1 Samuel 25:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቢጋይል ድማ ቀልጢፋ ተንሲኣ ኣብ ኣድጊ ተወጢሓ፡ ሓሙሽተ ኣዋልዳ ድማ ሰዓባ። ደድሕሪ ልኡኻት ዳዊት ከኣ ሰበይቱ ኰነት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤግያም ፈጥና ተነሣች፤ በአህያም ላይ ተቀመጠች፤ አምስቱም ገረዶችዋ ተከተሉአት፤ የዳዊትንም መልእክተኞች ተከትላ ሄደች፤ ሚስትም ሆነችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቢግያም ፈጥና ተነሣች፤ በአህያም ላይ ተቀመጠች፥ አምስቱም ገረዶችዋ ተከተሉአት፤ የዳዊትንም መልእክተኞች ተከትላ ሄደች፥ ሚስትም ሆነችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቢግያም ወዲያውኑ በአህያ ላይ ተቀምጣ አምስት አገልጋዮቿን በማስከተል፥ ከዳዊት መልእክተኞች ጋር ሄደች፤ ለዳዊትም ሚስት ሆነችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብጋላ ኤለካ ደንዳደ ባረ ሀርያ ቶጋዱ፤ እ ዳንጋጽረቱ እቼሻቱ እዞ ካሊደ ቤድኖ፤ ዳዊታ ቆማታ ባደ፥ ዳዊታ ገላዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abigaala ellekka denddaade bare hariyaa toggaaddu; I danggaas'iretuu ichcheshatuu izo kaalliide beeddino; Daawita k'oomatta baade, Daawita gelaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abigaala heerakka hare toggada ba garade ichchashata kaaleththa ekkada Dawite aylletara baada Dawites machcho gidadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቢጋላ ሄራካ ሃሬ ቶጋዳ ባ ጋራዴ ኢቻሻታ ካሌ ኤካዳ ዳዊቴ ኣይሌታራ ባዳ ዳዊቴስ ማቾ ጊዳዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብግያ ኤለሳ ደንዳዳ ባ ሀርያ ቶጋሱ፥ እያ ባ እቻሹ ማጫ አይለታራነ ዳዊታ ኪትዳ ኣሳራ ባዳ ዳዊታ ገላሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abigiya ellesa dendada ba hariya toggasu, iya ba ichashu macca aylletaranne Dawita kitida asara bada Dawita gelasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቢግያም ወዲያውኑ በአህያ ላይ ተቀምጣ አምስት አገልጋዮቿን በማስከተል፣ ከዳዊት መልእክተኞች ጋር ሄደች፤ ለዳዊትም ሚስት ሆነችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፈጥናም ተነሥታ በአህያዋ ላይ ተቀመጠች፤ በአምስት ገረዶችዋም ታጅባ ከዳዊት አገልጋዮች ጋር በመሄድ ሚስቱ ሆነች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቢግያ ከዓ ቐልጢፋ ተስአት፤ ኣብ ኣድጊ ድማ ተቐመጠት፤ ሓሙሽተ ኣግራዳ ኸዓ ተኸተላኣ። ደድሕሪ እቶም ልኡኻት ዳዊት ድማ ኸደት፤ ሰበይቱውን ኮነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቢጋይል ከኣ ቀልጢፋ ተንስኤት፡ ኣድጊ ድማ ተወጥሔት፡ ሓሙሽተ ኣግራድ ኸኣ ይስዕባኣ ነበራ። ደድሕሪ እቶም ልኡኻት ዳዊት ድማ ከደት፡ ሰበይቱ ኸኣ ኰነት። |