1 Samuel 26:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንኣብነር በሎ፦ ጅግናዶ ኣይኰንካን፧ ኣብ እስራኤልከ ከማኻ መን ኣሎ፧ ስለምንታይ ደኣ ንጐይታኻ ንጉስ ዘይዓቀብካዮ፧ ሓደ ኻብቶም ህዝቢ ንንጉስ ጐይታኻ ኼጥፍኦ ኣትዩ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም አቤ​ኔ​ርን፥ “አንተ ጐል​ማሳ አይ​ደ​ለ​ህ​ምን? በእ​ስ​ራ​ኤል ዘንድ አን​ተን የሚ​መ​ስል ማን ነው? ጌታ​ህን ንጉ​ሡን ለመ​ግ​ደል አንድ ሰው ገብቶ ነበ​ርና ጌታ​ህን ንጉ​ሡን የማ​ት​ጠ​ብቅ ስለ​ምን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም አበኔርን። አንተ ጕልማሳ አይደለህምን? በእስራኤል ዘንድ አንተን የሚመስል ማን ነው? ጌታህን ንጉሡን ለመግደል አንድ ሰው ገብቶ ነበርና ጌታህን ንጉሡን የማትጠብቅ ስለ ምን ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም እንዲህ አለ፤ “አንተ ብርቱ ሰው አይደለህምን? በእስራኤልስ ዘንድ አንተን የሚመስል ማን ነው? እነሆ፤ አንድ ሰው ንጉሡን ጌታህን ለመግደል መጥቶ ነበር፤ ታዲያ አንተ ንጉሥ ጌታህን ያልጠበቅኸው ስለ ምንድነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ዳዊተ፥ “ኔን ዎዛናማ አሳ ግድኪየ? እስራኤልያ ግዶን ነ ማል ኦን ደኢ? ያትና፥ ካትያ ነ ጎዳ አያዉ ናግኪ? አያዉ ጎፐ፥ እት አሳይ ካትያ ነ ጎዳ ዎናዉ ያ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Daawite, «Neeni wozanaama asaa gidikkiiyye? Israa'eeliyaa giddon ne mali ooni de'ii? Yaatina, kaatiyaa ne godaa ayaw naagikkii? Ayaw gooppe, itti Asay kaatiyaa ne godaa wod'anaw yaa beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti izas, «Ne mino asa; Isra7eele garsan ne malay oonee? Hekko asi ne godaa kawoza wodhanaas yides; histtiin neni ne godaa kawoza ays naagabeekkii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ኢዛስ፥ «ኔ ሚኖ ኣሳ፤ ኢስራኤሌ ጋርሳን ኔ ማላይ ኦኔ? ሄኮ ኣሲ ኔ ጎዳ ካዎዛ ዎናስ ዪዴስ፤ ሂስቲን ኔኒ ኔ ጎዳ ካዎዛ ኣይስ ናጋቤኪ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “ኔኒ ዎዛናማ አስ ግድኪ? እስራኤለ ግዶን ነ መላ አስ ኦኔ? ያትን፥ ካዋ፥ ነ ጎዳ አይስ ናግኪ? እስ አስ ካዋ፥ ነ ጎዳ ዎናዉ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Neeni wozanaama asi gidikii? Isra7eele giddon ne mela asi oonee? Yaatin, kawa, ne godaa ayis naagikii? Issi asi kawa, ne godaa wodhanaw bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም እንዲህ አለ፤ “አንተ ብርቱ ሰው ነህ? በእስራኤልስ ዘንድ አንተን የሚመስል ማን ነው? እነሆ፤ አንድ ሰው ንጉሡን ጌታህን ለመግደል መጥቶ ነበር፤ ታዲያ አንተ ንጉሥ ጌታህን ያልጠበቅኸው ስለ ምንድን ነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም “አበኔር! አንተ በእስራኤል የታወቅህ ታላቅ ሰው አይደለህምን? ታዲያ ጌታህን ንጉሡን በደንብ የማትጠብቀው ስለምንድን ነው? እነሆ፥ ከእኛ አንድ ሰው ጌታህን ለመግደል ወደ ሰፈር ገብቶ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ንኣበኔር “ንስኻ ሰብኣይዶ ኣይኮንካን? ኣብ እስራኤልከ ኸማኻ ዝበለ መን ኣሎ? ሓደ ኻብ ህዝቢ ንጐይታኻ ንጉስ ክቐትሎ መፂኡ ነይሩ፤ ስለ ምንታይ ደኣ ንጐይታኻ ንጉስ ዘይሓለኻዮ?
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ንኣብኔር በሎ፡ ንስኻ ሰብኣይ ደይኰንካን ኣብ እስራኤልከ ኸማኻ ዝበለ መን ኣሎ ሓደ ኻብ ህዝቢ ንጐይታኻ ንጉስ ኪቐትሎ መጺኡ ነይሩ እዩ እሞ፡ ስለምንታይ ደኣ ንጐይታኻ ንጉስ ዘይሐሎኻዮ