1 Samuel 26:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ሎሚ ኣብ ኢደይ ሂቡኩም ኣሎ፡ ኣነ ግና ኣብ ልዕሊ እቲ ቅቡእ እግዚኣብሄር ኢደይ ክዝርግሕ ኣይደለኹን እሞ፡ እግዚኣብሄር ንነፍሲ ወከፍ ፍትሑን ተኣማንነቱን ይፈድዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዛሬም እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ሰጥቶህ ሳለ እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን እዘረጋ ዘንድ አልወደድሁምና ለሁሉ እያንዳንዱ እግዚአብሔር እንደ ጽድቁና እንደ እምነቱ ፍዳውን ይክፈለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዛሬም እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ሰጥቶህ ሳለ እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን እዘረጋ ዘንድ አልወደድሁምና ለሁሉ እያንዳንዱ እግዚአብሔር እንደ ጽድቁና እንደ እምነቱ ፍዳውን ይክፈለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ጽድቁና እንደ ታማኝነቱ ይክፈለው። እኔ ግን ዛሬ አንተን ጌታ በእጄ አሳልፎ ሰጥቶኝ ሳለ ጌታ በቀባው ላይ እጄን አላነሣሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ሁጲያን ሁጲያን ጽሌዳባዉነ አማነቴዳባዉ መና ጎዳይ አ ጋትያ ጭጌ። ኔና መና ጎዳይ ሀቼ ታ ኩሽያን አደ እሜዳ፤ ሽን መና ጎዳይ ኦኬዳ ካትያ ቦላ ታን ታ ኩሽያ ደንናዉ ዶሳበይከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay huup'iyaan huup'iyaan s'illeeddabawunne ammanetteedabaw Med'inaa Goday Aa gatiyaa c'iggee. Neena Med'inaa Goday hachche ta kushiyan aatsiide immeedda; shin Med'inaa Goday okkeedda kaatiyaa bolla taani ta kushiyaa dentsanaw dosabeykke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY issaas issaas iza xilloteththa malanne iza ammaneteththaa mala izas qanxxo; tani gidikko hach GODAY nena ta kushen aaththi immiin tani GODAY tiydayssa bolla ta kushe denththabeekke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢሳስ ኢሳስ ኢዛ ጺሎቴ ማላኔ ኢዛ ኣማኔቴ ማላ ኢዛስ ቃንጾ፤ ታኒ ጊዲኮ ሃች ጎዳይ ኔና ታ ኩሼን ኣ ኢሚን ታኒ ጎዳይ ቲይዳይሳ ቦላ ታ ኩሼ ዴንቤኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ እስ አሳስ እያ ፅሎተ መላነ እያ አማነተ መላ ጎዳይ ጋተ ቃንፄስ። ሀች ጎዳይ ነና ታ ኩሸን አድ እሚስ፤ ሽን ጎዳይ ትይዳ ካዋ ቦላ ታኒ ታ ኩሽያ ዎናዉ ኮያብከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi asas iya xillotethaa melanne iya ammanetetha mela Goday gate qanxees. Hachi Goday nena ta kushen aathidi immis; shin Goday tiyida kawa bolla taani ta kushiya wothanaw koyabike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ ሰው እንደ ጽድቁና እንደ ታማኝነቱ ይክፈለው። እኔ ግን ዛሬ እግዚአብሔር አንተን በእጄ አሳልፎ ሰጥቶኝ ሳለ እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን አላነሣሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታማኞች ለሆኑ ለደጋግ ሰዎች የመልካም ሥራቸውን ዋጋ የሚሰጥ እግዚአብሔር ነው፤ እነሆ፥ ዛሬ እግዚአብሔር አንተን በእጄ ጥሎልኝ ነበር፤ እኔ ግን እግዚአብሔር መርጦ ያነገሠህን አንተን ልጐዳ አልፈለግሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሎሚ እግዚኣብሄር ንኣኻ ኣብ ኢደይ ኣሕሊፉ ሂቡኒ ነይሩ፤ ኣነ ግና ‘እግዚኣብሄር ንነፍሲ ወከፍ ከም ፅድቁን ከም እምነቱን ይፍደዮ’ ኢለ ኣብ ልዕሊ እቲ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ ኢደይ ከልዕል ኣይፈተኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሎሚ እግዚኣብሄር ንኣኻ ኣብ ኢደይ ኣሕሊፉ ሂቡኒ ነይሩ፡ ኣነ ግና ናብቲ ቕቡእ እግዚኣብሄር ኣቢለ ኢደይ ክዝርግሕ ኣይፈቶኹን፡ እግዚኣብሄር ደኣ ንነፍሲ ወከፍ ከም ጽድቁን ከም እምነቱን ይፍደዮ። |