1 Samuel 26:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዝገበርካዮ ጽቡቕ ኣይኰነን። ከምቲ እግዚኣብሄር ህያው ዘሎ፡ ንጐይታኻ ነቲ ቅቡእ እግዚኣብሄር ስለ ዘይሓለኻዮ፡ ክትመውት ብቑዕ ኢኻ። ሕጂ ድማ ኲናት ንጉስን ምስ መንኮርኮሩ ዝነበረ መስቀል ማይን ኣበይ ከምዘሎ ርኣዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ ያደ​ረ​ግ​ኸው ነገር መል​ካም አይ​ደ​ለም፤ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! እና​ንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቀ​ባ​ውን ጌታ​ች​ሁን አል​ጠ​በ​ቃ​ች​ሁ​ምና ሞት ይገ​ባ​ች​ኋል፤ አሁ​ንም የን​ጉሡ ጦርና በራሱ አጠ​ገብ የነ​በ​ረው የውኃ መን​ቀል የት እንደ ሆነ ተመ​ል​ከት” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህ ያደረግኸው ነገር መልካም አይደለም፤ ሕያው እግዚአብሔርን! እናንተ እግዚአብሔር የቀባውን ጌታችሁን አልጠበቃችሁምና ሞት ይገባችኋል፤ አሁንም የንጉሡ ጦርና በራሱ አጠገብ የነበረው የውኃው መንቀል የት እንደ ሆነ ተመልከት አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህ ያደረግኸው ነገር መልካም አይደለም፤ በሕያው ጌታ ስም እምላለሁ፥ አንተና ሰዎችህ ሞት ይገባችኋል፤ ጌታ የቀባውን ጌታችሁን አልጠበቃችሁም። እስቲ ተመልከት፤ በራስጌው የነበሩት የንጉሡ ጦርና የውሃ መያዣ የት አሉ?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኦዳባይ ሎአ ግደና። መና ጎዳይ ኤሮ! ኔንነ ነ ኦላንቻቱ መና ጎዳይ ኦኬዳ ህንተንቱ ጎዳ ናግቤና ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሀይቃናዉ በሰ። ካትያ ቶራነ አ ሁጲሳን ደእያ ሃ ኦቱዋ በአይ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni ootseeddabay lo"a gidenna. Med'inaa Goday ero! Neeninne ne olanchchatuu Med'inaa Goday okkeedda hinttenttu godaa naagibeenna diraw, unttunttu hayk'anaw besse. Kaatiyaa tooraanne Aa huup'isaan de'iyaa haatsaa otuwaa be'ay?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne lo7o ooththabeekka; de7o GODAY be7iin! Neninne ne asati hayqqana besseeta; gaasoykka GODAY tiyda intte godaa naagibeekketa; ane xeella; iza hu7eson diza kawo tooraynne haath oykkiza miishshazi awan dizoo?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ሎኦ ኦቤካ፤ ዴኦ ጎዳይ ቤኢን! ኔኒኔ ኔ ኣሳቲ ሃይቃና ቤሴታ፤ ጋሶይካ ጎዳይ ቲይዳ ኢንቴ ጎዳ ናጊቤኬታ፤ ኣኔ ጼላ፤ ኢዛ ሁኤሶን ዲዛ ካዎ ቶራይኔ ሃ ኦይኪዛ ሚሻዚ ኣዋን ዲዞ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ኦዳባይ ሎኦ ግደና። ደኦ ጎዳይ ኤርያ መላ፥ ነነ ነ ኦላንቾት ፆሳይ ትይዳ ህንተ ጎዳ ናግቦና ግሾ ህንተ ሀይቃናዉ በሴስ። ካዋ ቶራይነ እያ ሁጰ ሶን ደእያ ሃ ኦይክያ ሚሸይ አዉን ደእያኮ በአ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne oothidabay lo77o gidenna. De7o Goday eriya mela, nenne ne olanchoti Xoossay tiyida hinte godaa naagiboonna gisho hinte hayqanaw bessees. Kawa tooraynne iya huuphe son de7iya haathe oykiya miishey awun de7iyako be7a” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያደረግኸው መልካም አይደለም፤ ሕያው እግዚአብሔርን! አንተና ሰዎችህ ሞት ይገባችኋል፤ እግዚአብሔር የቀባውን ጌታችሁን አልጠበቃችሁምና። እስቲ ተመልከት፤ በራስጌው የነበሩት የንጉሡ ጦርና የውሃ መያዣ የት አሉ?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ የሠራኸው ሥራ ልክ አይደለም፤ አበኔር፥ እኔ በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፥ እግዚአብሔር ቀብቶ ያነገሠውን ጌታችሁን ንጉሡን መጠበቅ ስላልቻላችሁ ሁላችሁም ሞት ይገባችኋል! በራስጌው የነበረው የንጉሡ ጦርና እንዲሁም የውሃ መቅጃው አሁን የት እንዳለ እስቲ ተመልከት!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ዝገበርካዮ ነገር ፅቡቕ ኣይኮነን። ንጐይታኹም ነቲ ቕቡእ እግዚኣብሄር ስለ ዘይሓለኹምዎ፥ ንስኻትኩም ሞት ከም ዝግብአኩም ብህያው እግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ። እስኪ እቲ ኣብ ጥቓ ርእሱ ዝነበረ ዂናት ንጉስን ርኰት ማይን ኣበይ ከም ዘሎ ረአ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ዝገበርካዮ ነገር ጽቡቕ ኣይኰነን። ንጐይታኹም፡ እቲ ቕቡእ እግዚኣብሄር፡ ስለ ዘይሐሎኹምዎ፡ ነስኻትኩም ደቂ ሞት ከም ዝዀንኩም፡ ህያው እግዚኣብሄር እዩ። ሕጂ ኸኣ፡ እቲ ኣብ ጥቓ ርእሱ ዝነበረ ዂናት ንጉስን ርኰት ማይን ኣበይ ከም ዘሎ ርኤ።