1 Samuel 25:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገላዉ ዳዊት ኣብ ቀርሜሎስ ኣብ እትርከብ ኣቢጋይል ምስ በጽሑ፡ ከምዚ ኢሎም ተዛረቡዋ፦ ዳዊት ሰበይቱ ኽንገብር ናባኻ ልኢኹልና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዳዊትም ብላቴኖች ወደ ቀርሜሎስ ወደ አቤግያ መጡ፥ “ዳዊትም ሚስት ትሆኚው ዘንድ ወደ አንቺ ልኮናል” ብለው ነገሩአት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዳዊትም ባሪያዎች ወደ ቀርሜሎስ ወደ አቢግያ በመጡ ጊዜ። ዳዊት ያገባሽ ዘንድ ወደ አንቺ ልኮናል ብለው ነገሩአት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አገልጋዮቹም ወደ ቀርሜሎስ ሄደው አቢጌልን፥ “ሚስት ትሆኚው ዘንድ እንድንወስድሽ ዳዊት ወደ አንቺ ልኮናል” አሏት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊታ ቆማቱ ቃርመሎሳ ካታማ አብጋልኮ ቢደ፥ “ኔን ዳዊታ ገላናዳን ኔና አኪደ ባናዉ እ ኑና ኔኮ ኪቴዳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawita k'oomatuu K'armmeloosa katamaa Abigaalikko biide, «Neeni Daawita gelanaaddan neena akkiide baanaw I nuuna neekko kiitteedda» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza aylletikka Qarmeloose biidi Abigaalis, «Ne izas machcho gidana mala nena ekkanaas Dawiti nuna neekko kiittides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣይሌቲካ ቃርሜሎሴ ቢዲ ኣቢጋሊስ፥ «ኔ ኢዛስ ማቾ ጊዳና ማላ ኔና ኤካናስ ዳዊቲ ኑና ኔኮ ኪቲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊታ አይለት ቃርመሎሳን ደእያ አብግያኮ ብድ፥ “ዳዊቲ ነና ማቻናዉ ዶስዳ ግሾ ኑኒ ነና ኤካናዉ ይዳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawita aylleti Qarmeloosan de7iya Abigiyako bidi, “Dawiti nena machanaw dosida gisho nuuni nena ekanaw yida” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አገልጋዮቹም ወደ ቀርሜሎስ ሄደው አቢግያን፣ “ሚስት ትሆኚው ዘንድ እንድንወስድሽ ዳዊት ወደ አንቺ ልኮናል” አሏት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አገልጋዮቹም እርስዋ ወዳለችበት ወደ ቀርሜሎስ ሄደው “ሊያገባሽ ስለ ፈቀደ ወደ ዳዊት ልንወስድሽ መጥተናል” አሉአት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣገልገልቲ ዳዊት ከዓ ናብ ቀርሜሎስ መፂኦም ንኣቢግያ “ዳዊት ሰበይቱ ኽትኮንዮ ኽወስደኪ ደልዩ፥ ናባኺ ልኢኹና” ኢሎም ነገርዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ገላው ዳዊት ከኣ ንቀርሜሎስ ናብ ኣቢጋይል መጺኦም፡ ዳዊት ሰበይቱ ኽትኰንዮ ኺወስደኪ ኢሉ፡ ናባኺ ልኢኹና፡ ኢሎም ነገርዋ። |