1 Samuel 26:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ናብቲ ኻልእ ሸነኽ ሰጊሩ ኣብ ርሑቕ ኣብ ርእሲ ሓደ ጎቦ ደው በለ። ኣብ መንጎኦም ዓቢ ቦታ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ወደ ማዶ ተሻገረ፤ በተራራውም ራስ ላይ ርቆ ቆመ፤ በመካከላቸውም ሰፊ ርቀት ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ወደዚያ ተሻገረ፤ በተራራውም ራስ ላይ ርቆ ቆመ፤ በመካከላቸውም ሰፊ ስፍራ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ዳዊት ወደ ማዶ ተሻግሮ በኰረብታው ጫፍ ላይ ራቅ ብሎ ቆመ፤ በመካከላቸውም ሰፊ ርቀት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሄፍን ፕኒደ፥ ሀራ ደርያ ሁጲያን ኡንደና ሳኣን ሃኪደ ኤቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite hefintsa pinniide, hara deriyaa huup'iyaan unddenna sa'aan haakkiide ek'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti he pinththi pinnidi zumbullaa xeeran haakki eqqides; istti nam7ay issoy issaafe keehi haakkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ሄ ፒን ፒኒዲ ዙምቡላ ጼራን ሃኪ ኤቂዴስ፤ ኢስቲ ናምኣይ ኢሶይ ኢሳፌ ኬሂ ሃኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሄፍን ፕንድ፥ ኤንታፈ ሃክድ ሀራ ደረ ቦላ ከይድ ኤቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti hefinthi pinnidi, entafe haakidi hara dere bolla keyidi eqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ ዳዊት ወደ ማዶ ተሻግሮ በኰረብታው ጫፍ ላይ ራቅ ብሎ ቆመ፤ በመካከላቸውም ሰፊ ርቀት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዳዊት ከሸለቆው ባሻገር ወደሚገኘው ቦታ ተሻገረ፤ ከእነርሱም ራቅ ብሎ በተራራው ጫፍ ላይ ቆመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ናብ ማዕዶ ሓሊፉ፥ ኣብ ርሑቕ ኣብ ርእሲ እቲ ዀረብታ ደው በለ፤ ኣብ መንጎኣቶም ከዓ ገፊሕ ቦታ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ናብ ስግር ሐለፈ፡ ኣብ ርሑቕ ኣብ ርእሲ እቲ ኸረን ቈመ፡ ኣብ መንጎኦም ገፊሕ ቦታ ነበረ። |