1 Samuel 27:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ብልቡ፡ ሓደ መዓልቲ ብኢድ ሳኦል ክጠፍእ እየ። ሳኦል ድማ ኣብ ዝዀነ ይኹን ዞባ እስራኤል ብዝያዳ ኺደልየኒ ተስፋ ኪቘርጽ እዩ። ስለዚ ካብ ኢዱ ክሃድም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም በልቡ፥ “አንድ ቀን በሳ​ኦል እጅ እሞ​ታ​ለሁ፤ ወደ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ምድር ከመ​ሸሸ በቀር የሚ​ሻ​ለኝ የለም፤ ሳኦ​ልም በእ​ስ​ራ​ኤል አው​ራጃ ሁሉ እኔን መሻት ይተ​ዋል፤ እን​ዲ​ሁም ከእጁ እድ​ና​ለሁ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም በልቡ። አንድ ቀን በሳኦል እጅ እጠፋለሁ፤ ወደ ፍልስጥኤማውያንም ምድር ከመሸሽ በቀር የሚሻለኝ የለም፤ ሳኦልም በእስራኤል አውራጃ ሁሉ እኔን መሻት ይተዋል፥ እንዲሁም ከእጁ እድናለሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት በልቡ፦ “ከእነዚህ ቀናት በአንዱ በሳኦል እጅ መገደሌ ስለማይቀር፥ የሚበጀኝ ወደ ፍልስጥኤማውያን ምድር መሸሽ ብቻ ነው፤ ከዚያ በኋላም ሳኦል በእስራኤል ሁሉ እኔን ማሳደዱን ይተዋል፤ እኔም ከእጁ አመልጣለሁ” ብሎ አሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ባረ ዎዛናን፥ “እት ጋላስ ታን ሳኦላ ኩሽያን ዳባታና፤ ታን ፕልስጼማ ጋድያ ባቃታናፐ አትና፥ ሀራባይ ታዉ ሎኤና። ያትና፥ ሳኦል እስራኤልያ ቢታ ኡባን ታና ኮይያዋ አጋና፤ ያቶፐ ታን አ ኩሽያፐ ከሳ አካና” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite bare wozanaan, «Itti gallassi taani Saa'oola kushiyan dabatana; taani Piliss's'eema gadiyaa bak'atanaappe attina, harabay taw lo"enna. Yaatina, Saa'ooli Israa'eeliyaa biittaa ubbaan taana koyiyaawaa aggana; yaatooppe taani Aa kushiyaappe kessa akkana» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti gidikko ba wozinara, «Ha gallassatappe issi gallas Sa7oole kushen hayqoy taas attontta gishshas Filisxeeme dere baqatay tana ashshana; hessafe guye Sa7ooli tana Isra7eele garsafe gooddizayssa aggaagana; tanikka iza kusheppe kessa ekkana» gi qoppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ጊዲኮ ባ ዎዚናራ፥ «ሃ ጋላሳታፔ ኢሲ ጋላስ ሳኦሌ ኩሼን ሃይቆይ ታስ ኣቶንታ ጊሻስ ፊሊስጼሜ ዴሬ ባቃታይ ታና ኣሻና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሊ ታና ኢስራኤሌ ጋርሳፌ ጎዲዛይሳ ኣጋጋና፤ ታኒካ ኢዛ ኩሼፔ ኬሳ ኤካና» ጊ ቆፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ባ ዎዛናን፥ “እስ ጋላስ ታኒ ሳኦላ ኩሸን ዳፋታና፤ ታኒ ፍልስፄመ ቢታ ባቃታናፐ አትሽን፥ ሀራባይ ታዉ ሎኤና። ያንኮ፥ ሳኦል እስራኤለ ቢታ ኡባን ታና ኮየይሳ አጋና፤ ታኒ እያ ኩሸፐ ከሳ ኤካና” ያግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti ba wozanan, “Issi gallas taani Saa7ola kushen daafatana; taani Filisxeeme biitta baqatanaape attishin, harabay taw lo77enna. Yaaniko, Saa7oli Isra7eele biitta ubban tana koyeysa aggana; taani iya kushepe kessa ekana” yaagidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ግን በልቡ፣ “ከእነዚህ ቀናት በአንዱ በሳኦል እጅ መገደሌ ስለማይቀር፣ የሚበጀኝ ወደ ፍልስጥኤማውያን ምድር መሸሽ ብቻ ነው፤ ከዚያ በኋላም ሳኦል በእስራኤል ሁሉ እኔን ማሳደዱን ይተዋል፤ እኔም ከእጁ አመልጣለሁ” ብሎ ዐሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት በልቡ እንዲህ ሲል አሰበ፤ “አንድ ቀን ሳኦል እኔን ይገድለኛል፤ እንግዲህ ለእኔ የሚበጀኝ ነገር አምልጬ ወደ ፍልስጥኤም መሄድ ነው፤ ከዚያም በኋላ ሳኦል በእስራኤል ምድር እኔን መፈለጉን ስለሚተው ከእጁ አመልጣለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ብልቡ “ሓንቲ መዓልቲ ብኢድ ሳኦል ክጠፍእ እየ፤ ስለዙይ ናብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ምህዳም ይሕሸኒ፤ ሽዑ ሳኦል ኣብ ኵሉ ምድሪ እስራኤል ንዓይ ምድላይ ክሓድግ እዩ፤ ኣነውን ካብ ኢዱ ኽድሕን እየ” ኢሉ ሓሰበ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ብልቡ፡ ሕጂ ሓንቲ መዓልቲ ብኢድ ሳኦል ክጠፍእ እየ፡ ናብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ካብ ምህዳም ዚሐይሽ የብለይን፡ ሽዑ ሳኦል እቲ ኣብ ብዘሎ ዶባት ምድሪ እስራኤል ምድላየይ ይሐድግ እሞ፡ ካብ ኢዱ እድሕን፡ በለ።