1 Samuel 26:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ሎሚ ኣብ ኢደይ ሂቡኩም ኣሎ፡ ኣነ ግና ኣብ ልዕሊ እቲ ቅቡእ እግዚኣብሄር ኢደይ ክዝርግሕ ኣይደለኹን እሞ፡ እግዚኣብሄር ንነፍሲ ወከፍ ፍትሑን ተኣማንነቱን ይፈድዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዛሬም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእጄ አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶህ ሳለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቀ​ባው ላይ እጄን እዘ​ረጋ ዘንድ አል​ወ​ደ​ድ​ሁ​ምና ለሁሉ እያ​ን​ዳ​ንዱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ጽድ​ቁና እንደ እም​ነቱ ፍዳ​ውን ይክ​ፈ​ለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዛሬም እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ሰጥቶህ ሳለ እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን እዘረጋ ዘንድ አልወደድሁምና ለሁሉ እያንዳንዱ እግዚአብሔር እንደ ጽድቁና እንደ እምነቱ ፍዳውን ይክፈለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ጽድቁና እንደ ታማኝነቱ ይክፈለው። እኔ ግን ዛሬ አንተን ጌታ በእጄ አሳልፎ ሰጥቶኝ ሳለ ጌታ በቀባው ላይ እጄን አላነሣሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ሁጲያን ሁጲያን ጽሌዳባዉነ አማነቴዳባዉ መና ጎዳይ አ ጋትያ ጭጌ። ኔና መና ጎዳይ ሀቼ ታ ኩሽያን አደ እሜዳ፤ ሽን መና ጎዳይ ኦኬዳ ካትያ ቦላ ታን ታ ኩሽያ ደንናዉ ዶሳበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay huup'iyaan huup'iyaan s'illeeddabawunne ammanetteedabaw Med'inaa Goday Aa gatiyaa c'iggee. Neena Med'inaa Goday hachche ta kushiyan aatsiide immeedda; shin Med'inaa Goday okkeedda kaatiyaa bolla taani ta kushiyaa dentsanaw dosabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY issaas issaas iza xilloteththa malanne iza ammaneteththaa mala izas qanxxo; tani gidikko hach GODAY nena ta kushen aaththi immiin tani GODAY tiydayssa bolla ta kushe denththabeekke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢሳስ ኢሳስ ኢዛ ጺሎቴ ማላኔ ኢዛ ኣማኔቴ ማላ ኢዛስ ቃንጾ፤ ታኒ ጊዲኮ ሃች ጎዳይ ኔና ታ ኩሼን ኣ ኢሚን ታኒ ጎዳይ ቲይዳይሳ ቦላ ታ ኩሼ ዴንቤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ እስ አሳስ እያ ፅሎተ መላነ እያ አማነተ መላ ጎዳይ ጋተ ቃንፄስ። ሀች ጎዳይ ነና ታ ኩሸን አድ እሚስ፤ ሽን ጎዳይ ትይዳ ካዋ ቦላ ታኒ ታ ኩሽያ ዎናዉ ኮያብከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi issi asas iya xillotethaa melanne iya ammanetetha mela Goday gate qanxees. Hachi Goday nena ta kushen aathidi immis; shin Goday tiyida kawa bolla taani ta kushiya wothanaw koyabike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ጽድቁና እንደ ታማኝነቱ ይክፈለው። እኔ ግን ዛሬ እግዚአብሔር አንተን በእጄ አሳልፎ ሰጥቶኝ ሳለ እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን አላነሣሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ታማኞች ለሆኑ ለደጋግ ሰዎች የመልካም ሥራቸውን ዋጋ የሚሰጥ እግዚአብሔር ነው፤ እነሆ፥ ዛሬ እግዚአብሔር አንተን በእጄ ጥሎልኝ ነበር፤ እኔ ግን እግዚአብሔር መርጦ ያነገሠህን አንተን ልጐዳ አልፈለግሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሎሚ እግዚኣብሄር ንኣኻ ኣብ ኢደይ ኣሕሊፉ ሂቡኒ ነይሩ፤ ኣነ ግና ‘እግዚኣብሄር ንነፍሲ ወከፍ ከም ፅድቁን ከም እምነቱን ይፍደዮ’ ኢለ ኣብ ልዕሊ እቲ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ ኢደይ ከልዕል ኣይፈተኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ሎሚ እግዚኣብሄር ንኣኻ ኣብ ኢደይ ኣሕሊፉ ሂቡኒ ነይሩ፡ ኣነ ግና ናብቲ ቕቡእ እግዚኣብሄር ኣቢለ ኢደይ ክዝርግሕ ኣይፈቶኹን፡ እግዚኣብሄር ደኣ ንነፍሲ ወከፍ ከም ጽድቁን ከም እምነቱን ይፍደዮ።