1 Samuel 25:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድማ ጸጉሪ ርእሲ ኸም ዘለዉኻ ሰሚዐ ኣለኹ። ሕጂ እቶም ምሳና ዝነበሩ ጓሶትኩም፡ ኣብ ቀርሜሎስ ኣብ ዝነበሩሉ ዅሉ ግዜ፡ ዋላ ሓንቲ ጕድኣት ኣይገበርናሎምን፡ ዝጐደሎም እውን ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም በጎችህ እንደሚሸለቱ ከእኛ ጋር በምድረ በዳ ያሉ ሰዎች ነገሩን፤ እኛም አልከለከልናቸውም፤ በቀርሜሎስም በነበሩበት ዘመን ሁሉ ከመንጋቸው ይሰጡን ዘንድ አላዘዝናቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም በጎችህን እንድትሸልት ሰምቻለሁ፤ እረኞችህም ከእኛ ጋር ነበሩ፥ ከቶ አልበደልናቸውም፤ በቀርሜሎስም በተቀመጡበት ዘመን ሁሉ ከመንጋው አንዳች አልጎደለባቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ በጎች እንደምትሸልት ሰምቻለሁ፤ እረኞችህ ከእኛ ጋር በነበሩበት ጊዜ፥ ያደረስንባቸው ጉዳት የለም፤ ቀርሜሎስ በነበሩበት ጊዜ ሁሉ፥ የጠፋባቸው አንዳች ነገር አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን ዶርሳ እስክያ ሜድያዋ ታን ስሳድ፤ ነ ዶርሳ ሄምያዋንቱ ኑናና እትፐ ደኤዳ ዎደ፥ ኑን ኡንቱንታ ገንበይኮ፤ ኡንቱንቱ ቃርመሎሳ ካታማን ኡቴዳ ዎደ ኡባን ኡንቱንቱባፐ አያይነ ፓጭቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni dorssaa isikiyaa meediyaawaa taani sisaad; ne dorssaa heemmiyaawanttu nuunanna ittippe de'eedda wode, nuuni unttuntta genibeykko; unttunttu K'armmeloosa kataman utteedda wode ubbaan unttunttubaappe ayaynne pac'c'ibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i neni dorsata iske qanxxizayssa tani siyadis. Ne meheza heemmizayti kase nunara diza wode ubbaan nu istta bolla aykko iitakka gaththibeekko. Istti Qarmeloosen diza wode ubbaan isttafe dhayda issi miishshika deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ኔኒ ዶርሳታ ኢስኬ ቃንጺዛይሳ ታኒ ሲያዲስ። ኔ ሜሄዛ ሄሚዛይቲ ካሴ ኑናራ ዲዛ ዎዴ ኡባን ኑ ኢስታ ቦላ ኣይኮ ኢታካ ጋቤኮ። ኢስቲ ቃርሜሎሴን ዲዛ ዎዴ ኡባን ኢስታፌ ይዳ ኢሲ ሚሺካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ዶርሳ እክሰ ሜደይሳ ታኒ ስአስ፤ ነ ዶርሳ ሄመይሳት ኑራ ደእዳ ዎደ ኑኒ ኤንታ ገንቦኮ፤ ኤንቲ ቃርመሎሳን ደእዳ ዎደ ኡባን ኤንታባፐ አይብካ ፓጭቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne dorsa ikise meedeysa taani si7as; ne dorsaa heemmeysati nuura de7ida wode nuuni enta genibooko; enti Qarmeloosan de7ida wode ubban entabaape aybika pacibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በዚህ ጊዜ በጎች እንደምትሸልት ሰምቻለሁ፤ እረኞችህ ከእኛ ጋር በነበሩበት ጊዜ፣ ያደረስንባቸው ጕዳት የለም፤ ቀርሜሎስ በነበሩበት ጊዜ ሁሉ፣ የጠፋባቸው አንዳች ነገር አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጎችህንም እንደምታሸልት ሰምቶአል፤ እረኞችህ ከእኛ ጋር በነበሩበት ጊዜም ሁሉ ምንም ዐይነት ጒዳት እንዳላደረስንባቸው እንድታውቅ ይፈልጋል፤ በቀርሜሎስ በነበሩበት ጊዜ ሁሉ ከመንጋቸው አንድ እንኳ አልተወሰደባቸውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ኸዓ ፀጕሪ ኣባጊዕ ትቘርፅ ከም ዘለኻ ሰሚዐ። ጓሶትካ ምሳና ኣብ ዝነበሩሉ እዋን ኣይዓመፅናዮምን፤ ኣብ ቀርሜሎስ ብዝነበሩሉ ጊዜ ኸዓ ዝኾነ እኳ ኣይጠፍኦምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ ቈረጽቲ ኣባጊዕ ከም ዘለውኻ ሰሚዔ። እምበኣርሲ እቶም ጓሶትካ ምሳና እዮም ዝነበሩ፡ በቲ ኣብ ቀርሜሎስ ዝነበሩሉ ኹሉ ጊዜ ኣየስተሐፈርናዮምን፡ ገለ እኳ ድማ ኣይጠፍኦምን። |