1 Samuel 26:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኢደይ ኣብ ልዕሊ እቲ ቕቡእ እግዚኣብሄር ከይዝርግሕ ከልከለኒ። ግናኸ ነቲ ኣብ ጥቓ መንኮርኮሩ ዘሎ ኲናትን መስቀል ማይን ውሰድ እሞ ንኺድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በቀ​ባው ላይ እጄን እዘ​ረጋ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኔ ያር​ቀው፤ አሁ​ንም በራሱ አጠ​ገብ ያለ​ውን ጦርና የው​ኃ​ውን መን​ቀል ይዘህ እን​ሂድ፤” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ግን እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን እዘረጋ ዘንድ እግዚአብሔር ከእኔ ያርቀው፤ አሁንም በራሱ አጠገብ ያለውን ጦርና የውኃውን መንቀል ይዘህ እንሂድ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በቀባው ላይ እጄን ከማንሣት ጌታ ይጠብቀኝ! ነገር ግን በራስጌው አጠገብ ያለውን ጦርና የውሃ መያዣውን ያዝና እንሂድ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኦኬዳ ካትያ ቦላ ታን ኩሽያ ደንናዳን ታና መና ጎዳይ ተኦ። አነ አ ሁጲሳን ደእያ ቶራነ ሃ ኦቱዋ አካደ ደንዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday okkeedda kaatiyaa bolla taani kushiyaa dentsennaadan taana Med'inaa Goday te"o. Ane Aa huup'isaan de'iyaa tooraanne haatsaa otuwaa akkaade dendda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY tiydayssa bolla tani ta kushe woththanaappe GODAY tana naago! Gido attiin iza hu7eson diza tooranne haaththara dizayssa haa ekka ya, ane boos» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ቲይዳይሳ ቦላ ታኒ ታ ኩሼ ዎናፔ ጎዳይ ታና ናጎ! ጊዶ ኣቲን ኢዛ ሁኤሶን ዲዛ ቶራኔ ሃራ ዲዛይሳ ሃ ኤካ ያ፥ ኣኔ ቦስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ትይዳ ካዋ ቦላ ታ ኩሽያ ደንናዳ ታና ጎዳይ ተቆ። አነ እያ ሁጰ ሶን ደእያ ቶራነ ሃ ኦይክያ ሚሽያ ኤክድ ቦስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday tiyida kawa bolla ta kushiya denthonaada tana Goday teqo. Ane iya huuphe son de7iya tooranne haatha oykiya miishiya ekidi boos” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን ከማንሣት እግዚአብሔር ይጠብቀኝ! ነገር ግን በራስጌው አጠገብ ያለውን ጦርና የውሃ መያዣውን ያዝና እንሂድ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ቀብቶ ባነገሠው ንጉሥ ላይ ጒዳት የማድረስ ተግባርስ ከእኔ ይራቅ! ይልቅስ ጦሩንና ውሃ መቅጃውን ይዘንበት እንሂድ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንዝቐብኦ ኻብ ምቕታልስ እግዚኣብሄር ይሰውረኒ። ሕዚ ድማ በይዛኻ፥ ነቲ ኣብ ጥቓ ርእሱ ዘሎ ዂናትን ነቲ ርኰት ማይን ውሰድ እሞ ንዓናይ ንኺድ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኢደይ ናብቲ ቅቡእ እግዚኣብሄር ካብ ምዝርጋሕሲ እግዚኣብሄር ካባይ የርሕቆ። ሕጂ ድማ፡ በጃኻ፡ ነቲ ኣብ ጥቓ ርእሱ ዘሎ ዂናትን ነቲ ርኰት ማይን ውሰድ እሞ ንኺድ፡ በለ።