1 Samuel 27:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣጊስ ድማ፡ ሎሚ ናበይ መገዲ ሰሪሕካ፧ ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ኣንጻር ደቡብ ይሁዳን ኣንጻር ደቡብ የራምኤላውያንን ኣንጻር ደቡብ ኬናውያንን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ኩ​ስም ዳዊ​ትን፥ “ዛሬ በማን ላይ ዘመ​ታ​ችሁ?” አለው፤ ዳዊ​ትም፥ “በይ​ሁዳ ደቡብ፥ በያ​ሴ​ሜጋ ደቡብ፥ በቄ​ኔ​ዛ​ው​ያን ደቡብ ላይ ዘመ​ትን” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንኩስም። ዛሬ በማን ላይ ዘመታችሁ? አለ፤ ዳዊትም። በይሁዳ ደቡብ፥ በይረሕምኤላውያንም ደቡብ፥ በቄናውያንም ደቡብ ላይ ዘመትን አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አኪሽም፥ “ዛሬ በማን ላይ ዘመታችሁ?” ሲል በጠየቀው ጊዜ ዳዊት፥ “የዘመትነው በይሁዳ፥ ወይም በይራሕመኤላውያን፥ ወይም በቄናውያን ላይ ነው” እያለ ይመልስለት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አኪሽ፥ “ሀቼ ሀቃን ሺቄድቴ?” ያጊደ ዳዊታ ኦቼ። ዳዊተ፥ “ኔጌባ ዎራን ደእያ ይሁዳ አሳቱ ቦላ፥ ዎይ ይራህማኤላ አሳቱ ቦላ፥ ዎይ ቄና አሳቱዋ ቦላ ሺቄዶ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akiishi, «Hachche hak'an shiik'eedditee?» yaagiide Daawita oochchee. Daawite, «Neegeeba woran de'iyaa Yihudaa asatuu bolla, woy Yiraahima'eela asatuu bolla, woy K'eena asatuwaa bolla shiik'eeddo» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ankuseykka, «Hach oona bolla worajjidetii?» gi oychchiin Dawiti, «Yuhudappe dugeha baggara, woykko Yerahim7eeles dugeha baggara, woykko Qenaawetappe dugeha baggara dees» giza zaaro immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣንኩሴይካ፥ «ሃች ኦና ቦላ ዎራጂዴቲ?» ጊ ኦይቺን ዳዊቲ፥ «ዩሁዳፔ ዱጌሃ ባጋራ፥ ዎይኮ ዬራሂምኤሌስ ዱጌሃ ባጋራ፥ ዎይኮ ቄናዌታፔ ዱጌሃ ባጋራ ዴስ» ጊዛ ዛሮ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አንኩስ፥ “ሀች አዉን ኦልደቲ?” ግድ ዳዊታ ኦይቼስ። ዳዊቲ፥ “ይሁዳ ዱገሀ ባጋ ዎይኮ ይራማኤላ ዱገሀ ባጋ ዎይኮ ቄና ዱገሀ ባጋ ኦልዳ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ankusi, “Hachi awun olidetii?” gidi Dawita oychees. Dawiti, “Yihuda dugeha baggaa woyko Yirama7eela dugeha baggaa woyko Qeena dugeha baggaa olida” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንኩስም፣ “ዛሬ በማን ላይ ዘመታችሁ?” ሲል በጠየቀው ጊዜ ዳዊት፣ “የዘመትነው በይሁዳ ደቡብ፣ ወይም በይረሕምኤላውያን ደቡብ፣ ወይም በቄናውያን ደቡብ ላይ ነው” በማለት ይመልስ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አኪሽ “በዚህ ጊዜ ወረራ ያደረጋችኹት በየት በኩል ነው” ብሎ ሲጠይቀው ዳዊት “እኛ የዘመትነው ከይሁዳ በስተ ደቡብ ባለው ክፍል፥ እንደገናም በይራሕመኤል ነገድ ግዛትና ቄናውያን በሚኖሩበት ግዛት ነው” እያለ ይመልስለት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣንኩስ “ሎሚኸ ኣበይ ኣቢልኩም ወረርኩም?” በሎ፤ ዳዊት ከዓ “ኣብ ደቡብ ይሁዳ፥ ኣብ ደቡብ የራሕምኤላውያን፥ ኣብ ደቡብ ቄናውያን” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣኪሽ ከኣ፡ ሎሚኸ ኣበይ ኣቢልኩም ወረርኩም በለ። ዳዊት ድማ፡ ኣብ ደቡብ ይሁዳን ኣብ ደቡብ የራሕምኤላውያንን ኣብ ደቡብ ቄናውያንን፡ በለ።