1 Samuel 25:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቢጋይል ድማ ናብ ናባል መጸት። እንሆ ድማ ከም በዓል ንጉስ ኣብ ቤቱ ድግስ ኣካይዱ፤ ናባል ድማ ኣዝዩ ሰኺሩ ስለ ዝነበረ፡ ልቡ ኣብ ውሽጡ ተሓጐሰ። ስለዚ ክሳብ ብርሃን ንግሆ ዝውሓድ ይብዛሕ ዋላ ሓንቲ ኣይነገረቶን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ግ​ያም ወደ ናባል መጣች፤ እነ​ሆም፥ በቤቱ እንደ ንጉሥ ግብዣ ያለ ግብዣ ያደ​ርግ ነበር፤ ናባ​ልም እጅግ ሰክሮ ነበ​ርና ልቡ ደስ ብሎት ነበር፤ ስለ​ዚ​ህም እስ​ኪ​ነጋ ድረስ ታናሽ ነገር ወይም ታላቅ ነገር አል​ነ​ገ​ረ​ች​ውም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቢግያም ወደ ናባል መጣች፤ እነሆም፥ በቤቱ እንደ ንጉሥ ግብዣ ያለ ግብዣ ያደርግ ነበር፤ ናባልም እጅግ ሰክሮ ነበርና ልቡ ደስ ብሎት ነበር፤ ስለዚህም እስኪነጋ ድረስ ታናሽ ነገር ወይም ታላቅ ነገር አልነገረችውም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቢጌልም ወደ ናባል በተመለሰች ጊዜ፥ እነሆ፤ በቤቱ እንደ ንጉሥ ግብዣ ትልቅ ግብዣ አድርጎ አገኘችው፤ ክፉኛም ሰክሮ ልቡ በደስታ ተሞልቶ ነበር። ስለዚህ እስኪ ነጋ ድረስ ምንም አልነገረችውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብጋላ ስማደ ናባላኮ ይያ ዎደ፥ ካትያ ሶን ጊግያ ባላ ማላ ባላ ምዚደ ሶን ኡቴዳ፤ ናባል ሎይ ማቲደ፥ ባረ ዎዛናን ናሸቴ። ሄዋ ድራዉ፥ ሳአይ ዎንታናዉ፥ አብጋላ አዉ አያነ ቃታበይኩ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abigaala simmaade Naabaalakko yiyaa wode, kaatiyaa son giigiyaa baalaa mala baalaa miziidde son utteedda; Naabaali loytsi matsottiide, bare wozanaan nashettee. Hewaa diraw, sa'ay wonttanaw, Abigaala aw ayaanne k'aattabeykku.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abigaala guye soo simma bishin Naabaaley kawo keeththan giigiza gibira mala gibira giigsidayssa beyadus. Izikka keehi maththottidi ufayssan kumi uttides. Hessa gishshas gadey wonttanaashe gakkanaas izas aykkoka yootabeekku.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቢጋላ ጉዬ ሶ ሲማ ቢሺን ናባሌይ ካዎ ኬን ጊጊዛ ጊቢራ ማላ ጊቢራ ጊግሲዳይሳ ቤያዱስ። ኢዚካ ኬሂ ማቲዲ ኡፋይሳን ኩሚ ኡቲዴስ። ሄሳ ጊሻስ ጋዴይ ዎንታናሼ ጋካናስ ኢዛስ ኣይኮካ ዮታቤኩ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብግያ ስማዳ ናባላኮ ያ ዎደ፥ ካዎ ሶን ጊግያ ግብራ መላ ግብራ ሙዝሸ ሶን ኡትስ። ናባል ዳሮ ማትድ፥ ባ ዎዛናን ኡፋይትያ ግሾ ሳእ ዎንታና ጋካናዉ አብግያ እያዉ አይኮካ ኦዳቡኩ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abigiya simmada Naabalako yaa wode, kawo son giigiya gibira mela gibira muzishe son uttis. Naabali daro mathotidi, ba wozanan ufaytiya gisho sa7i wontana gakanaw Abigiya iyaw aykoka odabuuku.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቢግያም ወደ ናባል በተመለሰች ጊዜ፣ እነሆ፤ በቤቱ እንደ ንጉሥ ግብዣ ትልቅ ግብዣ አድርጎ አገኘችው፤ ክፉኛም ሰክሮ ልቡ በደስታ ተሞልቶ ነበር። ስለዚህ እስኪነጋ ድረስ ምንም አልነገረችውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አቢጌልም እንደ ቤተ መንግሥት ግብር ታላቅ ግብዣ በማድረግ ላይ ወደነበረው ወደ ናባል ተመልሳ ሄደች፤ እርሱም ሰክሮ በደስታ ይፈነድቅ ስለ ነበር እስከ ማግስቱ ጧት ድረስ ምንም ቃል አልነገረችውም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢግያ ድማ ናብ ናባል ተመለሰት። እንሆ ኸዓ ንንጉስ ዝበቅዕ ምሳሕ ኣብ ገዛኡ ነበሮ። ናባል ብመስተ ተሓጒሱ የመና ሰኺሩ ነበረ። ስለዙይ ክሳዕ ንፅባሒቱ ምንም ኣይተዛረበቶን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢጋል ድማ ናብ ናባል መጸት፡ እንሆ ኸኣ፡ ከም ምሳሕ ንጉስ ዝበለ ምሳሕ ኣብ ቤቱ ነበሮ። ልቢ ናባል ድማ ተሐጐሰ፡ ኣዝዩ ሰኺሩ ኸኣ ነበረ። ስለዚ ንጽብሒቱ ኽሳዕ ዚበርህ፡ ይንኣስ ይዕበ ገለ እኳ ኣይተዛረበቶን።