1 Samuel 25:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተንሲኣ ድማ ገጻ ናብ ምድሪ ሰገደት እሞ፡ እንሆ፡ ባርያኻ ኣእጋር ባሮት ጐይታይ ክትሓጽብ ባርያ ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተነሥታም በግንባርዋ በምድር ወድቃ ሰገደችና፥ “እነሆ፥ እኔ ገረድህ የጌታዬን ሎሌዎች እግር አጥብ ዘንድ አገልጋይ ነኝ” አለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተነሥታም በግምባርዋ ወድቃ እጅ ነሣችና። እነሆ፥ እኔ ገረድህ የጌታዬን ሎሌዎች እግር አጥብ ዘንድ አገልጋይ ነኝ አለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም ተነሥታ በግምባሯ በመደፋት እጅ ከነሣች በኋላ፥ “እነሆ፤ እኔ አገልጋይህ አንተን ለማገልገል፥ የጌታዬንም አገልጋዮች እግር ለማጠብ ዝግጁ ነኝ” አለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብጋላ ቢታን ጉፋና ዉቱሻደ፥ “ታን ነ ቆማታ ነዉ ኪተታናዉነ ነ ቆማቱዋ ገድያ ሜጫናዉ ጊጋ ኡታድ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abigaala biittan guufanna wutushaade, «Taani ne k'oomata new kiitettanawunne ne k'oomatuwaa gediyaa meec'c'anaw giiga uttaad» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izakka denda eqqada sinththa guth gufanna kushe denththada, «Hekko tani ne garadeya nees haggazanaassinne ne aylleta toho meeccanaas giiga uttadis» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛካ ዴንዳ ኤቃዳ ሲን ጉ ጉፋና ኩሼ ዴንዳ፥ «ሄኮ ታኒ ኔ ጋራዴያ ኔስ ሃጋዛናሲኔ ኔ ኣይሌታ ቶሆ ሜጫናስ ጊጋ ኡታዲስ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብግያ ጉፋና ዝጋዳ፥ “ታኒ ነ አይልያ ነዉ ኪተታናዉነ ነ አይለታ ቶሁዋ ሜጫናዉ ጊገታ ኡታስ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abigiya gufanna ziggada, “Taani ne aylliya new kiitetanawunne ne aylleta tohuwa meeccanaw giigeta uttas” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሷም ተነሥታ በግምባሯ በመደፋት እጅ ከነሣች በኋላ፣ “እነሆ፤ እኔ ገረድህ አንተን ለማገልገል፣ የጌታዬንም አገልጋዮች እግር ለማጠብ ዝግጁ ነኝ” አለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቢጌልም ወደ መሬት ለጥ ብላ እጅ በመንሣት “እኔ ለእርሱ ገረዱ ነኝ፤ የአገልጋዮቹንም እግር ለማጠብ ዝግጁ ነኝ” አለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንሳ ተሲኣ ብገፃ ናብ ምድሪ ተደፍአት፤ “እኒሀኹ ኣነ ገረዱ፥ ኣእጋር ኣገልገልቲ ጐይታይ ንምሕፃብውን ድልውቲ እየ” በለት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንሳ ተንሲኣ ብገጻ ናብ ምድሪ ተደፍኤት፡ እኔኹ ገረድካ፡ ንምሕጻብ ኣእጋር ገላው ጐይታይ ግዝእቲ እኹን፡ ድማ በለት። |