1 Samuel 27:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣጊስ ድማ፡ ሎሚ ናበይ መገዲ ሰሪሕካ፧ ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ኣንጻር ደቡብ ይሁዳን ኣንጻር ደቡብ የራምኤላውያንን ኣንጻር ደቡብ ኬናውያንን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንኩስም ዳዊትን፥ “ዛሬ በማን ላይ ዘመታችሁ?” አለው፤ ዳዊትም፥ “በይሁዳ ደቡብ፥ በያሴሜጋ ደቡብ፥ በቄኔዛውያን ደቡብ ላይ ዘመትን” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንኩስም። ዛሬ በማን ላይ ዘመታችሁ? አለ፤ ዳዊትም። በይሁዳ ደቡብ፥ በይረሕምኤላውያንም ደቡብ፥ በቄናውያንም ደቡብ ላይ ዘመትን አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አኪሽም፥ “ዛሬ በማን ላይ ዘመታችሁ?” ሲል በጠየቀው ጊዜ ዳዊት፥ “የዘመትነው በይሁዳ፥ ወይም በይራሕመኤላውያን፥ ወይም በቄናውያን ላይ ነው” እያለ ይመልስለት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አኪሽ፥ “ሀቼ ሀቃን ሺቄድቴ?” ያጊደ ዳዊታ ኦቼ። ዳዊተ፥ “ኔጌባ ዎራን ደእያ ይሁዳ አሳቱ ቦላ፥ ዎይ ይራህማኤላ አሳቱ ቦላ፥ ዎይ ቄና አሳቱዋ ቦላ ሺቄዶ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akiishi, «Hachche hak'an shiik'eedditee?» yaagiide Daawita oochchee. Daawite, «Neegeeba woran de'iyaa Yihudaa asatuu bolla, woy Yiraahima'eela asatuu bolla, woy K'eena asatuwaa bolla shiik'eeddo» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ankuseykka, «Hach oona bolla worajjidetii?» gi oychchiin Dawiti, «Yuhudappe dugeha baggara, woykko Yerahim7eeles dugeha baggara, woykko Qenaawetappe dugeha baggara dees» giza zaaro immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣንኩሴይካ፥ «ሃች ኦና ቦላ ዎራጂዴቲ?» ጊ ኦይቺን ዳዊቲ፥ «ዩሁዳፔ ዱጌሃ ባጋራ፥ ዎይኮ ዬራሂምኤሌስ ዱጌሃ ባጋራ፥ ዎይኮ ቄናዌታፔ ዱጌሃ ባጋራ ዴስ» ጊዛ ዛሮ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አንኩስ፥ “ሀች አዉን ኦልደቲ?” ግድ ዳዊታ ኦይቼስ። ዳዊቲ፥ “ይሁዳ ዱገሀ ባጋ ዎይኮ ይራማኤላ ዱገሀ ባጋ ዎይኮ ቄና ዱገሀ ባጋ ኦልዳ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ankusi, “Hachi awun olidetii?” gidi Dawita oychees. Dawiti, “Yihuda dugeha baggaa woyko Yirama7eela dugeha baggaa woyko Qeena dugeha baggaa olida” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንኩስም፣ “ዛሬ በማን ላይ ዘመታችሁ?” ሲል በጠየቀው ጊዜ ዳዊት፣ “የዘመትነው በይሁዳ ደቡብ፣ ወይም በይረሕምኤላውያን ደቡብ፣ ወይም በቄናውያን ደቡብ ላይ ነው” በማለት ይመልስ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አኪሽ “በዚህ ጊዜ ወረራ ያደረጋችኹት በየት በኩል ነው” ብሎ ሲጠይቀው ዳዊት “እኛ የዘመትነው ከይሁዳ በስተ ደቡብ ባለው ክፍል፥ እንደገናም በይራሕመኤል ነገድ ግዛትና ቄናውያን በሚኖሩበት ግዛት ነው” እያለ ይመልስለት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣንኩስ “ሎሚኸ ኣበይ ኣቢልኩም ወረርኩም?” በሎ፤ ዳዊት ከዓ “ኣብ ደቡብ ይሁዳ፥ ኣብ ደቡብ የራሕምኤላውያን፥ ኣብ ደቡብ ቄናውያን” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣኪሽ ከኣ፡ ሎሚኸ ኣበይ ኣቢልኩም ወረርኩም በለ። ዳዊት ድማ፡ ኣብ ደቡብ ይሁዳን ኣብ ደቡብ የራሕምኤላውያንን ኣብ ደቡብ ቄናውያንን፡ በለ። |