1 Samuel 26:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንኣቢሻይ፡ ኣይትጥፍኦ፡ መን እዩ ኢዱ ናብ ቅቡእ የሆዋ ዘርጊሑ ንጹህ ክኸውን ዝኽእል፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም አቢሳን፥ “እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጁን የሚዘረጋ ንጹሕ አይሆንምና አትግደለው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም አቢሳን። እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጁን የሚዘረጋ ንጹሕ አይሆንምና አትግደለው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ግን አቢሳን እንዲህ አለው፤ “አትግደለው! ጌታ በቀባው ላይ እጁን አንሥቶ ከበደል ነጻ የሚሆን ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዳዊተ አብሻያ፥ “ኔን አ ዎፓ፤ መና ጎዳይ ኦኬዳ ካትያ ቦላ ባረ ኩሽያ ደንያ ኦናነ ጾሳይ ሙራና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Daawite Abishaaya, «Neeni Aa wod'oppa; Med'inaa Goday okkeedda kaatiyaa bolla bare kushiyaa dentsiyaa oonanne S'oossay murana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Abisaye, «Wodhoppa; GODAY tiydaade bolla ba kushe denththidi suuththafe geesh gidida asi oonee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኣቢሳዬ፥ «ዎፓ፤ ጎዳይ ቲይዳዴ ቦላ ባ ኩሼ ዴንዲ ሱፌ ጌሽ ጊዲዳ ኣሲ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዳዊቲ አብሳያኮ፥ “ኔኒ እያ ዎፓ፤ ጎዳይ ትይዳ ካዋ ቦላ ባ ኩሽያ ደንያ ኦናካ ጎዳይ ሴራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Dawiti Abisayako, “Neeni iya wodhopa; Goday tiyida kawa bolla ba kushiya denthiya oonaka Goday seerana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት ግን አቢሳን እንዲህ አለው፤ “አትግደለው! እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጁን አንሥቶ ከበደል ነጻ የሚሆን ማን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት ግን አቢሳን፦ “ልትገድለው አይገባህም! ቀብቶ ያነገሠውን ንጉሥ የሚጐዱ ሰዎችን እግዚአብሔር ራሱ ይቀጣል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ግና ንኣቢሳይ “እግዚኣብሄር ንዝቐብኦ ቐቲሉ በደል ዘይኮኖ የለን እሞ፥ ሕደግ ኣይትቕተሎ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ግና ንኣቢሳይ፡ ኢዱ ናብ ቅቡእ እግዚኣብሄር ዘርጊሑስ በደል ዘይዀኖ መን ኣሎ ስለዚ ኣይትቕተሎ፡ በሎ። |