1 Samuel 26:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣቢሻይ ንዳዊት፡ ኣምላኽ ንጸላኢኻ ሎሚ ኣብ ኢድካ ሂብዎ ኣሎ፡ በሎ። ብሓንሳብ በቲ ኲናት ናብ መሬት ክወቕዖ፡ ንኻልኣይ ግዜ ድማ ኣይክስዕሮን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቢ​ሳም ዳዊ​ትን፥ “ዛሬ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጠላ​ት​ህን በእ​ጅህ አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶ​ታል፤ አሁ​ንም እኔ በጦር አንድ ጊዜ ከም​ድር ጋር ላጣ​ብ​ቀው፤ ሁለ​ተ​ኛም አል​ደ​ግ​መ​ውም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቢሳም ዳዊትን። ዛሬ እግዚአብሔር ጠላትህን በእጅህ አሳልፎ ሰጥቶታል፤ አሁንም እኔ በጦር አንድ ጊዜ ከምድር ጋር ላጣብቀው፥ ሁለተኛም አያዳግምም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቢሳም ዳዊትን፥ “ዛሬ እግዚአብሔር ጠላትህን በእጅህ ላይ ጥሎታል፤ አሁንም እኔ አንድ ጊዜ በጦር ወግቼ ከመሬት ጋር ላጣብቀው፤ መድገምም አያስፈልገኝም” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብሻይ ዳዊታ፥ “ጾሳይ ነ ሞርክያ ሀቼ ነ ኩሽያን አ እሜዳ፤ ታን ታ ቶራን አ እት ገደ ቢታና ጋደ ስካይ፤ ታን አ ላኡ ጌደ ጫዳናዉ ኮሸና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abishaayi Daawita, «S'oossay ne morkkiyaa hachche ne kushiyan aatsi immeedda; taani ta tooraan Aa itti gede biittaana gatsaade sikkay; taani Aa laa"u geedde c'addanaw koshshenna» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abisayey Dawites, «Xoossi hach ne morkke ne kushen yeggides; ha7i ta iza issito cadda biittara sikkays; ta nam7anththanaas aykkoka koshshenna» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቢሳዬይ ዳዊቴስ፥ «ጾሲ ሃች ኔ ሞርኬ ኔ ኩሼን ዬጊዴስ፤ ሃኢ ታ ኢዛ ኢሲቶ ጫዳ ቢታራ ሲካይስ፤ ታ ናምኣንናስ ኣይኮካ ኮሼና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብሳይ፥ “ፆሳይ ነ ሞርክያ ሀች ነ ኩሸን አድ እሚስ፤ ታኒ ቶራን እያ እስ ቶሆ ሳአራ ኦይዳ ጫዳና፤ እያ ዛራ ጫዳናዉ ኮሸና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abisayi, “Xoossay ne morkiya hachi ne kushen aathidi immis; taani tooran iya issi toho sa7ara oythada caddana; iya zaara caddanaw koshshenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቢሳም ዳዊትን፣ “ዛሬ እግዚአብሔር ጠላትህን በእጅህ ላይ ጥሎታል፤ አሁንም እኔ አንድ ጊዜ በጦር ወግቼ ከመሬት ጋር ላጣብቀው፤ መድገምም አያስፈልገኝም” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አቢሳም ዳዊትን “እግዚአብሔር በዛሬው ምሽት ጠላትህን በእጅህ ጥሎልሃል፤ ስለዚህ አሁን የገዛ ጦሩን አንሥቼ ልውጋውና ከመሬት ጋር ላጣብቀው፤ አንድ ምት ብቻ ስለሚበቃው ድጋሚ አያስፈልገውም!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣቢሳይ ንዳዊት “ሎሚ ኣምላኽካ ንፀላኢኻ ኣብ ኢድካ ኣሕሊፉ ሂቡካ ኣሎ፤ በይዛኻ እንተየዳገምኩ ብሓንቲ ውርወራ ዂናት ምስ ምድሪ ኸጣብቖ ሕደገኒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣቢሳይ ንዳዊት፡ ሎሚ ኣምላኽ ንጸላኢኻ ኣብ ኢድካ ኣሕሊፉ ሂቡካ ኣሎ። ሕጂ ኸኣ፡ በጃኻ፡ ከይደገምኩስ ሓንሳእ ብዂናት ምስ ምድሪ ኸላግቦ ሕደገኒ፡ በሎ።