1 Samuel 25:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ ነቲ ብብልጽግና ዚነብር፡ ሰላም ንዓኻ፡ ሰላም ንቤትካ፡ ሰላም ንዅሉ ዘላትካ ድማ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም በሉት፥ “ደኅንነትና ሰላም ለአንተና ለቤትህ፥ ለአንተም ለሆኑት ሁሉ ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በሉት። በደኅንነት ኑር፥ ለአንተና ለቤትህም ለአንተም ላሉት ሁሉ ሰላም ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም በሉት፤ ‘ሰላም ለአንተ ይሁን፤ ሰላም ለቤተሰብህና የአንተ ለሆነው ሁሉ ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳሮ ደአይ! ኔንካ ነ ጎልያ አሳይካ ሳሬ! ነዉ ጌዳዌ ኡባይ ሳሮ ደኢ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saro de'ay! Neenikka ne golliyaa asaykka saree! New geeddawe ubbay saro de'ii! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izas, ‹Shemppo gam7a! Saroy nees gido; saroy neso asaassinne nees gidida ubbaas gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛስ፥ ‹ሼምፖ ጋምኣ! ሳሮይ ኔስ ጊዶ፤ ሳሮይ ኔሶ ኣሳሲኔ ኔስ ጊዲዳ ኡባስ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ነ ባረይ አዱቆ! ሳሮይ ነዉነ ነ ሶ አሳስ ግዶ፤ ነዉ ደእያ ኡባስ ሳሮይ ግዶ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Ne barey aduqo! Saroy newunne ne soo asaas gido; new de7iya ubbaas saroy gido! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በሉት፤ ‘ዕድሜህ ይርዘም! ሰላም ለአንተ ይሁን፤ ሰላም ለቤተ ሰብህና የአንተ ለሆነው ሁሉ ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለናባልም ይነግሩት ዘንድ እንዲህ የሚል መመሪያ ሰጣቸው፦ “ሰላም ላንተ፥ ሰላም ለቤትህ፥ ሰላም ያንተ ለሆነው ሁሉ ይሁን ብላችሁ ሰላምታ አቅርቡለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በልዎ፦ ‘ሰላም ንኣኻ ይኹን። ንስኻን ቤተ ሰብካን ዘለካ ዅሉውን ብሰላም ክትህልዉ እምነየልኩም።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ድማ በልዎ፡ ጥዕና ይሀበለይ፡ ንኣኻ ሰላም፡ ንቤትኻ ሰላም፡ ንዘሎካ ዂሉውን ሰላም። |