1 Samuel 25:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ናባል ከም ዝሞተ ምስ ሰምዐ፡ ከምዚ በለ፡ እቲ ንጸርፈይ ካብ ኢድ ናባል ዝለመነ፡ ንባርያኡ ድማ ካብ ክፉእ ዝሓለወ እግዚኣብሄር ይባረኽ። እግዚኣብሄር ክፍኣት ናባል ኣብ ርእሱ እዩ ዘሎ። ዳዊት ድማ ንኣቢጋይል ሰበይቱ ኺወስዳ ልኢኹ ተዛረባ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ናባል እንደ ሞተ በሰማ ጊዜ፥ “ከናባል እጅ የስድቤን ፍርድ የፈረደልኝ፥ ባሪያውንም ከክፉዎች እጅ የጠበቀ እግዚአብሔር ይመስገን፤ እግዚአብሔርም የናባልን ክፋት በራሱ ላይ መለሰ” አለ። ዳዊትም ያገባት ዘንድ አቤግያን እንዲያነጋግሩለት ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ናባል እንደ ሞተ በሰማ ጊዜ። ከናባል እጅ የስድቤን ፍርድ የፈረደልኝ፥ ባሪያውንም ከክፋት የጠበቀ እግዚአብሔር ይመስገን፤ እግዚአብሔርም የናባልን ክፋት በራሱ ላይ መለሰ አለ። ዳዊትም ልኮ ያገባት ዘንድ አቢግያን ተነጋገራት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ናባል መሞቱን በሰማ ጊዜ፥ “የናባልን ስድብ የተበቀለልኝና እኔን አገልጋዩን ክፉ ከማድረግ የጠበቀኝ ጌታ ይመስገን፤ ናባል የሠራውንም ክፉ ነገር በራሱ ላይ መለሰበት” አለ። ዳዊትም አቢጌል ሚስት ትሆነው ዘንድ በመጠየቅ መልእክት ላከባት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናባል ሀይቄዳዋ ዳዊተ ስሴዳ ዎደ፥ “መና ጎዳይ ጋላተቶ! ናባል ታና ሸቄዳዋ ሀሉዋ እ ከሴዳ፤ ታን አ ቆማይ ኢታባ ኦናዳን ተኤዳ፤ ናባል ኦዳ እታተ መና ጎዳይ አ ሁጲያን ዛሬዳ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ አብጋሎ አካናዉ ኪታ የዲደ ኦሽሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naabaali hayk'k'eeddawaa Daawite siseedda wode, «Med'inaa Goday galatetto! Naabaali taana shek'k'eeddawaa haluwaa I keseedda; taani Aa k'oomay iitabaa ootsennaadan te'eedda; Naabaali ootseedda itatetsaa Med'inaa Goday Aa huup'iyaan zaareedda» yaageedda. Hewaappe guyyiyaan, Daawite Abigaalo akkanaw kiitaa yeddiide ooshisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka Naabaaley hayqqidayssa siyida wode, «Naabaaley tana cayida gishshas taas halo kessidaynne tana ba aylleza iita ooththontta mala naagida GODAY galatetto; Naabaaley ooththida iita miish iza hu7en zaarides» gides. Hessafe guye Dawiti Abigaala iza machcho gidana mala oysha as kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ ናባሌይ ሃይቂዳይሳ ሲዪዳ ዎዴ፥ «ናባሌይ ታና ጫዪዳ ጊሻስ ታስ ሃሎ ኬሲዳይኔ ታና ባ ኣይሌዛ ኢታ ኦንታ ማላ ናጊዳ ጎዳይ ጋላቴቶ፤ ናባሌይ ኦዳ ኢታ ሚሽ ኢዛ ሁኤን ዛሪዴስ» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ኣቢጋላ ኢዛ ማቾ ጊዳና ማላ ኦይሻ ኣስ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናባል ሀይቅዳይሳ ዳዊቲ ስእዳ ዎደ፥ “ጎዳይ ጋላተቶ! ናባል ታና ጫይዳይሳ ሀሎ ጎዳይ ከስስ። ታኒ እያ አይለይ ኢታባ ኦና መላ ታና ተቅስ። ናባል ኦዳ ኢታባ ጎዳይ እያ ቦላ ዛርስ” ያግስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲ አብግያ ኤካናዉ ኮይድ ኪታ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naabali hayqidaysa Dawiti si7ida wode, “Goday galatetto! Naabali tana cayidaysa halo Goday kessis. Taani iya aylley iitaba oothonna mela tana teqis. Naabali oothida iitabaa Goday iya bolla zaaris” yaagis. Hessafe guye, Dawiti Abigiya ekanaw koyidi kiita yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ናባል መሞቱን በሰማ ጊዜ፣ “የናባልን ስድብ የተበቀለልኝና እኔን አገልጋዩን ክፉ ከማድረግ የጠበቀኝ እግዚአብሔር ይመስገን፤ ናባል የሠራውንም ክፉ ነገር በራሱ ላይ መለሰበት” አለ። ዳዊትም አቢግያ ሚስት ትሆነው ዘንድ በመጠየቅ መልእክት ላከባት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም የናባልን መሞት በሰማ ጊዜ “እኔን በመስደቡ እግዚአብሔር ናባልን ስለ ተበቀለውና እኔንም ከስሕተት ስለ ጠበቀኝ እግዚአብሔር ይመስገን፤ እርሱ ናባልን ስለ ክፉ ሥራው ቀጥቶታል” አለ። ከዚህም በኋላ ዳዊት ወደ አቢጌል መልእክተኛ ልኮ ሊያገባት መፈለጉን ገለጠላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ሞት ናባል ምስ ሰምዐ፥ “እቲ ኻብ ናባል ዝበፅሐኒ ውርደት ዝፈረደለይ፥ ንኣይ ንባርያኡውን ክፉእ ከይገብር ዝኸልከለኒ እግዚኣብሄር፥ ይመስገን። ናባል ክፍኣት ስለ ዝገበረ እግዚኣብሄር ቀሰፎ” በለ። ዳዊት ድማ ንኣቢግያ ሰበይቱ ኽትኮኖ ኸም ዝደሊ ለኣኸላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ሞት ናባል ምስ ሰምዔ፡ እቲ ኻብ ኢድ ናባል ዝበጽሓኒ ውርደይ ዝፈረደለይ፡ ንባርያኡውን ክፋእ ከይገብር ዝኸልከለኒ እግዚኣብሄር ይባረኽ። እቲ ኽፍኣት ናባል ከኣ እግዚኣብሄር ናብ ርእሱ መለሰሉ፡ በለ። ዳዊት ድማ ብዛዕባ ኣቢጋይል ሰበይቱ ኽትከውን ኪወስዳ ልኢኹ ተዛረባ። |