሱ የገዛ ሕዝቡ የሆኑት እስራኤላውያን እጅግ እንዲጠሉት ስላደረገ፣ ለዘላለም አገልጋዬ ይሆናል” ብሎ ስላሰበ ዳዊትን አመነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አኪሽ ግን ዳዊትን ስለሚተማመንበት በልቡ “በወገኖቹ በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ የተጠላ ስለ ሆነ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ ያገለግለኛል” በማለት ያስብ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣንኩስ ንዳዊት “ብህዝቡ፥ ህዝቢ እስራኤል፥ የመና ተፀሊኡ እዩ እሞ ንሓዋሩ ኣገልጋሊየይ ክኾነኒ እዩ” ኢሉ ኣመኖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣኪሽ ከኣ ንዳዊት፡ ኣብ ህዝቡ እስራኤል ኣዝዩ ተጸሊኡ እዩ እሞ ንሓዋሩ ጊልያይ ኪዀነኒ እዩ፡ ኢሉ ኣመኖ። |