1 Samuel 26:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ ዳዊት ነቲ ኲናትን ነቲ መስቀል ማይን ካብ ጕንዲ ሳኦል ወሰዶ። ንሳቶም ድማ ስሒቦም፡ ዝረኣዮ ወይ ዝፈልጦ ወይ ካብ ድቃሱ ዝተበራበረ ሰብ ኣይነበረን። ኩሎም ደቂሶም እዮም እሞ፤ ዓሚቝ ድቃስ እግዚኣብሄር ወደቖም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በሳኦል ራስጌ የነበረውን ጦርና የውኃውን መንቀል ወሰደ፤ ወደ ቤታቸውም ተመለሱ። ማንም ያየ አልነበረም፤ ያወቃቸውም ማንም አልነበረም፤ የነቃም ማንም አልነበረም፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከባድ እንቅልፍ ወድቆባቸው ነበርና ሁሉ ተኝተው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በሳኦል ራስ አጠገብ የነበረውን ጦርና የውኃውን መንቀል ወሰደ፤ ማንም ሳያይ ሳያውቅም ሄዱ፤ ከእግዚአብሔርም ዘንድ ከባድ እንቅልፍ ወድቆባቸው ነበርና ሁሉ ተኝተው ነበር እንጂ የነቃ አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ዳዊት በሳኦል ራስጌ አጠገብ የነበረውን ጦርና የውሃውን መያዣ ወሰደ፤ ከዚያም ሄዱ፤ ይህን ያየም ሆነ ያወቀ ወይም የነቃ ማንም አልነበረም። ከእግዚአብሔር ዘንድ ከባድ እንቅልፍ ስለ ወደቀባቸው ሁሉም ተኝተው ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ዳዊተ ሳኦላ ሁጲሳን ደእያ ቶራነ ሃ ኦቱዋ አኬዳ፤ ኡንቱንቱ ቤድኖ። ሽን ኡንቱንታ ኦንነ በእቤና፥ ዎይ ኦንነ ኤርቤና፥ ዎይ ኦንነ ቤጎትቤና፤ መና ጎዳይ ዎልቃማ ገምእሹዋ ኡንቱንቱ ቦላ የጌዳ ድራዉ፥ ኡባቱካ ገምእሹዋ ታይሮቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Daawite Saa'oola huup'isaan de'iyaa tooraanne haatsaa otuwaa akkeedda; unttunttu beeddino. Shin unttuntta ooninne be'ibeenna, woy ooninne eribeenna, woy ooninne beegottibeena; Med'inaa Goday wolk'k'aama gem"ishshuwaa unttunttu bolla yeggeedda diraw, ubbatuukka gem"ishshuwaa tayrotteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Dawiti Sa7oole hu7eson diza tooranne haaththi izan diza miishshaa ekkides; hessafe guye bida; hessi hanishin be7iday, eriday woykko dhiskofe beeggiday oonikka deenna. GODAA achchafe wolqqama dhiskoy istta bolla wodhdhida gishshas ubbayka dhiskida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ሳኦሌ ሁኤሶን ዲዛ ቶራኔ ሃ ኢዛን ዲዛ ሚሻ ኤኪዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ቢዳ፤ ሄሲ ሃኒሺን ቤኢዳይ፥ ኤሪዳይ ዎይኮ ስኮፌ ቤጊዳይ ኦኒካ ዴና። ጎዳ ኣቻፌ ዎልቃማ ስኮይ ኢስታ ቦላ ዎዳ ጊሻስ ኡባይካ ስኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሳኦላ ሁጰ ሶን ደእያ ቶራነ ሃ ኦይክያ ሚሽያ ኤክን፥ ኤንቲ ብዶሶና። ኤንታ ኦንካ በእቤና ዎይኮ ኦንካ ኤርቤና ዎይኮ ኦንካ ባርክቤና። ጎዳይ ኤንታ ቦላ ዎልቃማ ስኮ የድዳ ግሾ ኡባይ ስኮ ሀይቅ አግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Saa7ola huuphe son de7iya tooranne haathe oykiya miishiya ekin, enti bidosona. Enta oonika be7ibeenna woyko oonika eribeenna woyko oonika barkibeenna. Goday enta bolla wolqaama dhisko yeddida gisho ubbay dhisko hayqi aggidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዳዊት በሳኦል ራስጌ አጠገብ የነበረውን ጦርና የውሃውን መያዣ ወሰደ፤ ከዚያም ሄዱ፤ ይህን ያየም ሆነ ያወቀ ወይም የነቃ ማንም አልነበረም። ከእግዚአብሔር ዘንድ ከባድ እንቅልፍ ስለ ወደቀባቸው ሁሉም ተኝተው ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዳዊት ጦሩንና ውሃ መቅጃውን ከሳኦል ራስጌ አንሥቶ እርሱና አቢሳ ከዚያ ሄዱ፤ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ከባድ እንቅልፍ ልኮባቸው ተጫጭኖአቸው ተኝተው ስለ ነበር ይህ ሁሉ ሲሆን ማንም ነቅቶ ያየና ያወቀ አልነበረም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ነቲ ዂናትን ነቲ ርኰት ማይን ካብ ጥቓ ርእሲ ሳኦል ወሰዶ። ዝኾነ ሰብ እንተይፈለጠ ድማ ኸዱ። እግዚኣብሄር ከቢድ ድቃስ ኣውዲቑሎም ስለ ዝነበረ፥ ኵሎም ደቂሶም ነበሩ እምበር፥ ሓደ እኳ ዝረአየ፥ ወይ ዝፈለጠ፥ ወይ ዝነቕሐ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ነቲ ዂናትን ነቲ ርኰት ማይን ካብ ጥቓ ርእሲ ሳኦል ወሰደ፡ መገዶም ድማ ኸዱ። እግዚኣብሄር ከቢድ ድቃስ ኣውዲቑሎም ነበረ፡ ስለዚ ዂሎም ደቂሶም ነበሩ እምበር፡ ሓደ እኳ ዝረኣየ የልቦን፡ ዝፈለጠ ኸኣ የልቦን፡ ዝነቕሔውን የልቦን። |